cookie

Мы используем файлы cookie для улучшения сервиса. Нажав кнопку «Принять все», вы соглашаетесь с использованием cookies.

avatar

ከውበት የፈለገ ያህል ደረጃ ላይ ብትሆኚም እንኳንየሀያእና ሂጃብ ውበት ላይ በፍፁም አትደርሺም ‼️

#ለሰለፍያ #አንገታችንን #እንሰጣለን | #ለሰለፍያ #ህይወታችንን #እንሰጣለን | ሰለፍያ ማለት ያ ነብዩና የነብዩ ባልደረቦች የነበሩበት ትክክለኛው እስልምና ማለት ነው ፡፡ የአላህ ሶለትና ሰላም በነብዩና በነብዩ ባልደረቦች ላይ ይሁን | ይህች ዑመት ከማንኛውም አደጋ ሰላም ምትሆነው ብቸኛውን የሰለፎችን መንገድ ስትከተል ብቻና ብቻ ነው !!https://t.me/joinchat/PeNqfkCG6BcwYTNk

Больше
Страна не указанаЯзык не указанКатегория не указана
Рекламные посты
211
Подписчики
Нет данных24 часа
Нет данных7 дней
Нет данных30 дней

Загрузка данных...

Прирост подписчиков

Загрузка данных...

የረመዷንን ፆም በተመለከተ ወደ አማርኛ የተተረጎሙ ሀዲሶች በpdf! ---------------------------------- https://t.me/joinchat/TCEdrT16en4tGrEB
Показать все...
✅ አማኝ እና ብልጥ ሴት ረመዷንም ሆነ ከረመዷን ውጪ በአጅር ከወንድ ልትበልጥ ትችላለች‼️ ➡️ይህም ሚሆንበት ምክንያት 📌ለባሏ ለቤተሰቦቿ ለአሰሪዎቿ በአጠቃላይ እሷን ለሚመለከታት ሁሉ ትሀድማለች፣ በቂ ምግብ ታዘጋጃለች፣ ልብሳቸውን ታጥባለች፣ ሚተኙበት እና ሚበሉበት ነገር ሁሉ ታፀዳለች ይህ ተግባሯ ንያ ካከለችበት ከአላህ ዘንድ አጅር ምታገኝበት ኢባዳ ይሆንላታል። ➡️ እላይ በጠቀስናቸው ስራዎች ምንዳዋን እጥፍ ድርብ ታደርጋለች። ብዙ ኸይርን ታፍሳለች ግን ለማንም ሴት አይደለም ከአላህ አጅርን ፈልጋ በኢኽላስ ጥርት አድርጋ ለሰራች ሴት ብቻ ነው። ➡️ማንኛውም ተቀጥረንም ከዛ ውጪ ምንሰራቸው ስራዎች ላይ ዱንያዊ ደሞዙን ብቻ ማየት የለብንም አጅሩንም ልንነይትበት ይገባል። ➡️በተጨማሪም ማንኛውም ስራ እየሰራች ምላሷ ከዚክር አይለይም አላህን ታወሳለች። 👉እቃ እያጠበች ትዘክራለች 👉ወጥ እየሰራች አላህን ታወሳለች 👉ቤት እያፀዳች ምላሷ ከዚክር አይርቅም 👉ስትላክ፣ ስትወጣ ስትወርድ የሀፈዘችውን ቁርአን ትቀራለች ⚡️በዚህም ተጨማሪ አጅር ታፍሳለች ⚡️ማንኛውም ስራ አላህን ካማውሳትና መልካም ከመስራት አያግዳትም። ➡️ ሱብሀን አላህ እንዲህ አይነት ሴት ምንኛ የታደለችና አላህ መልካም የሻላት እንቁ እንስት ነች ። ▪️ይህቺ ናት ሱመያ ሊሏት ሚገባው ▪️ይህቺ ናት የነ አኢሻ የሌሎችንም ሰሀቢያት ተከታይ የታዘዘችውን አቅሟ በቻለው ትሰራለች ▪️ሰላቷን በወቅቱ ትሰግዳለች ▪️ቀብልያ ባእዲያ አያመልጣትም ▪️ሰላተ ዱሀ ትሰግዳለች ▪️የጠዋትና የማታ ዚክር ወቅቱን ጠብቃ ትላለች ▪️የባሏንና የቤተሰቦቿን ሀቅ ትጠብቃለች ▪️በቀን ቁርአን ሳትቀራ አትውልም ▪️ዲኗን ለመማር ጥረት ታረጋለች ▪️በዲኗ ላይ አትደራደርም ▪️በኒቃቧ ደምቃለች ኒቃቧን ሲነኩባት አቶድም ▪️አላህን ትፈራለች ▪️ሀያእ የተላበሰች ናት። 📌በተቃራኒው አላህ ከከለከላት ነገር ሁሉ ትርቃለች ♦️ከአጅነብይ ወንድ ጋር ቀልድ አታውቅም ♦️ፊልም፣ ድራማ፣ ሙዚቃ፣ ነሺዳ በደረሱበት አትደርስም ♦️ከዝሙት እጅግኑ የራቀች ነች ♦️አትዋሽም ♦️አታጭበረብርም ♦️እምነቷን አታጎልም ♦️ከሰዎች ተደብቃ ምንም ወንጀል አትሰራም ♦️በየሚዲያው አጅነብይ የሆነን ወንድ ታግ በማረግ kkkkkkkk ክክክክክክ ሀሀሀሀሀሀሀሀ ቂቂቂቂቂቂቂ እያለች ጊዜዋን አትገልም ♦️ፎቶዋን ፕሮፋይል አታረግም፣ በየሚዲያው አትበትንም ♦️ወንዶችን ላለመፈተን ጥረት ታደረጋለች ♦️አታስመስልም ♦️እህቷን አታማም፣ በመጥፎ አትጠረጥርም። ▪️እናማ ውድ እህቴ ብልጥ ሁኝ። ➡️አላህ ሆይ እኔንም ወንድም እህቶቼን ከወንጀል ጠብቀን። በትክክለኛው ተውባ ወዳንተ ከሚመለሱት ባሮችህ አድርገን። https://t.me/+RfyKpX58WdyZQo4P
Показать все...
🇸🇦ተውሒድ የጀነት ዋጋ ነው !!🇸🇦 ኢብኑ ተይሚያ እንድህ አሉ

የተውሂድ አሳሳቢነት"!! ሸይኸ ኢብኑ ዑሰይሚን ረሂመሁሏህ እንዲህ ይላሉ አንድ ሰው ጌታውን ሲገዛው በእውቀት ላይ ይሆን ዘንድ የተውሂድንና የአቂዳን ትምህርት መማሩ በሱ ላይ ግደታ ነው!!! ( 📚መጅሙዕ አል'ፈታዋ(2/78) 👉ምክረ አስታያት ካላቹ መልክታቹ በዚህ ሊክ ይደረሰኛል👇👇 @Umu_hebtullah_Aselfyah

◾️ሀይደኛና ኒፋስተኛ ሴትና ስጁዱ ቲላዋ ➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖ 🌐ኢብኑ ባዝ አላህ ይዘንላቸውና እንዲህ ተብለው ተጠየቁ፦ ➡️ ጥያቄ‼️ ♦️ሴት ልጅ ወርሀዊ ኡዝር ላይ በምትሆንበት ወይም ውዱእ በሌላት ጊዜ ስጁድ የሚደረግበት አንቀፅ ላይ ስትደርስ ስጁድ ማድረግ ትችላለች? ➡️ መልስ‼️ ♦️አዎ ትችላለች። ስጁዱ ቲላዋ ለመውረድ ውዱእ ማድረግ ግድ አይልም። ስጁዱ ቲላዋ ከዚክር ምድብ የሚመደብ ስለሆነ አንድ ሰው ውዱእ ባይኖረውም ማድረግ ይችላል። ትክክለኛው አቋም ይህ ነው። ሀይድ ላይ ያለች ሴት ቁርአን በምትቀራ ጊዜ ስጁዱ ቲላዋ ያለበት ቦታ ስትደርስ ስጁድ ማድረግ ትችላለች። ልክ እንደዚሁ ጀናባ ላይ ያለ ሰው ሲቀር ውዱእ የሌለው ሰውም ቢሆን ማድረግ ይችላል። ጀናብ የሆነ ሰው ግን ቁርአን ስለማይቀራ አያደርግም። 📚المــصــــــدر "فتاوى نور على الدرب https://t.me/+RfyKpcYtbiP7Fu1W
Показать все...
🇸🇦ተውሒድ የጀነት ዋጋ ነው !!🇸🇦 ኢብኑ ተይሚያ እንድህ አሉ

የተውሂድ አሳሳቢነት"!! ሸይኸ ኢብኑ ዑሰይሚን ረሂመሁሏህ እንዲህ ይላሉ አንድ ሰው ጌታውን ሲገዛው በእውቀት ላይ ይሆን ዘንድ የተውሂድንና የአቂዳን ትምህርት መማሩ በሱ ላይ ግደታ ነው!!! ( 📚መጅሙዕ አል'ፈታዋ(2/78) 👉ምክረ አስታያት ካላቹ መልክታቹ በዚህ ሊክ ይደረሰኛል👇👇 @Umu_hebtullah_Aselfyah

📚ቁርአን በረመዷን አብረንእናኽትም! ➡️ ጁዝ አራት ⬅️الليلة (4) 🌐رمضان 🎙الشيخ علي الحذيفي حفظه الله 🎧ይቀጥላል ኢንሻ አላህ.......... ➳ተከታታዩን ለማግኘት ወ ደ ቻ ና ላ ች ን ይ ቀ ላ ቀ ሉ ➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴➴ https://t.me/+45kaaPfry4o5Yzk8
Показать все...
Фото недоступно
#ሴቶች_እቤታቸው ውስጥ አጫጭር ልብሶችን መልበስ ይፈቀድላቸዋልን❓ ✅“በቤቷ ከሆነና ከባሏ ውጭ ሌላ ወንድ የሌለ ካልሆነ በስተቀር አጭር ልብስ መልበስ አይገባትም። (ባሏ) ከሌላ ሰው ጋር ባለበት ሁኔታ አጭር ልብስ ወይም ጠባብ እንዲሁም ገላዋን የሚያሳይ ስስ የሆነ ልብስ መልበስ አይፈቀድላትም። ↪️ነቢዩ ﷺ “የእሳት ሰዎች የሆኑ  ሁለት አይነት ሰዎች ካሉ በኋላ ለብሰው ያልለበሱ ሴቶች …፣ ጀነትን አይገቧትም። ሽታዋንም አያገኟትም።” ብለዋልና። በመሆኑም ሴት ልጅ አጭር ልብስ ወይም ጠባብ ወይም ከውስጡ ቆዳን የሚያሳይ ስስ ልብስ ከለበሰች በትክክልም ይህች ሴት “ለብሰው ያልለበሱት ሴቶች” ከተባሉት ትመደባለች። በላይዋ ላይ ልብስ ስላለ ለብሳለች ይባላል። ልብሱ ግን (ገላዋን ለመደበቅ) ምንም ስለማይጠቅማት አልለበሰችም።”         ምንጭ ☞⇘⇘ مجموع فتاوى ابن عثيمين (12/268) ከቻናላችን ከሌሉ #join በማለት ይቀላቀሉ⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️⤵️ https://t.me/joinchat/LeaHujDAv-UxZDBk
Показать все...
……… ስድስቱ የተውበት መስፈርቶች ……… =========================== በህይወታችን ብዙ ጊዜ ወንጀሎችን እንፈፅማለን። አላህ ያደለው በወንጀሉ አላህ ፊት እንዳይጠየቅ ተውበት ማድረግን ያስባል። ግን ስንቱ ነው ተውበቱ መስፈርቶችን የሚያሟላ እንዲሆን የሚጨነቀው? እራሳችንን በሚገባ ጠይቀን እናውቃለን?! ለመሆኑ መስፈርቶቹን ምን ያህሎቻችን በሚገባ እንለያቸዋለን? ለማያውቁ ጥቆማ፣ ለሚያውቁ ማስታወሻ ይሆን ዘንድ እጠቅሳለሁ። የተውበት መስፈርቶች ስድስት ናቸው። እነሱም:– ① ኢኽላስ: – አላህን ብቻ በማሰብ መፈፀም ማለት ነው። አንድ ሰው ወንጀልን የሚተወው ዱንያዊ ጥቅሞችን አስቦ ከሆነ የመጀመሪያውን የተውበት መስፈርት ዘንግቷል። ② ወንጀሉን ማቆም:– አንድ ሰው የሚፈፅመውን ወንጀል ባላቋረጠበት ሁኔታ "ቶብቻለሁ" ቢል ቀልድ ነው የሚሆነው። ስለዚህ ተውበት ያሰበ ሰው ጥፋቱን በቀጠሮ ሳይሆን ቀጥታ ሊያቆም ይገባል። ③ ወደ ጥፋቱ ዳግም ላይመለሱ ቁርጠኛ ውሳኔ ላይ መድረስ። አንድ ሰው ከወር ቡ በኋላ እንደሚመለስ እያሰበ ረመዳን ሊገባ ሲል አንድን ወንጀል ቢተው መስፈርት ስላላሟላ ተውበት አድርጓል ማለት አይቻልም። ④ በወንጀሉ መፀፀት፦ ሰውየው ሲፈፅመው በቆየው ወንጀል ላይ ደንታ ቢስ ከሆነ ተውበቱ የሐቂቃ አይደለም። ፀፀቱ "ሰው ምን ይለኛል" ወይም "ክብሬ ጎደፈ" በሚል ሳይሆን የጌታውን ህግ በመጣሱ ሊሆን ይገባል። ለምሳሌ ብዙ ሰዎች ዝሙት ፈፅመው ጌታቸው ዘንድ ካለው ሂሳብ ይልቅ ዱንያ ላይ ያለው የሰው ወሬ ሲያስጨንቃቸው ይፀፀታሉ። እንዲህ አይነት ፀፀት የተውበትን መስፈርት አያሟላም። ይልቅ ከዛሬው የበዛ ህዝብ ፊት ነገ በአኺራ መዋረድ ከመምጣቱ በፊት ትክክለኛውን ፀፀት እዚሁ ልናስገኝ ይገባል። ⑤ ተውበቱ ወቅቱን የጠበቀ መሆን። ይህም ሞት አፋፍ ላይ ከመድረሱ በፊት እና ፀሀይ በመጥለቂያዋ ከመውጣቷ በፊት መሆኑ ነው። ⑥ ወንጀሉ የሰው ሐቅ መግፋት ከሆነ ሐቁን ሊመልስ ወይም ይቅርታውን ሊያገኝ ይገባል። ያን ማድረግ ካልቻለ ዱዓእ ሊያደርግለት እንዲሁም ኢስቲግፋርና ኸይር ስራ ሊያበዛ ይገባል። https://t.me/+tVug1KP7oMQxNzg0
Показать все...
🎀بنات السلفيات የሰለፊያ ሴቶች 🎀

#ቆንጆ ሴቶች..... ልቦናቸውን በጨዋነት የሸፈኑ ናቸው። በስሜት ለሚጋለቡ ሰዎችም ውበታቸውን ግልፅ አያደርጉም!!!"طَلَبُ العِلْمِ فَرِيضَةٌ عَلَى كُلِّ مُسْلِمٍ" " እውቀትን መፈለግ በሁሉም ሙስሊም ላይ ግዴታ ነው።” 🎀የሰለፊያ ሴቶች بنات السلفيات 🎀

https://t.me/joinchat/45kaaPfry4o5Yzk8

قم بدعوة أصدقائك لمشاهدة مقاطع الفيديو، لتتمكن من كسب ما يصل إلى 50 جنيهًا مصريًا من كل صديق! https://s.kw.ai/jrRMBUjT
Показать все...
የመጨረሻ የውይይት ጥሪ ~ ~~~~ بسم الله الرحمن الرحيم ከሆነ ጊዜ ወዲህ ያለውን ንትርክ ውል ለማስያዝ ብለን የውይይት ጥሪ ያደረግንላቸው አካላት እስካሁን ድረስ ሰበብ እየደረደሩ ማሰናከሉን ተያይዘውታል። አሁን ደግሞ "ህዝብ ምን ያውቃልና ነው ዳኛ የሚሆነው?" በማለት ለህዝብ ክፍት መሆኑን እየነቀፉ ነው። በጉዳዩ ላይ ግር ያለው ሁሉ ከአሉባልታ ባለፈ በቀጥታ በመከታተል የጠራ አቋም ይይዝ ዘንድ ለህዝብ ክፍት ይሁን አልን እንጂ ህዝብ ዳኛ ሆኖ ነጥብ ይስጠን አላልንም። በዚያ ላይ ካልተግባባን የደረስንባቸውን ነጥቦች በጋራ ፅፈን በጋራ ለምናምንባቸው ዓሊሞች እናቅርባለን ብለናል። አንድ ጫፍ ላይ ሳንደርስ "ዓሊም እናስመጣለን" ወይም "ወደ ውጭ እንሄዳለን" ማለት መሸሻ ሰበብ እንጂ መፍትሄ መሻት አይደለም። ይህን ያክል ጉዳዩ ለታላላቅ ዓሊሞች እንዲቀርብ ብትፈልጉ ኖሮማ ተብዲዕ ውስጥ ከመዋኘታችሁ በፊት ተረጋግታችሁ ትጠብቁ ነበር። ደግሞስ ከዚህ በፊት ለተለያዩ ወገኖች በግልፅ የውይይት ጥሪ ስናደርግ እንደነበር ይታወቃል። ለምን ያኔ አትነቅፉም ነበር? ጉዳዩ ወደናንተ ሲመጣ ነው ሰበብ የምትደረድሩት? ለማንኛውም "ውይይቱ በአካል ቢሆን" ስትሉ ለነበራችሁ አካላት ሁሉ! ይሄው ጥያቄያችሁን በበጎ በማየት አንድ እርምጃ ለመቅረብ ወስነናል። ስለዚህ ሁለት ወይም ሶስት ሆነን ወደ ባህርዳር እንሄዳለን፣ ኢንሻአላህ። ይሁን እንጂ በር ዘግተን ከጥቂት ሰዎች ጋር ብቻ የምናወራበት ሁኔታ አይኖርም። በእንዲህ አይነት አካሄድ በተደጋጋሚ ተነድፈናል። ስለዚህ ባህዳር ውስጥ ካሉ መስጂዶች ውስጥ በአንዱ ይመቻች። የፈለገ ይታደምበት ዘንድ በሩ ክፍት ይሁን። ውይይቱን መቅዳትም፣ ቀጥታ ማስተላለፍም ለፈለገ አካል እንዲሁ ክፍት እንዲሆን እንፈልጋለን። ውይይቱን ለመምራትም የውጭ ሰው እንዲሆን አንጠይቅም። እዚያው ባህርዳር ያሉ መሻይኾች (ሸይኽ ዐብደላህ፣ ሸይኽ አሕመድ፣ ሸይኽ ሙሐመድ አወል፣ ኡስታዝ ዩሱፍን ጨምሮ) ይምሩት። ለመረጃ ያክል ከውስጣችሁ ከኢኽዋን ጋር በግልፅ ውይይት ያደረገ ሰው አውቃለሁ። ይህንን የማነሳው ጥሪያችንን በሆነ ማመሀኛ እንዳትገፉት ነው። NB፦ ~~ በነገራችን ላይ ሰሞኑን በሕሩ የለቀቀውን ድምፅ አልሰማሁትም። የሰሙ ሰዎች ሲነግሩኝ ግን በዚህ መጠን መድረሱ ገርሞኛል። እንዲህ አይነቱን የዙልም አካሄድ ለህዝብ መበተኑ "ለአኺራዬ ያዋጣኛል" ካለ ምርጫው የራሱ ነው። ለጊዜው ግን ለራሴ እየተከላከልኩ ምላሽ በመስጠት ዋናውን የውይይት አጀንዳ ማደብዘዝ አልፈልግም። እቅጩን ስናገር ከውይይቱ ጥሪ ሰበብ እየደረደሩ የሚሸሹት የያዙት አቋም ሆድ የሚያስነፋ እንዳልሆነ ጠንቅቀው ስለሚያውቁ ነው። ስለዚህ የሚፈልጉት ወይ በተዘጋ ክፍል ውስጥ ወይ ደግሞ ጭፍን ደጋፊ ብቻ ባለበት ቦታ ያለ ጠያቂ፣ ያለ ሞጋች እንደፈለጉ መወንጀል ነው። በዚሁ መልኩ ብቻ ነው የምንቀጥለው ካሉ፣ ለህሊናቸው ካልጎረበጣቸው መንገዱን ጨርቅ ያድርግላቸው። "እናንተ ዘንድ የሌላ እውነት አለን" ካሉ ይሄው ለመታረም ዝግጁ ነን እያልን ነው። እኛ እጅ ለመስጠት ፈቃደኞች ካልሆንም "እውነታቸውን" ገልጠው እንደሚያስቡት በኛ የተሸወዱትን አካላት የሚያተርፉበትን እድል ይጠቀሙበት። የቀደመ አቋሙን የቀየረው ማን እንደሆነ ይለይ። እዚያም እዚህም የምንሰማው የተምይዕ ውንጀላም ተፍረጥርጦ ይውጣ። ይሄ ወደ ሱና በመጣራትና ቢድዐን በመዋጋት ጭንብል የተንሰራፋው ውሸትም ይጋለጥ። ባጭሩ እንገናኝና ወይ አጥፊው ይታረም፤ ወይ ውሸታሙ ይፈር። ~ ሰላም ~
Показать все...