1 107
Подписчики
+324 часа
+27 дней
+3230 день
Архив постов
1 106
📚 #መጽሐፍት_ጥቆማ! 📚
ርዕስ - ባለ ራእይነት
ጸሐፊ - ወ/ዊ ጸጋአብ በቀለ
የገጽ ብዛት - 266
"ራእይ ጠንካራና ልባዊ ምኞት ቢያመጣም በራሱ ባዶ ምኞት ግን አይደለም።" ከመጽሃፉ የተወሰደ
ሁላችሁም እንድታነቡት እንጋብዛለን!
Join us👇
Tm - https://t.me/EECMYMC_YM
Fb - https://fb.me/EECMYMCY
IG - https://ig.me/EECMYMCY
Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY
#MekanisaYouth
1 106
#ሰኞ_23_05_2014
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“እያንዳንዱ ለራሱ የሚጠቅመውን አይመልከት፥ ለባልንጀራው ደግሞ እንጂ።”
— ፊልጵስዩስ 2፥4
“Let each of you look out not only for his own interests, but also for the interests of others.”
— Phil 2:4 (NKJV)
Join us👇
@EECMYMC_YM
#MekanisaYouth
1 106
#እሁድ_22_05_2014
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
ማቴዎስ 25
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁴⁴ እነርሱ ደግሞ ይመልሱና፦ ጌታ ሆይ፥ ተርበህ ወይስ ተጠምተህ ወይስ እንግዳ ሆነህ ወይስ ታርዘህ ወይስ ታመህ ወይስ ታስረህ መቼ አይተን አላገለገልንህም? ይሉታል።
⁴⁵ ያን ጊዜ፦ እውነት እላችኋለሁ፥ ከሁሉ ከሚያንሱ ከእነዚህ ለአንዱ ስላላደረጋችሁት ለእኔ ደግሞ አላደረጋችሁትም ብሎ ይመልስላቸዋል።
Mat 25 (NKJV)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁴⁴ Then they also will answer Him, saying, 'Lord, when did we see You hungry or thirsty or a stranger or naked or sick or in prison, and did not minister to You?'
⁴⁵ Then He will answer them, saying, 'Assuredly, I say to you, inasmuch as you did not do it to one of the least of these, you did not do it to Me.'
Join us👇
@EECMYMC_YM
#MekanisaYouth
1 106
⚠️ነገ❗️⚠️
#የእግዚአብሔር_ፍቅር❤️
#ልዩ_ፕሮግራም
ነገ ከሰዓት ልዩ የአምልኮ ፕሮግራም ይኖረናል ከኬብሮን ኳየር ጋር።
ሁላችሁም በሰዓቱ እንድትገኙ እንጋብዛለን።
⏰ 10፡30
🗓 ጥር 22
📌 መካኒሳ መካነ ኢየሱስ
Join us👇
Tm - https://t.me/EECMYMC_YM
Fb - https://fb.me/EECMYMCY
IG - https://ig.me/EECMYMCY
Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY
#Sunday_service
#MekanisaYouth
1 106
#ቅዳሜ_21_05_2014
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ለተቸገረው ሰው በጎ ነገርን ማድረግ አትከልክል፥ ልታደርግለት የሚቻልህ ሲሆን።”
— ምሳሌ 3፥27
“Do not withhold good from those to whom it is due, When it is in the power of your hand to do so.”
— Prov 3:27 (NKJV)
Join us👇
@EECMYMC_YM
#MekanisaYouth
1 106
.
#ታላቅ_ድንቅ_አምላክ
🎙 #ቤካ_አለማየሁ🎙
🕑Duration 6.20 Min🕑
💿Size 8.7 Mb💿
Join us👇👇👇
Telegram
https://t.me/EECMYMC_YM
Facebook
https://fb.me/EECMYMCY
Instagram
https://ig.me/EECMYMCY
Tiktok
http://tiktok.com/@EECMYMCY
#MekanisaYouth
1 106
#አርብ_20_05_2014
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ከእናንተ እያንዳንዱ የአንዱን ሸክም ይሸከም እንዲሁም የክርስቶስን ሕግ ፈጽሙ።”
— ገላትያ 6፥2
“Bear one another's burdens, and so fulfill the law of Christ.”
— Gal 6:2 (NKJV)
Join us👇
@EECMYMC_YM
#MekanisaYouth
1 106
“እንግዲህ በእኛ እንደሚሠራው _______ መጠን ከምንለምነው ወይም ከምናስበው ሁሉ ይልቅ እጅግ አብልጦ ሊያደርግ ለሚቻለው፥”
1 106
“እንግዲህ በእኛ እንደሚሠራው _______ መጠን ከምንለምነው ወይም ከምናስበው ሁሉ ይልቅ እጅግ አብልጦ ሊያደርግ ለሚቻለው፥”
1 106
#ሐሙስ_19_05_2014
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ቅዱሳንን በሚያስፈልጋቸው እርዱ፤ እንግዶችን ለመቀበል ትጉ።”
— ሮሜ 12፥13
“distributing to the needs of the saints, given to hospitality.”
— Rom 12:13 (NKJV)
Join us👇
@EECMYMC_YM
#MekanisaYouth
1 106
⚠️ማስታወቅያ⚠️
#የእግዚአብሔር_ፍቅር
#ልዩ_ፕሮግራም
የፊታችን እሑድ ከሰዓት ልዩ የአምልኮ ፕሮግራም ይኖረናል ከኬብሮን ኳየር ጋር።
ሁላችሁም በሰዓቱ እንድትገኙ እንጋብዛለን።
⏰ 10፡30
🗓 ጥር 22
📌 መካኒሳ መካነ ኢየሱስ
Join us👇
Tm - https://t.me/EECMYMC_YM
Fb - https://fb.me/EECMYMCY
IG - https://ig.me/EECMYMCY
Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY
#Sunday_service
#MekanisaYouth
1 106
#ረቡዕ_18_05_2014
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ለድሀ ቸርነትን የሚያደርግ ለእግዚአብሔር ያበድራል፥ በጎነቱንም መልሶ ይከፍለዋል።”
— ምሳሌ 19፥17
“He who has pity on the poor lends to the Lord, And He will pay back what he has given.”
— Prov 19:17 (NKJV)
1 106
.
Join us👇👇👇
Telegram
https://t.me/EECMYMC_YM
Facebook
https://fb.me/EECMYMCY
Instagram
https://ig.me/EECMYMCY
Tiktok
http://tiktok.com/@EECMYMCY
#MekanisaYouth
1 106
#ማክሰኞ_17_05_2014
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ለሚለምንህ ስጥ፥ ከአንተም ይበደር ዘንድ ከሚወደው ፈቀቅ አትበል።”
— ማቴዎስ 5፥42
“Give to him who asks you, and from him who wants to borrow from you do not turn away.”
— Mat 5:42 (NKJV)
1 106
#Sunday_service
Join us👇
Tm - https://t.me/EECMYMC_YM
Fb - https://fb.me/EECMYMCY
IG - https://ig.me/EECMYMCY
Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY
#MekanisaYouth
