ፍሬ ሃይማኖት ሰ/ት/ቤት - ሐረር
Открыть в Telegram
ይህ በኢት/ኦ/ተ/ቤ/ክ የምሥ/ሐ/ሀ/ስ ጥንተ አድባራት ወገዳማት አቦከር ደብረ ፀሐይ ቅ/ጊዮርጊስ እና ሐኪም ጋራ ደብረ አድኅኖ ቅ/ገብርኤል አብያተ ክርስቲያናት ፍሬ ሃይማኖት ሰ/ት/ቤት ገጽ ነው። ፨ ለመቀላቀል፡ 👉https://t.me/frehaymano ሀሳብ እንዲሁም አስተያየት ካሎት : 👉 @Frehaymanot1923 ፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨ "አገልግሎት ሕይወቴ ካልሆነ ፤ መኖር ለእኔ ሞቴ ነው"
Больше992
Подписчики
-224 часа
+57 дней
+1930 день
Архив постов
👉ማሳሰቢያ!👈
ሰላም ቤተሰብ ዛሬ ከሰዓት በደብራችን ጉባኤ ስለሚኖር አገልግሎትም ስለሚኖርብን የእለተ አርብ ጸሎታችንከ10:30 ጀምሮ ስለሚሆን በሰዓት እንድንገናኝ ይሁን መልካም ቀን!!
ተወዳጆች ሆይ
ሰኔ 20 ቅዳሜ
ትግስት አዲሱ
ሄኖክ አሸናፊ
መ/ር ቃለ አብ አይተንፍሱ
ሰኔ21እሁድ
ዮርዳኖስ ተስፋ(ዲ/ን አለማየሁ ጌታቸው)
ሮቤል መስፍን
ሄኖክ አየለ
ማህሌት ጸደቀ
በልስቲ ምንአለ
አማኑኤል አይተንፍሱ
ናሆም መስፍን
የአሁኑ ሳምንት የመርሃ ግብር አጋፋሪዎቻችን ስለሆናችሁ በተመደባችሁበት ክፍል በትጋት እንድታገለግሉ ስንል በፍቅር እንጠይቃለን!!
⚫️የሐዘን መልዕክት⚫️
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
የሰ/ት/ቤታችን አባል የሆነችው : የሙና ሰለሞን "ወላጅ እናቷ" ዛሬ ከዚህ ዓለም ድካም አርፈዋል።
___
በቅርብ ያለን አባላት በሙሉ : ወደ እህታችን መኖሪያ ቤት በመሄድ እንድናጽናናት ይሁን።
🪦 የቀብር ሰዓት : መረጃው እንደደረሰን እናሳውቃችኃለን።___ በእህታችን ሙና በደረሰባት ኀዘን : የተሰማንን ኀዘን እየገለጽን : ለእህታችን እና መላ ቤተሰቧ : መጽናናትን ያድልልን። የእናታችንን ነፍስ : በደጋግቹ ቅዱሳን እቅፍ ያኑርልን🙏
⭕️⭕️⭕️ ማሳሰቢያ ልብሰ ስብሀት የወሰዳቹ አባላት የመጨረሻ ዛሬ የመጨረሻ ንብረት ክፍሉ ስለሚቀበላችሁ ይዛችሁ እንድትመጡ ይሁን!
መምጣት የማይመቻቹ ለሌላ አባል መላክ ትችላላቹ
⭕️ ከዛሬ ውጪ ለሚያመጣ አባል የዝማሬ አገልግሎት ስላስተጓጎለ መዝሙር ክፍሉም ንብረት ክፍልም እርምጃ የሚወስድበት ይሆናል
ሠናይ ቀን
ማረኝ ማረኝ ማረኝ መመኪያዬ
አርጅቻለውና በኃጥያት ጎስቁዬ /2/
ከፊቴ ናትና ሀጥያቴ ሁልግዜ
ተውጫለው እኔስ በሃዘን በትካዜ /2/
በፍትህ ክፋትን አድርጌአለው እኔ
ምንም ጽድቅ አልሰራው በሕይወት ዘመኔ /2/
ከፊትህ መቅበዝበዝ መሰደድ ፈለኩኝ
ሀጥያት ከሁዋላዬ እያሳደደችኝ/2/
ወዴት እሄዳለው መሸሸግያም የለኝ
ምህረት መጠግያ ዋሻ ካልሆነችኝ /2/
የተሰባበረው አጥንቴ እንዲጠገን
በምሕረትና በቸርነት ዳሰኝ /2/
የቀና መንፈስን አድስ በልቤ ውስጥ
ነፍሴ በእሽታ በተስፋ ትለወጥ /2/
ቅዱስ መንፈስን ከኔ ላይ አትውሰድ
በንስሀ ድኜ በተስፋ እንድላመድ/2/
አቤቱ ንጹልብ ፍጠርልኝና
በደስታ ልስከር በፍቅርህ ልጽናና /2/
Check out ERMI ዘ_21's video! #TikTok https://vm.tiktok.com/ZSCdwC9jA/ This post is shared via TikTok Lite. Download TikTok Lite to enjoy more posts: https://www.tiktok.com/tiktoklite
🎉 ውድ የ 2018 ዓ.ም የ 12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና (Entrance) ተፈታኞች
፨፨፨
እንኳን የ 12 ዓመት ፍሬያችሁን ለምታዩበት ቀን በሰላም እና በጤና አደረሳችሁ እያልን የፍሬ ሃይማኖት ሰ/ት/ቤት በተዘጋጀው የምህላ ጸሎት እና ኦረንቴሽን (Orientation) ቀን ተገኝታችሁ ለነፍሳችሁም ሆነ ለሥጋችሁም የሚሆን ስንቅ ትሰንቁ ዘንድ በክርስቶስ ፍቅር ጋብዘንዎታል!
፨፨፨
🍇 የምህላ ጸሎት፡
ከሰኔ 16 – 18 ሰርክ 11፡30 – 12፡30
🌾 Orientation: በሦስቱም ቀናት ከጸሎት በኃላ
✅ ማክሰኞ = በመ/ር ቢንያም ገርጂ (ከምዕራፈ ቅዱሳን ሰ/ት/ቤት)
✅ ረቡዕ = በዶ/ር ታደሰ (ከማኅበረ ቅዱሳን ሐር ማዕከል)
✅ ሐሙስ = በመ/ር ቃለአብ አይተንፍሱ (ከፍሬ ሃይማኖት ሰ/ት/ቤት)
፨፨፨
ይህን መልዕክት ቢያንስ ለ 5 ተፈታኝ ያድርሱልን!
፨፨፨
ተፈታኝ የሆናችሁ ሁላችሁ ተጋብዛችኋል!!!
፨፨፨
https://t.me/frehaymano
የልቤ ዜማ ነሽና
ሰላም ነው ያንቺ ምስጋና
ሞገሴ ነው ስምሽ ለእኔ
ስላለሽ ማርያም ከጎኔ
በመገፋት ብኖርም እምነቴን አጸናለሁ
በጣቶችሽ ተይዤ
አዲሱን ቀን አያለው /2/
ስማጸን ደጅሽ መጥቼ
ተመለስኩ ተረጋግቼ
እንደምን አንቺን እረሳለው
በምልጃሽ ተፈውሻለው
የጠላቶቼን እራስ የሚቀጠቅጠው
የአብራክሽን ፍሬ
ተስፋዬን አበራው /2/
የድነት ምክንያት አርጎሻል
ለአዳም ዘር ትምክህት ሆነሻል
የልቤ ብርሀን ፋና
አዛኚት በአንቺ ልጽናና
የአፌን እንጉርጉሮ ምስጋናዬ ወርሶታል
እግሬ ከረግረግ ወቶ
በሰገነት ተተክሏል /2/
ሀዘኔን የምሻገረው
ስምሽን እየጠራው ነው
አገኘው ደስታ ሰላም
ጠርቼ ብዬ ማርያም
በአብረቅራቂው ፍቅር በዓለም ውስጥ ስኖር
ለመውጣት እዳክራለው
ማርያም ማርያም እላለው /2/
ሰምተሻል ልመናዬን
ወጣሁኝ ያንን ጥልቁን
እሳቱን በአንቺ አልፊያለው
በምልጃሽ ተደግፊያለው
እንኳን ለሊቀ መላዕክት ቅዱስ ሚካኤል ዓመታዊ ክብረ በዓል በሰላም አደረሳችሁ!*** ይህን የመርኃግብር ማሻሻያ 📌 ቀድሞ በመርኃግብር የተነገረ ሲሆን ፡ ላልሰሙት በማሰማት በጸሎት ሰዓት በጊዜ በመገናኘት ፡ የጋራ መርኃግብራችንን እንድናከናውን ይሁን! *** መልካም በዓል!
ምህረት ጥላሁን
ናትናኤል መርሻ
ረድኤት አቡ
ሄለን አቡ
ናትናኤል ስንታየው
በአምላክ ወጋየሁ
ያብስራ ግዛቸው
ቤተልሔም አፈወርቅ
ሙና ሠለሞን
የምስራች ወርቃለማው
ህሊና ዩሀንስ
አቤል እሉፍ
ሮቤል መስፍን
ሚኪያስ ቃልኪዳን
ፍፁም ጌታቸው
ቤዛ ዳንኤል
እንዳሻው አበራ
ዲ/ን አማኑኤል አዳሙ
ፍቅር ቢንያም
አላዛር ፀጋዬ
አብለኔ ተስፋዬ
ወንድምአገኝ አለሙ
ዩሀንስ ደረጀ
መቅደስ ጫላ
ቤዛ ወንዱ
ናታኒየም አቤል
ሔርሜላ መስፍን
ዮርዳኖስ ተስፋ
🖐ሠላም እንዴት አረፈዳቹ ከላይ ስማቹ የተጠቀሳቹ የቅዱስ ሚካኤል አመታዊ ክብረ በአል አገልጋዮች ናችሁ
⭕️ ⭕️⭕️ ማሳሰቢያ
📌 ለቅድስት ስላሴ አገልግሎት ልብሰ ስብሀት ወስዳቹ የነበራቹ በዛው ማገልገል ትችላላቹ
📌 ልብሰ ስብሀት እናንተ ጋር ሆኖ ማገልገል የማትችሉልብሰ ስብሀቱን መመለስ ይኖርባችኋል
📌 ልብሰ ስብሀቱን የምትወስዱበት ሰአት ዛሬ ማታ 12:30-1:00
📌 በተጨማሪም ማገልገል የማይመቻቹ ደውላቹ መዝሙር ክፍሉን ከበቂ ምክንያት ጋር ከአገልግሎት ከመፈፀሙ በፊት እንድታሳውቁ ይሁን
📌 ልብሰ ስብሀት ለመውሰድ ስትመጡ ንብረት ክፍሉ ፀጉር , ጥፍር እያየ ስለሚሰጣቹ አስተካክላቹ እንድትመጡ
ልብሰ ስብሀቱ ቀድማቹ የወሰዳቹሁትንም ያካትታል
- አገልግሎቱ ላይ ፀጉራቹሁን እና ጥፍራቹሁን ሳታስተካክሉ ማገልገል በፍፁም የተከለከለ ነው
📌ለአገልግሎት ስንወጣ
- አዘማመራችን በስርአት
-ጫማ ማውለቃችንን ሳንረሳ
- ሳንበታተን ልብሰ ስብሀት በፀሎት መልበስ በፀሎት ማውለቅ እንዳንረሳ
- ለአስተባባሪ ምቹ እና ከአጋር ሰ/ት/ቤት ጋር ሰላማዊ መሆን ግዴታ ነው
መልካም በአል መልካም አገልግሎት
መዝሙር ክፍል
🌾🍇 በሩቅም በቅርብም ለምትገኙ
የፍሬ ሃይማኖት የ8ኛ ክፍል ተፈታኞች በሙሉ 💯፨፨፨ ከዛሬ (ሰኔ 11/2018 ዓ.ም) ጀምሮ ለሚካሄደው የሚኒስትሪ ፈተና "አምላከ ቅዱሳን ይቅደምላችሁ ፣ እመአምላክ በምልጃዋ ትርዳችሁ ፣ በቤቱ ያገለገላችሁት ቅ/ገብርኤል በረከቱ ፣ በአውደ ምህረት ቆማችሁ የለመናችሁት የቅ/ጊዮርጊስ ረድኤቱ አይለያችሁ" ፨፨፨
" የትዕግሥቴን ቃል ስለ ጠበቅህ እኔ ደግሞ በምድር የሚኖሩትን ይፈትናቸው ዘንድ በዓለም ሁሉ ላይ ሊመጣ ካለው ከፈተናው ሰዓት እጠብቅሃለሁ።" (የዮሐንስ ራእይ 3:10)፨፨፨ መልካም ፈተና‼️
👉 ይነበብ!👈
ውድ የፍሬ ሃይማኖት ቤተሰቦች ከቅዳሜ ጀምሮ በተሻሻለው እና በተነገረን ሰዓት ማለትም ህጻናት እና አዳግያን ክፍሎች ቅዳሜ እና እሁድ 7:30-9:30 ሰዓት
ወጣት ደግሞ ቅዳሜከ9:30-12::00
እሁድ ደግሞ 9:30-12:30 ድረስ ባለው ሰዓት ስለሆነ በሰዓታችን እንድንገናኝ ይሁን መልካም ቀን!
Уже доступно! Исследование Telegram 2025 — ключевые инсайты года 
