ፍሬ ሃይማኖት ሰ/ት/ቤት - ሐረር
Ir al canal en Telegram
ይህ በኢት/ኦ/ተ/ቤ/ክ የምሥ/ሐ/ሀ/ስ ጥንተ አድባራት ወገዳማት አቦከር ደብረ ፀሐይ ቅ/ጊዮርጊስ እና ሐኪም ጋራ ደብረ አድኅኖ ቅ/ገብርኤል አብያተ ክርስቲያናት ፍሬ ሃይማኖት ሰ/ት/ቤት ገጽ ነው። ፨ ለመቀላቀል፡ 👉https://t.me/frehaymano ሀሳብ እንዲሁም አስተያየት ካሎት : 👉 @Frehaymanot1923 ፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨ "አገልግሎት ሕይወቴ ካልሆነ ፤ መኖር ለእኔ ሞቴ ነው"
Mostrar más995
Suscriptores
-224 horas
+17 días
+530 días
Archivo de publicaciones
Repost from N/a
ሰላም ቤተሰብ ሁሉ ሰላም ነው እንዴት አመሻችሁ የነገ የኮርስ መርሃግብራችን እንደተጠበቀ ነው በሰዓታችን እንገናኝ!
📌📌 የነገ ሠርግ አገልጋዮች
ምህረት ጥላሁን
የአብስራ ግዛቸው
ብሩክ ታምራት
ዳዊት አጋር
አማኑኤል ጥላሁን
ዮርዳኖስ ተስፉ
ሮቤል መስፍን
ፍፁም ጌታቸው
ናትናኤል መርሻ
ሚኪያስ ቃልኪዳን
ኤደን አብደላ
ሚኪያስ ሽመልስ
እድላዊት ዘውዱ
ሄርሜላ መስፍን
ህሊና ዮሀንስ
ቃልኪዳን ኤርሚያስ
⭕️ ካለ ፈቃድ መቅረት የተከለከለ ነው ለፈቃድ እና ለጠቅላላ መረጃ 0955757847 ዲ/ን ናትናኤል መርሻ
ሰላመ እግዚአብሔር ለሁላችን👋
፨፨፨
ማስታወሻለነገ ጠዋት የጧፍ ሽያጭ 👉 ወጣት : ንጋት 11:00 ላይ 👉 አዳጊ : ጠዋት 1:00 ተገናኝተን : ከልማት ክፍሉ ጧፍ ተረክበን እንሽጥ። ፨፨፨ መልካም ምሽት🙏
🔄 Update
፨፨፨
86 እድላዊት ከበደ
87 ማህሌት መላኩ
88 ዲ/ን ናትናኤል መርሻ
89 በልስቲ ምንአለ
90 ቡሩክ አለማየው
91 አቤል ህሉፍ
92 ፈጠነ አክሊሉ
ሰራተኛ ክፍልየክፍሉ አባል ሆናችሁ 👉 ትምህርት ስትከታተሉ የቆያችሁ በሙሉ የልብሰ ስብሐት አገልጋዮች ስለሆናችሁ ከዐርብ ጉባዔ ጀምሮ በአገልግሎቱ እንድትገኙ አደራ🙏
የአገልጋዮች ስም ዝርዝር
ወጣት ክፍል1 አልአዛር ፀጋዬ 2 አብለኔ ተስፋዬ 3 በአምላክ ወጋየሁ 4 በአምላክ ተሻለ 5 ቤዛ ዳንኤል 6 ቤዛ ወንዱ 7 ቤተልሔም አስራት 8 ቤተልሔም አፈወርቅ 9 ቤተልሔም ኤርምያስ 10 ቤተልሔም ብርሃኑ 11 ብሌን ግርማይ 12 ዲ/ን ብሩክ ታምራት 13 ቢኒያም ሲሳይ 14 ዲ/ን ቃለአብ ጥበቡ 15 ቃልኪዳን ኤርምያስ 16 ቃልኪዳን ሙሉጌታ 17 ቅድስት አቢዮት 18 ቅድስት አቢ 19 ዳዊት አጋር 20 ዳዊት ብርሃኑ 21 ዳዊት ጌታቸው 22 ትዕግስት አዲሱ 23 ኤደን አብደላ 24 ኤደን ተስፋዬ 25 ኤልያና ሀድጉ 26 ፍቅር ቢኒያም 27 ፍጹም ጌታቸው 28 ሄለን አቡ 29 ሄርሜላ መስፍን 30 ህሊና ዮሀንስ 31 እድላዊት ዘውዱ 32 እድላዊት ሁሴን 33 እንዳሻው አበራ 34 እየሩሳሌም አበበ 35 እየሩሳሌም ለሴ 36 ልድያ ተካልኝ 37 ማህሌት ደበበ 38 ማህሌት ምስራቁ 39 ማህሌት ጸደቀ 40 መአዛሽ ማማሩ 41 መቅደላዊት አለማየሁ 42 መቅደስ ጫላ 43 መክሊት ቴዎድሮስ 44 ሚኪያስ ስንታየሁ 45 ሚኪያስ ቃልኪዳን 46 ምህረት ጥላሁን 47 ምህረት ሙሉጌታ 48 ሙላለም ቦጃ 49 ሙና ሰሎሞን 50 ሙና ዑመር 51 ናታኒም አቤል 52 ናትናኤል ስንታየሁ 53 ናሆም መስፍን 54 ናሆም አጥላባቸው 55 ነፃነት ሰሎሞን 56 ሮቤል መስፍን 57 ሰላም ደጉ 58 ስንዱ ሲሳይ 59 ቴዎድሮስ ታደሰ 60 ትግስት አዲሱ 61 ወንድማገኝ አለሙ 62 ያብስራ ግዛቸው 63 ያብስራ ገዛኸኝ 64 የአብስራ ወርቁ 65 የምስራች ወርቃለም 66 ዮርዳኖስ ተስፉ 67 ዮርዳኖስ ገ/ሰንበት 68 ዛቲ ጌታቸው 69 ዲ/ን አቤል ደምሴ 70 ዲ/ን አቤኔዘር ሲራክ 71 ዲ/ን ብሩክ ታምራት 72 ዲ/ን ዮናስ ጀበል 73 ዲ/ን ነብዩ ኢዮብ 74 እድላዊት ከበደ 75 ፍሬዘር ጥላሁን 76 ኑሀሚን ገዛኸኝ 77 ቤተልሔም ዱሬሳ 78 ገነት አቢ 79 ሜላት ሽመልስ 80 አዲስ ታምራት 81 አሌፍ ምናለ 82 ሚኪያስ ሽመልስ 83 ቤዛ ደረጀ 84 እፁብ ድንቅ ማስረሻ 85 ዳግማዊት ጌታቸው 86 ኤርምያስ አምባው 87 አማኑኤል አትርሳቸው
ማሳሰቢያ👉 በምንም ዓይነት ጉዳይ ቅሬታ ያላችሁ፣ 👉 በስህተት ስማችሁ ያልተካተተ፣ 👉 ከግቢ የመጣችሁ እና 👉 ፈቃድ አስገብታችሁ ስማችሁ ያልገባ አባላት ግንኙነት ክፍሉን በስልክ ወይም በአካል ቀርባችሁ እንድታናግሩ ይሁን። ____- ☎️ የክፍሉ ተጠሪ: +251967877206
(ሰው የሚሰራው ጉድለት አያጣውምና : ድካማችንን ተረድታችሁ ቀርባችሁ አናግሩን : አደራ🙏)እግዚአብሔር አገልግሎታችንን ይቀበል ፨፨አባላት እና ግንኙነት ክፍል፨፨
የሐምሌ ቅዱስ ገብርኤልዓመታዊ ክብረ በዓል የአገልግሎት አስተባባሪዎች የሥራ ምደብ *** ውድ የፍሬ ሃይማኖት ሰንበት ትምህርት ቤት አባላት፤ እንኳን ለሊቀ መላእክት ለቅዱስ ገብርኤል ዓመታዊ የንግሥ በዓል በሰላም አደረሳችሁ። በበዓሉ ዕለታት ሥርዓትን ለማስጠበቅና አገልግሎቱን ለማስተባበር የተመደባችሁ አባላት ዝርዝር ከዚህ በታች የተመለከተው ነው፦ #### 📌 ሐምሌ 17 * ዲ/ን ዳዊት አጋር * ሚኪያስ ቃልኪዳን * ዮርዳኖስ ተስፉ * ዮሐንስ ደረጀ * አቤል ህሉፍ *ናሆም መስፍን #### 📌 ሐምሌ 18 * ዳዊት ጌታቸው * ምህረት ሙሉጌታ * ቃልኪዳን ሙሉጌታ * ቃለአብ ጥበቡ *ቃልኪዳን ኤርሚያስ *ሄኖክ ወርቁ #### 📌 ሐምሌ 19 🌅 የጠዋት ቅዱስ ቁርባን ሰዓት አስተባባሪዎች፦ * እንዳሻው አበራ *በሃሩ አለማየሁ * የአብስራ ግዛቸው *ሄለን አቡ *እየሩስ ለሴ * ማህሌት ምስራቁ *ማህሌት ደበበ *ኤልያና ሀዲጉ * ቤተልሄም አስራት *መዓዛሽ ማማሩ *ቅድስት አቢ *ቴዎድሮስ ታደሰ *ናሆም አጥላባቸው ↗️ከሌላ ደብር የሚመጡትን የሚያስተባብሩ *ሄርሜላ መስፍን *ሰላም ደጉ *ምህረት ጥላሁን *ፍጹም ጌታቸው *ዲ/ን አቤነዘር ሲራክ *ሮቤል መስፍን *ዮርዳኖስ ገ/ሰንበት *ናታኔም አቤል *የምስራች ወርቃለም 🌇 የከሰዓት ጉባኤ አስተባባሪዎች፦ * በአምላክ ወጋየሁ * ናትናኤል መርሻ * አቤል ደምሴ *አላዛር ጸጋዬ *ሙና ኡመር *ሙላለም ቦጃ ↗️አዳር ሰዓት እና የዑደት ቀን አመራሩ የሚያስተባብር ይሆናል። ↗️የጉባዬ ሰዓት አስተባባሪዎች ከናንተ የሚጠበቅ ተግባራቶች -ጉባዬው ከመጀመሩ በፊት በቦታው ተግኝተው ከአባላቱ ቀድሞ ልብሰ ስብሐት መልበስ -ለጉባዬ የሚመጡ ምዕመናንን ወንዶችን በወንዶች ሴቶችን በሴቶች በኩል ለይተው ማስተባበር(አገልጋዮቹንም በዛው መልክ ማስተባበር) -በጉባዬ መሀል የሚሯሯጡ እንዲሁም በግሩፕ ተሰብስበው የግል ወሬ የሚያወሩትን (የሚረብሹትን) መቆጣጠር -በአጠቃላይ በጉባዬ ሰዓት እያንዳንዱ የተመደባችሁ አካላት የግብውን ጸጥታ ማስከበር(መቆጣጠር) ⚠️ ለአገልግሎት ለተመደባችሁ አባላት በሙሉ የተሰጠ ማሳሰቢያ 1.መገኘት ግዴታ ነው፦ የተመደባችሁ አባላት በሙሉ በተመደባችሁበት ቀንና ሰዓት በቦታው በመገኘት ሥርዓት የመጠበቅና የማስጠበቅ ኃላፊነታችሁን እንድትወጡ አጥብቀን እናሳስባለን። 2. ፈቃድን በተመለከተ፦ ከአቅም በላይ የሆነ አስገዳጅ ምክንያት ካላጋጠመ በስተቀር ፈቃድ መጠየቅ አይቻልም። አስገዳጅ ሁኔታ ከተፈጠረም ቀድሞ
*በስልክ ጥሪ*ብቻ ማሳወቅ አለባችሁ (በጽሑፍ መልእክት/ቴክስት የሚላክ ፈቃድ ተቀባይነት የለውም)። "እግዚአብሔርን በፍርሃት አገልግሉት"* (መዝሙር 2:11) አገልግሎታችንን እግዚአብሔር ይቀበልልን! ስልክ፦ 0967877206/0986858868 ፨፨አባላት እና ግንኙነት ክፍል፨፨
