ru
Feedback
EECMYMC-YM

EECMYMC-YM

Открыть в Telegram

በመንፈስ የምትቃጠሉ ሁኑ፤ ሮሜ12:11 ለማንኛውም ጥያቄም ሆነ አስተያየት👇👇👇 @EECMYMC_YM_bot

Больше
1 104
Подписчики
Нет данных24 часа
-37 дней
+3230 день
Архив постов
photo content
+1

📚 #መጽሐፍት_ጥቆማ! 📚 ርዕስ - የተዓምራት አምላክ ታምረኛ ጸሐፊ - ዘማሪ ታምራት ኃይሌ የመጽሐፉ አይነት - ግለ-ታሪክ የገጽ ብዛት - 548 "በርዕሱ የተገለጸው አንድም ተዓምራት አድራጊ አም
📚 #መጽሐፍት_ጥቆማ! 📚 ርዕስ - የተዓምራት አምላክ ታምረኛ ጸሐፊ - ዘማሪ ታምራት ኃይሌ የመጽሐፉ አይነት - ግለ-ታሪክ የገጽ ብዛት - 548 "በርዕሱ የተገለጸው አንድም ተዓምራት አድራጊ አምላክ እንዳለን ሲቀጥልም ይህ አምላክ የታምራት (የጸሃፊው) አምላክ መሆኑን ነው።" ጸሐፊው የመጽሐፉ ምረቃ ቀን የተናገረው ሁላችሁም እንድታነቡት እንጋብዛለን! Join us👇 Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY #MekanisaYouth

#ሰኞ_30_05_2014 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “እግዚአብሔር የልመናዬን ድምፅ ሰምቶአልና ወደድሁት።” — መዝሙር 116፥1 “I love the Lord, because He has heard My voice and my supplications.” — Ps 116:1 (NKJV)

⚠️ማስታወቅያ⚠️ ዛሬ የአምልኮ እና የትምህርት ጊዜ ይኖራናል። ሁላችሁም በሰዓቱ እንድትገኙ በትህትና እንጠይቃለን። ⏰ 10፡30 🗓 ጥር 29 Join us👇 Tm - https://t.me/EECMYMC
⚠️ማስታወቅያ⚠️ ዛሬ የአምልኮ እና የትምህርት ጊዜ ይኖራናል። ሁላችሁም በሰዓቱ እንድትገኙ በትህትና እንጠይቃለን። ⏰ 10፡30 🗓 ጥር 29 Join us👇 Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY #Sunday_service #MekanisaYouth

#እሁድ_29_05_2014 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ብቻ የእግዚአብሔር ባሪያ ሙሴ ያዘዛችሁን ትእዛዙንና ሕጉን ታደርጉ ዘንድ፥ አምላካችሁን እግዚአብሔርን ትወድዱ ዘንድ፥ መንገዱንም ሁሉ ትሄዱ ዘንድ፥ ትእዛዙንም ትጠብቁ ዘንድ፥ ከእርሱም ጋር ትጠጉ ዘንድ፥ በፍጹምም ልባችሁ በፍጹምም ነፍሳችሁ ታመልኩ ዘንድ እጅግ ተጠንቀቁ።” — ኢያሱ 22፥5 “But take careful heed to do the commandment and the law which Moses the servant of the Lord commanded you, to love the Lord your God, to walk in all His ways, to keep His commandments, to hold fast to Him, and to serve Him with all your heart and with all your soul."” — Josh 22:5 (NKJV)

#ቅዳሜ_28_05_2014 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “እንግዲህ አምላክህን እግዚአብሔርን ውደድ፥ ሕጉንም ሥርዓቱንም ፍርዱንም ትእዛዙንም ሁልጊዜ ጠብቅ።” — ዘዳግም 11፥1 “"Therefore you shall love the Lord your God, and keep His charge, His statutes, His judgments, and His commandments always.” — Deu 11:1 (NKJV)

#አርብ_27_05_2014 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “አንተም አምላክህ እግዚአብሔር እርሱ አምላክ እንደ ሆነ፥ ለሚወድዱትም ትእዛዙንም ለሚጠብቁ ቃል ኪዳኑንና ምሕረቱን እስከ ሺህ ትውልድ ድረስ የሚጠብቅ የታመነ አምላክ እንደ ሆነ እወቅ፤” — ዘዳግም 7፥9 “Therefore know that the Lord your God, He is God, the faithful God who keeps covenant and mercy for a thousand generations with those who love Him and keep His commandments;” — Deu 7:9 (NKJV)

ኢየሱስን ሁለቱን የዘብዴዎስን ልጆች ምን ብሎ ሰየማቸው?
Anonymous voting

በመቅረጫ ተቀምጦ የነበረውና ተንስቶ ኢየሱስን የተከተለው የእልፍዩስ ልጅ ማን ነው?
Anonymous voting

#ሐሙስ_26_05_2014 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “እርሱ አስቀድሞ ወዶናልና እኛ እንወደዋለን።” — 1ኛ ዮሐንስ 4፥19 “We love Him because He first loved us.” — 1Jn 4:19 (NKJV)

⚠️ማስታወቅያ⚠️ የፊታችን እሁድ የአምልኮ እና የትምህርት ጊዜ ይኖራናል። ሁላችሁም በሰዓቱ እንድትገኙ በትህትና እንጠይቃለን። ⏰ 10፡30 🗓 ጥር 29 Join us👇 Tm - https://t.me/
⚠️ማስታወቅያ⚠️ የፊታችን እሁድ የአምልኮ እና የትምህርት ጊዜ ይኖራናል። ሁላችሁም በሰዓቱ እንድትገኙ በትህትና እንጠይቃለን። ⏰ 10፡30 🗓 ጥር 29 Join us👇 Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY #Sunday_service #MekanisaYouth

#ረቡዕ_25_05_2014 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም ሉቃስ 3 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹⁰ ሕዝቡም፦ እንግዲህ ምን እናድርግ? ብለው ይጠይቁት ነበር። ¹¹ መልሶም፦ ሁለት ልብስ ያለው ለሌለው ያካፍል፥ ምግብም ያለው እንዲሁ ያድርግ ይል ነበር። Luk 3 (NKJV) ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹⁰ So the people asked him, saying, "What shall we do then?" ¹¹ He answered and said to them, "He who has two tunics, let him give to him who has none; and he who has food, let him do likewise." Join us👇 @EECMYMC_YM #MekanisaYouth

. Join us👇👇👇 Telegram https://t.me/EECMYMC_YM Facebook https://fb.me/EECMYMCY Instagram https://ig.me/EECMYMCY Tiktok http://tiktok.com/@EECMYMCY #MekanisaYouth

#ማክሰኞ_24_05_2014 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “መልካሙን ሥራችሁን አይተው በሰማያት ያለውን አባታችሁን እንዲያከብሩ ብርሃናችሁ እንዲሁ በሰው ፊት ይብራ።” — ማቴዎስ 5፥16 “Let your light so shine before men, that they may see your good works and glorify your Father in heaven.” — Mat 5:16 (NKJV) Join us👇 @EECMYMC_YM #MekanisaYouth

#Sunday_service Join us👇 Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://ti
+8
#Sunday_service Join us👇 Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY #MekanisaYouth

📚 #መጽሐፍት_ጥቆማ! 📚 ርዕስ - ባለ ራእይነት ጸሐፊ - ወ/ዊ ጸጋአብ በቀለ የገጽ ብዛት - 266 "ራእይ ጠንካራና ልባዊ ምኞት ቢያመጣም በራሱ ባዶ ምኞት ግን አይደለም።" ከመጽሃፉ የተወሰደ
📚 #መጽሐፍት_ጥቆማ! 📚 ርዕስ - ባለ ራእይነት ጸሐፊ - ወ/ዊ ጸጋአብ በቀለ የገጽ ብዛት - 266 "ራእይ ጠንካራና ልባዊ ምኞት ቢያመጣም በራሱ ባዶ ምኞት ግን አይደለም።" ከመጽሃፉ የተወሰደ ሁላችሁም እንድታነቡት እንጋብዛለን! Join us👇 Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY #MekanisaYouth

#ሰኞ_23_05_2014 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “እያንዳንዱ ለራሱ የሚጠቅመውን አይመልከት፥ ለባልንጀራው ደግሞ እንጂ።” — ፊልጵስዩስ 2፥4 “Let each of you look out not only for his own interests, but also for the interests of others.” — Phil 2:4 (NKJV) Join us👇 @EECMYMC_YM #MekanisaYouth

#እሁድ_22_05_2014 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም ማቴዎስ 25 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ⁴⁴ እነርሱ ደግሞ ይመልሱና፦ ጌታ ሆይ፥ ተርበህ ወይስ ተጠምተህ ወይስ እንግዳ ሆነህ ወይስ ታርዘህ ወይስ ታመህ ወይስ ታስረህ መቼ አይተን አላገለገልንህም? ይሉታል። ⁴⁵ ያን ጊዜ፦ እውነት እላችኋለሁ፥ ከሁሉ ከሚያንሱ ከእነዚህ ለአንዱ ስላላደረጋችሁት ለእኔ ደግሞ አላደረጋችሁትም ብሎ ይመልስላቸዋል። Mat 25 (NKJV) ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ⁴⁴ Then they also will answer Him, saying, 'Lord, when did we see You hungry or thirsty or a stranger or naked or sick or in prison, and did not minister to You?' ⁴⁵ Then He will answer them, saying, 'Assuredly, I say to you, inasmuch as you did not do it to one of the least of these, you did not do it to Me.' Join us👇 @EECMYMC_YM #MekanisaYouth

⚠️ነገ❗️⚠️ #የእግዚአብሔር_ፍቅር❤️ #ልዩ_ፕሮግራም ነገ ከሰዓት ልዩ የአምልኮ ፕሮግራም ይኖረናል ከኬብሮን ኳየር ጋር። ሁላችሁም በሰዓቱ እንድትገኙ እንጋብዛለን። ⏰ 10፡30 🗓 ጥር 22 📌 መካኒሳ መካነ ኢየሱስ Join us👇 Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY #Sunday_service #MekanisaYouth

#ቅዳሜ_21_05_2014 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ለተቸገረው ሰው በጎ ነገርን ማድረግ አትከልክል፥ ልታደርግለት የሚቻልህ ሲሆን።” — ምሳሌ 3፥27 “Do not withhold good from those to whom it is due, When it is in the power of your hand to do so.” — Prov 3:27 (NKJV) Join us👇 @EECMYMC_YM #MekanisaYouth