- Подписчики
- Просмотры постов
- ER - коэффициент вовлеченности
Загрузка данных...
Загрузка данных...
✝💚💛❤️✝💚💛❤️✝💚💛❤️✝💚💛❤️✝ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን ✍"ችግር ለራሳችን እንድንጸልይ ያነቃቃናል፤ ፍቅር ደግሞ ለሌሎች ሰዎች እንድንጸልይ ያስገድደናል" 📚ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ቀናችንን በጸሎት እንጀምር
✝💚💛❤️✝💚💛❤️✝💚💛❤️✝💚💛❤️✝ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን
✝💚💛❤️✝💚💛❤️✝💚💛❤️✝💚💛❤️✝ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን ✥••••• ●◉ ✞ ◉●•••••✥ ጌታችን የደቀ መዛሙርቱን እግር ስለማጠቡ የሊቃውንት ትርጓሜ ✥••••• ●◉ ✞ ◉●•••••✥ ❖ በዕለተ ዐርብ የዓለምን ኀጢአት በደሙ የሚያጥበው ከጎኑ በሚፈሰው ውሃ ዓለምን የሚቀድሰው ጌታችን አስቀድሞ በዕለተ ኀሙስ የደቀ መዛሙርቱን እግር በውሃ በማጠብ ትሕትናን የገለጸበት አስደናቂ ምስጢር የቤተ ክርስቲያን ሊቃውንት በመገረም እንዲኽ ብለዋል፡-
✝💚💛❤️✝💚💛❤️✝💚💛❤️✝💚💛❤️✝ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን ✥••••• ●◉ ✞ ◉●•••••✥ ሰሞነ ሕማማት ዘእለተ ረቡዕ ✥••••• ●◉ ✞ ◉●•••••✥ 📌 ሰሞነ ሕማማት ዘእለተ ረቡዕ ምክረ አይሁድ ይባላል ❖ ረቡዕ እለት የአይሁድ ሊቃነ ካህናትና ጸሐፍት ጌታን እንዴት መያዝ እንዳለባቸው የመከሩበትና ውሳኔ ያሳለፉበት ቀን በመሆኑ ምክረ አይሁድ ይባላል። ❖ ወቅቱ የፋሲካን በዓል የሚያከብሩበት ቀን በመሆኑ እና ብዙ ህዝብም ጌታን ይከተለው ስለነበር ሁከት እንዳይነሳ ስጋት ነበራቸው። ❖ ነገር ግን ከአስራ ሁለቱ ሐዋርያት አንዱ የአስቆሮቱ ይሁዳ አሳልፎ እንደሚሰጣቸው ስለነገራቸው ጭንቀታቸው ተወግዶ በጌታ መያዝ ተስማምተዋል። 📖ሉቃ 22፥1-6 የመልካም መዓዛ ቀንም ይባላል ❖ ጌታችን በዚህ ዕለት በለምጻሙ በሰምዖን ቤት…
✝💚💛❤️✝💚💛❤️✝💚💛❤️✝💚💛❤️✝ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን ✥••••• ●◉ ✞ ◉●•••••✥ ሰሙነ ሕማማት ዘእለተ ማክሰኞ ✥••••• ●◉ ✞ ◉●•••••✥ 📌 ሰሙነ ሕማማት ዘእለተ ማክሰኞ ❖ ሻጮቹን እና ለዋጮቹን ከቤተ መቅደስ ባወጣ ጊዜ ይህንን በማን ኃይል እንዳደረገው የአይሁድ መምህራን ጠይቀውት ነበር፤ ስለ መሆኑም 📖ማቴ 21፥23-27 የጥያቄ ቀን በመባል ይታወቃል ❖ ምክንያቱም ሹመትን ወይም ሥልጣንን ለሰው ልጅ የሰጠ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስን ሰኞ ባደረገው አንጽሖተ ቤተ መቅደስ ምክንያት በዚህ ዕለት ስለ ሥልጣኑ በጻሕፍት ፈሪሳውያን ተጠይቋልና፡፡ ❖ ጥያቄውም ከምድራውያን ነገሥታት፣ ከሌዋውያን ካህናት ያይደለህ ትምህርት ማስተማር፣ ተአምራት ማድረግ፣ ❓ገበያ መፍታት በማን ሥልጣን ታደርጋለህ፤ የሚል ነበር…