cookie

Мы используем файлы cookie для улучшения сервиса. Нажав кнопку «Принять все», вы соглашаетесь с использованием cookies.

avatar

የምክንያታዊ ባለራዕዎች ስብስብ (RVC)

Hawassa University's club RVC✌️ 📚📝📖 የተሻለ ትውልድ ለተሻለች ኢትዮጵያ!! ✅ If you have any comment or idea to share inbox @Redu27 @AyinadisTarekegn @Jimmy0_A

Больше
Рекламные посты
1 154
Подписчики
+124 часа
+77 дней
+3530 дней

Загрузка данных...

Прирост подписчиков

Загрузка данных...

📌ሰላም የተወደዳችሁ የbook review ቤተሰቦች እንደምን ሰንብታችኋል ከመጨረሻው የአብሮነት ቆይታችን በኋላ ለረጅም ጊዜ ተጠፋፍተናል ። በዚህ አጋጣሚ በመሀል ለተፈጠሩት የፕሮግራም መቆራረጦች ፤ ያለ ማስታወቂያ ለተደረጉ የቀን ለውጦች እና በአንዳንድ ቤተሰቦቻችን ላይ ለደረሰው መጉላላት ከወገባችን ዝቅ ብለን ይቅርታ እንጠይቃለን ። ዘ-አልኬሚስት በግሌ እጅግ በጣም የጓጓሁለት ዳሰሳ ነው ። በንባብ ከአዕምሯችን የተዘሩ ሀሳቦች በቅለው፤ ታጭደው ባምሳለ ቃላት ጥሬ ሆነው  ከቤታችን ሰፌድ ላይ ይውላሉ ፤ አንደበት ለአለም ንፋስ ሲያሰጣቸው ፍሬው ከገለባ ይለያል።ደጋግ እጆችም ስንዴን ከእንክርዳድ ይለያሉ ። ብልህ አድማጭም ማኛ ማኛውን መርጦ ከላይኛው ስልቻ ለነገ ስንቅ ይቋጥራል። እባካችሁ ኑ ደስ ብሎን እንጨዋወት ⏱ሰኞ 12:00 ቤታችን እንሰብሰብ። አዳዲስ ቤተሰቦችን በመጋበዝ  ህብረ ቀለለማትን እናብዛ ደሞ በሌላ መዓዘን ደም በሌላ መነፅር እንበልፅግ።  ⏱ሰኞ 12:00 ቤታችን እንሰብሰብ።
Показать все...
የምክንያታዊ ባለራዕዮች ስብስብ Reasonable Visionary's Collection (RVC)   ሰላም ውድ የRVC ቤተሰቦች እንዴት ቆያችሁን     ተናፋቂዋ የ RVC ቅዳሜ ደርሳለች፤ ታዲያ እጅ ከምን ካላቹን እንሆ የሀሳብ ማዕዳችንን አሰናድተን ይዘን እየጠበቅናቹ ነው።   በዚህ ሳምንት የ አ ንድ ሀገር ሀገረ መንግስት ወይም state system ምን መምሰል አለበት የሚለው ሃሳብ ላይ የምንወያይ ይሆናል።እነዚህን ነጥቦች እያብላላችሁ ቆዩን።       1. ሀይማኖት የ አንድን ሀገር ስብዕና ከመቅረፅ አንፃር በሀገር ደረጃ ወጥ ሊሆን ይገባል? (ሀይማኖታዊ መንገስት ነው መኖር ያለበት ወይስ ከ ሀይማኖት ገለልተኛ የሆነ መንግሰት) 2.አሁን ላይ እንደ ሀገር እያስተናገድናቸው ያሉት ችግሮች አብዛኛው የ ህብረተሰቡ ክፍል አማኝ ከሆነ እንዴት ሊያስወግደው አልቻለም? ወይስ ሀይማኖታዊ መንግስት ቢኖር የተለየ ውጤት ይኖር ነበር? 3.ከቁሳዊው አለም አንፃር ፤ድህነትን ከማስወገድ እንዲሁም ሰላምን ከመፍጠር አንፃር ይህ ነው የሚባል የሀገረመንግስት አይነት(state system) አለ ካለም የትኛው ነው?     በምክንያት ሀሳባችንን እየተቋደስን እናመሻለንና፤ ሁላቹም ተጋብዛችኋል። ቅዳሜ ምሽት 1:00 ሰዓት በRVC ቤት አይቀርም።   ሰናይ ጊዜ ተመኘንላቹ!!!   📍🗺️ አድራሻችን Main Campus, Radio ጣቢያው ፊት ለፊት በሚገኘው አዳራሽ።   የቴሌግራም ቻናላችንን ላልተቀላቀላቹ ከታች ባለው ሊንክ መቀላቀል እንዳይረሳ። #ኑ_የቆምንበትን_መሠረት_እንፈትሽ #የተሻለ_ትውልድ_ለተሻለች_ኢትዮጵያ #የምክንያታዊ_ባለራዕዮች_ስብስብ @RvcClub
Показать все...
👍 5 1
የምክንያታዊ ባለራዕዮች ስብስብ Reasonable Visionary's Collection (RVC)
ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለትንሳኤ በዓል በሰላም አደረሰን አደረሳችሁ!!!   በዓሉ በምክንያታዊነት የምንደምቅበት በባለራዕይነት የምናብብበት የሰላም የፍቅር እና የጤና ይሁንልን !!! ሰናይ በዓል ተመኘንላቹ !!! #ኑ_የቆምንበትን_መሠረት_እንፈትሽ #የተሻለ_ትውልድ_ለተሻለች_ኢትዮጵያ #የምክንያታዊ_ባለራዕዮች_ስብስብ @RvcClub @RvcClub
Показать все...
የምክንያታዊ ባለራዕዮች ስብስብ Reasonable Visionary's Collection (RVC)
ሰላም ውድ የRVC ቤተሰቦች እንዴት ቆያችሁን   ተናፋቂዋ የ RVC ቅዳሜ ደርሳለች፤ ታዲያ እጅ ከምን ካላቹን እንሆ የሀሳብ ማዕዳችንን አሰናድተን ይዘን እየጠበቅናቹ ነው።   በዚህ ሳምንት ስለ በቀል ስናወጋ የምናመሽ ይሆናል፤ እስከዛው ግን የሚከተሉትን ሀሳቦች እያሰላሰላቹት ቆዩን። 🔺በቀል ማለት ምን ማለት ነው 🔺በቀል ተገቢ የሚሆንበት የበደል አይነት አለ ? 🔺በቀል ለተበዳይ ሰው ፋይዳው ምን ድነው ወይስ ጉዳቱ ያመዝናል 🔺በቀል መጨረሻ ወይም ማለቂያ አለው 🔺አንድ አንዶች በቀልን እውነተኛ ፍትህ ማስፈኛ ነው ይላሉ,በቀል የእውነት ለተበዳይ ፍትህ ይሰጣል?   በምክንያት ሀሳባችንን እየተቋደስን እናመሻለንና፤ ሁላቹም ተጋብዛችኋል። ቅዳሜ ምሽት 1:00 ሰዓት በRVC አይቀርም። ሰናይ ጊዜ ተመኘንላቹ!!! 📍🗺️ አድራሻችን Main Campus, Radio ጣቢያው ፊት ለፊት በሚገኘው አዳራሽ።   የቴሌግራም ቻናላችንን ላልተቀላቀላቹ ከታች ባለው ሊንክ መቀላቀል እንዳይረሳ። #ኑ_የቆምንበትን_መሠረት_እንፈትሽ #የተሻለ_ትውልድ_ለተሻለች_ኢትዮጵያ #የምክንያታዊ_ባለራዕዮች_ስብስብ @RvcClub @RvcClub
Показать все...
ዝክረ አርበኞች ወዝክረ አድዋ ከ ምክንያታዊ ባለራዕዮች ስብስብ (RVC) ጋር    የአፍሪካውያን የነፃነት ፋና የእኛ የኢትዮጵያውያን ኩራት የሆነውን አድዋን ከአርበኞቻችን ጋር አብረን እንድንዘክር የምክንያታዊ ባለራዕዮች ስብስብ (RVC) ታላቅ የስነ-ጥበብ ድግስ አዘጋጅቶ ጥሪ እያቀረበ ነው።   አርብ ከቀኑ 8:00 ጀምሮ በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ጊቢ አፍሪካ ህብረት አዳራሽ አይቀርም፡፡ በዕለቱ የሚቀርቡ ፕሮግራሞች 📌ተውኔት 📌የሙዚቃ ዳሰሳ 📌ተጋበዥ እንግዳ 📌ግጥም እና ሙዚቃዎች ጥንቅቅ ባለ መልኩ ተሰናድተዋል። #ኑ_የቆምንበትን_መሠረት_እንፈትሽ #የተሻለ_ትውልድ_ለተሻለች_ኢትዮጲያ #የምክንያታዊ_ባለራዕዮች_ስብስብ @RvcClub @RvcClub
Показать все...
👍 1
----------------------- ሜሪ ጆይ ----------------------- ሚያዚያ 12 ቀን 2016 ዓ.ም የምክንያታዊ ባለራዕዮች ስብስብ RVC  ከሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች መማክርት የበጎ አድራጎት ዘርፍ ጋር በመሆን በሀዋሳ የሚገኘውን የአረጋውያን መንከባከቢያ ማዕከል ሜሪ ጆይ ጎበኙ። በጉብኝቱ ወቅት ከተከናወኑ ተግባራት መካከል ጊቢውን እና የማደሪያ ክፍሎችን የማጽዳት ስራ፡ የአረጋውያንን ልብስ ማጠብ፡ ጊቢውን ማስዋብ፡ ከአረጋውያን ጋር ጊዜ ማሳለፍ የሚጠቀሱ ናቸው። በዚህ ተግባር አረጋውያን ደስ እንዳላቸው እና ይህ ተንባር መበረታታት እንዳለበትም ጭምር  በመግለጽ ከማይጠገበው ባርኮታቸው አካፍለውናል። #ኑ_የቆምንበትን_መሠረት_እንፈትሽ #የተሻለ_ትውልድ_ለተሻለች_ኢትዮጵያ #የምክንያታዊ_ባለራዕዮች_ስብስብ @RvcClub @RvcClub ርህራሄን በተግባር | የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች መማክርት የበጎ አራጎት ዘርፍ @husccs @husccs
Показать все...
👍 8 2
የምክንያታዊ ባለራዕዮች ስብስብ Reasonable Visionary's Collection (RVC) ሰላም ውድ የRVC ቤተሰቦች እንዴት ቆያችሁን   ተናፋቂዋ የ RVC ቅዳሜ ደርሳለች፤ ታዲያ እጅ ከምን ካላቹን እንሆ የሀሳብ ማዕዳችንን አሰናድተን ይዘን እየጠበቅናቹ ነው።   በዚህ ሳምንት Arranged Marriage በሚል ሀሳብ የምናመሽ ይሆናል፤ እስከዛው ግን የሚከተሉትን ሀሳቦች እያሰላሰላቹት ቆዩን። 📌 ከዘላቂነት አንፃር እንዴት ይታያል 📌 የመጠጠናናት ግዜ ጥቅም እና ጉዳቱ (ሳይጠናኑ የገቡ ሰዎች ብዙ አዲስ ነገር ይጠብቃቸዋል ይባላል) 📌 መጠናናት ወይንም በጓደኝነት መኖሮ ወደፊት የምንኖረውን ኑሮ እዚው እንድንጨርሰው ያደርገናል የሚሉም አሉ 📌 በትዳር የተጋቢዎች ምርጫ በተጠበቀበት ጊዜ ፍቺ በብዙ እጥፍ መጨመሩ ምን ያሳያል 📌 የማያውቁትን ሰውስ የትዳር አጋር አድርጎ መቀበልስ እንዴት ይታያል 📌 የቤተሰቦቻችን ከልምድ የመነጨ የትዳር አጋር ምርጫስ ከግምት የማይገባ ነው ወይ (ለኛ የሚሆነውን ከመምረጥ ከማወቅ አንፃር)   በምክንያት ሀሳባችንን እየተቋደስን እናመሻለንና፤ ሁላቹም ተጋብዛችኋል። ቅዳሜ ምሽት 1:00 ሰዓት በRVC አይቀርም። ሰናይ ጊዜ ተመኘንላቹ!!! 📍🗺️ አድራሻችን Main Campus, Radio ጣቢያው ፊት ለፊት በሚገኘው አዳራሽ።   የቴሌግራም ቻናላችንን ላልተቀላቀላቹ ከታች ባለው ሊንክ መቀላቀል እንዳይረሳ። #ኑ_የቆምንበትን_መሠረት_እንፈትሽ #የተሻለ_ትውልድ_ለተሻለች_ኢትዮጵያ #የምክንያታዊ_ባለራዕዮች_ስብስብ @RvcClub @RvcClub
Показать все...
Application Form for Media and Information Literacy Training | 2024 MERSA Media Institute (MMI) is a non-profit media policy think tank. We work to help create vibrant, responsible and independent media, professional unions and education centers through research, capacity building and institutional support in Africa. MMI is currently working on a project, " Enhancing Youth Media and Information Literacy" with National Endowment for Democracy (NED), a US based NGO. The main focus of the project is giving Media and Information Literacy training for the youth from different fields of study and area of expertise. The objective of the project is to increase youth media literacy skills to combat disinformation and misinformation on online spaces and promote tolerance. In addition to the first round of two-day training there will be up to six months an online close mentorship program with incentives for selected trainees. This is the application form for the first round of  two-day training event on Media and Information Literacy. DEADLINE FOR APPLICATION: Monday, April 22, 2024 GC መርሳ ሚዲያ ኢንስቲትዩት ለትርፍ ያልተቋቋመ የሚዲያ ፓሊሲ ምርምር ጥናት እና የአቅም ግንባታ ተቋም ነው፡፡ በኢትዮጵያ ውስጥ በጥናት፣ በአቅም ግንባታ እና በተቋማት ድጋፍ ላይ አተኩሮ ገለልተኛ ሚዲያ፣ የሙያ ማህበራት እንዲሁም የጥናት ማዕከላት እንዲፈጠሩ ለማገዝ እየሰራ ይገኛል፡፡ መርሣ ሚዲያ ኢንስቲትዩት ከናሽናል ኢንዶውመንት ፎር ዲሞክራሲ ጋር በመተባበር የወጣቶችን የሚዲያ እና የመረጃ እውቀት ማጎልበት ላይ ያተኮረ ፕሮጀክት እየሰራ ይገኛል። የኘሮጀክቱ ዋና ትኩረት ከተለያዩ የትምህርት እና የሙያ ዘርፎች ለተወጣጡ ወጣቶች የሚዲያና ኢንፎርሜሽን ብቁ አጠቃቀም እና እውቀት ማጎልበቻ ስልጠና መስጠት ነው። የፕሮጀክቱ አላማ የወጣቶችን የሚዲያ ግንዛቤ በመጨመር በማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ የተሳሳቱ መረጃዎችን መዋጋት እና መቻቻልን ማሳደግ ነው። ከመጀመሪያው ዙር የሁለት ቀን ስልጠና በተጨማሪ ለተመረጡ ሰልጣኞች ማበረታቻ ያለው እስከ ስድስት ወር የሚደርስ የኦንላይን ሜንተርሺፕ ፕሮግራም ይኖራል። ይህ ማመልከቻ ለመጀመሪያው ዙር የሁለት ቀን ስልጠና ብቻ የተዘጋጀ ቅፅ ነው። የማመልከቻ የመጨረሻ ቀን፡ ሰኞ፣ ሚያዝያ 14፤ 2016 ዓ.ም ይሄንን ሊንክ ይጠቀሙ👇 https://forms.gle/pTtgW9JTvk1YdFvHA
Показать все...
👍 1
የምክንያታዊ ባለራዕዮች ስብስብ (RVC)
    ሰላም ውድ የRVC ቤተሰቦች፤ እንዴት ቆያቹን እንሆ በጉጉት ስንጠብቀው የነበረው የበጎ አድራጎት ጉዞዋችን ቀኑ ደረሰ። ቅዳሜ ከምሳ መልስ ቡና በሜሪ ጆይ የአረረጋውያን መንከባከቢያ ስለሚሆን በጉዞው ለመሳተፍ የተመዘገባቹ ተማሪዎች ልክ ከቀኑ 🕖7:00 ላይ ሜን ካምፓስ ፓሊስ ጣቢያው ጋር እንገናኝ።   ማህበራዊና ሰብዓዊነት ግዴታችነን እንወጣ!!! #ኑ_የቆምንበትን_መሠረት_እንፈትሽ #የምክንያታዊ_ባለራዕዮች_ስብስብ #የተሻለ_ትውልድ_ለተሻለች_ኢትዮጵያ 🇪🇹🇪🇹🇪🇹 @RvcClub @RvcClub
Показать все...