HAILE GEBRIEL - በማለዳ ንቁ
Открыть в Telegram
❤️ ቅዱሳን አባቶች እንዲህ ይላሉ **ጸጋ ያለምስጋና አያድግም ይላሉ** እግዚአብሔር ሆይ ስለሆነልኝ፣ ክፉውንም ከእኔና ከቤተሰቦቼ ስላራክልኝ 👏 አመሰግንሃለሁ ❤️ 👇👇👇 http://www.youtube.com/@haileG2239
Больше2 271
Подписчики
-424 часа
+127 дней
+2630 день
Архив постов
መምህር ግርማ ጠንቋይ ናቸው እያልኩ ብዙ ሰዎችን አሳስቻለሁ! አባቶችን የሚያሳዲዱ 5ቱ ውሾችና ሴራቸው ስገለጥ! እንግዳ ስለመቀበል እስካሁን ያልተረዳናቸው ነገሮች! https://youtu.be/yKJBHDHmsXQ?si=fPGwtGUFbtlajwTK
+++ ሊቀ መልአኩ ቅዱስ አለሁ ይበላችሁ። ከፈተና ከመከራ ይጠብቃችሁ። የተዘጋውን ይክፈትላችሁ በተቸገራችሁበት ነገር ሁሉ ቅዱስ ሩፋኤል አለሁ ይበላችሁ። ፈታኼ ማህጸን ነውና በልጅ እጦት ለምትቸገሩ የተዘጋውን ከፍቶ በዲያብሎስ የተያዘውን ቦታ አስለቅቆ በልጅ ይባርካችሁ። በዚህ ሰዓት ለመውለድ በሚጥ ላይ ያላችሁ ቅዱስ ሩፋኤል ፈጥኖ ይድረስላችሁ። ለመውለድ በመንገድ ላይ ያላችሁ ቅዱስ ሩፋኤል የተባረከ ልጅ ያስታቅፋችሁ። በኑሮ በገንዘብ የተቸገራችሁ ቅዱስ ሩፋኤል የሰላቢውን መንፈስ ይሰርላችሁ።
ሁላችሁም አሜን ቅዱስ ሩፋኤል ያድርግለን በሉ።
ለሁሉም ሸር አድርጉ።
+++ አስተውሉ ድርሳኑን፣ መልክአውን ማንበባችሁን በጭራሽ እንዳትረሱ። የኼ ካልሆነላችሁ ደግሞ በድምጽም ቢሆን መልክዐውንና ድርሳኑን ማዳመጥ እንዳትረሱ። ለላው ደግሞ የቅዱስ ሩፋኤል ቤተክርስቲያን በአቅራቢያችሁ ደጁን ርገጡ በስሙ ዘክሩ።
ሰላም እደሩ 🙏🙏🙏
+5
++ አገልጋይ ማለት ምቾት የሌለውን ስራ የሚሰራ ማለት ነው። አገልጋይ ማለት በሙላት በኩል ሳይሆን በጉድለት በኩል የሚቆም ነው። አገልጋይ ቅጥር የሚያድስ ነው። አገልጋይ ማለት ችግር ጎልጓይ ሳይሆን ችግር ፈቺ ነው። አገልጋይነት የመንፈስ ቅዱስ ስጦታ ነው።
++ በሕይወታችን ውስጥ በማወቅም ሆነ ባለማወቅ የሚጎዱን ሰዎች ይኖራሉ መቼም ቢሆን ሥራችን፤ ሀሳባችንና ንግግራችን በሌሎች መጥፎነት ሊገታ አይገባም ለእኛ ቀና ድርጊት መልካም ምላሽ ባናገኝ እንኳን እኛ እንደ ሰው ቀናነታችንና ደግነታችንን ልንቀጥል ይገባል። በልባቸው ውስጥ ክፋት የነገሰ ሰዎች መርዝን በማር እየለወሱ የእኛን ሰላማዊና ቀና ማንነት እንዲያበላሹ ልንፈቅድላቸው አይገባም የሚሰድቧችሁን መርቁ እንደተባለ በመፅሐፍ ቅዱስ መልካምነት ለራስ ነው!
++ በቀጣይም ገዳሙ ተሰርቶ እስኪያልቅ እኔና የመንፈስ ቅዱስ ልጆቼ ከጎናችሁ መሆናችንን ላሳዉቃችሁ እወዳለሁ! የቀሲስ ኃይለመለኮት መልዕክት ነው።
ሰላመ እግዚአብሔር ከሁላችን ጋር ይሁን።
#Subscribe #Like #Share
👇👇👇👇
www.youtube.com/@haileG2239
www.youtube.com/@Estifanos2239
የተጠመቁ አረማዊያንና ከመናፍስት ጋር ጋብቻ የፈጸሙ ደብተራዎች!! ኃጢአትን የመተው ኃይል ለማግኘት ይኼንን እናድርግ!! የቆንጆ ሴቶች የመናፍስት ጉዳት!! https://youtu.be/VBg-BlJ_Uyg?si=xKLyML5ATxe6jXBJ
+1
🙏 የምንወዳቸው የምናከብራቸው ሁለቱ አባቶቻችን በካናዳ ካልጋሪ በአንድ መድረክ በአገልግሎት ላይ ይገኛሉ እግዚአብሔር ስሙ የተመሰገነ ይሁን። በእውነት እግዚአብሔር ረጅም ዕድሜን ያድልልን። በሰላም ወደ ሀገር ቤት ይመልሳችሁ የአባቶቻችን አምላክ። #ሸር ይደረግ!
+1
አቶ ቢኒያም በኮሜንት እያጨናነቀን ነው ወዳጆች ለዚህ ወንድማችን ልንጸልይለት ይገባል። እግዚአብሔር ማስተዋሉን ያድለው።
አይናፋር ብቸኛ ፈሪና በላብ እንድንዘፈቅ የሚያደርጉ አጋንንቶችና ሴራቸው!! የቡዳ ዛር መንፈስ የሕይወት ፈተናቸው!! ያልተረዳናቸው የመናፍስት ጉዳቶች! #ጸሎት https://youtu.be/Hmvcnh1skHg
«የዕለቱን ወንጌል እናንብብ»
«የሉቃስ ወንጌል 6፡20-27»
«እርሱም ወደ ደቀ መዛሙርቱ ዓይኑን አነሣ እንዲህም አላቸው። እናንተ ድሆች ብፁዓን ናችሁ፥ የእግዚአብሔር መንግሥት የእናንተ ነውና። እናንተ አሁን የምትራቡ ብፁዓን ናችሁ፥ ትጠግባላችሁና። እናንተ አሁን የምታለቅሱ ብፁዓን ናችሁ፥ ትስቃላችሁና። ሰዎች ስለ ሰው ልጅ ሲጠሉአችሁ ሲለዩአችሁም ሲነቅፉአችሁም ስማችሁንም እንደ ክፉ ሲያወጡ፥ ብፁዓን ናችሁ። እነሆ፥ ዋጋችሁ በሰማይ ታላቅ ነውና በዚያን ቀን ደስ ይበላችሁ ዝለሉም፤ አባቶቻቸው ነቢያትን እንዲህ ያደርጉባቸው ነበርና። ነገር ግን እናንተ ባለ ጠጎች ወዮላችሁ፥ መጽናናታችሁን ተቀብላችኋልና። እናንተ አሁን የጠገባችሁ ወዮላችሁ፥ ትራባላችሁና። እናንተ አሁን የምትስቁ ወዮላችሁ፥ ታዝናላችሁና ታለቅሱማላችሁ። ሰዎች ሁሉ መልካም ሲናገሩላችሁ፥ ወዮላችሁ፤ አባቶቻቸው ለሐሰተኞች ነቢያት እንዲሁ ያደርጉላቸው ነበርና። ነገር ግን ለእናንተ ለምትሰሙ እላችኋለሁ፥ ጠላቶቻችሁን ውደዱ፥ ለሚጠሉአችሁ መልካም አድርጉ፥ የሚረግሙአችሁንም መርቁ፥ ስለሚበድሉአችሁም ጸልዩ።»
#Subscribe #Like #Share
👇👇👇👇
www.youtube.com/@haileG2239
www.youtube.com/@Estifanos2239
ፓስተር ቢኒያም ሽታዬና አረማዊ ወዳጆቹ ይቅርታ ልጠይቁ ይገባል!! የማሕበረ በኩራት የአቋም መግለጣ! አባ ዮሐንስ ተስፋማርያም
https://youtu.be/GKo4plYC7yY?si=T-i0UqB5Z0HYNPap
ፓስተር ቢኒያም ሽታዬና አረማዊ ወዳጆቹ ይቅርታ ልጠይቁ ይገባል!! የማሕበረ በኩራት የአቋም መግለጣ! አባ ዮሐንስ ተስፋማርያም https://youtu.be/GKo4plYC7yY?si=T-i0UqB5Z0HYNPap
በእንባ የታጀበው የወንቅ እሸት ገዳም መነኮሳት ወቅታዊ መልዕክት!! አባ ዮሐንስን ለማሰር የሚደረገው ሩጫ ይቁም!! የዜረኞች ሴራና ተንኮል በአባ ዮሐንስ ላይ! https://youtu.be/6ei9BhqRJuE
«የአንድ ሰው ሥራው ከጸሎቱ ጋር የማይስማማ ከሆነ፣ በከንቱ ይደክማል። ጸሎት የውስጥና የውጭ ሕይወታችንን ያስተካክላል። ያለ ጸሎት ተግባሮቻችን እንዲሁ በልማድ ወይም ለራሳችን ጥቅም ብቻ የሚደረጉ ይሆናሉ። እውነተኛ ጸሎት ለእውነተኛነትና ለዓላማ ነዳጅ ይሆናል።» (ቅዱስ ሙሴ ጸሊም)
«የሚጸልይ ሰው የክፉውን ወጥመዶች በግልጽ ያያል። ጸሎት ልብን ያበራል፤ እውነትን ከሐሰት እንድንለይ ይረዳናል። መጸለይን ስናቆም ግራ መጋባት ይገባል፤ መንፈሳዊ የማመዛዘን ችሎታችንም ይደፈረሳል።» (የበረሃ አባቶች)
«ጸሎት በውሽንፍር ጊዜ መጠጊያ ናት። የነፍስ ጸጥታ (Hesychia) በጸሎት የሚለመልም ነው። ያለ ጸሎት ልብ ይረበሻል፣ እረፍት ያጣል፣ በዓለማዊ ጭንቀቶችም ይዋጣል።» (ቅዱስ ይስሐቅ ሶርያዊ)
«ሳታቋርጡ ጸልዩ። — 1ኛ ተሰሎንቄ 5:17 የማያቋርጥ ጸሎት መንፈሳዊ ንቃትን ይጠብቃል። አባቶች እንደሚያስተምሩት፣ ንቃት ከሌለ ጠላት ዝንጋኤን፣ ማታለልንና ኃጢአትን ይዘራል። ጸሎት የሌላት ነፍስ ጠላት ሲሠራ ትተኛለች።»
«ጸሎትህ ከተሰማ እግዚአብሔርን አመስግን፤ ካልተሰማ ግን በጸሎት ጽና። ጸሎት በሁሉም ሁኔታዎች ምስጋናን ያሳድጋል። ያለ ጸሎት ልባችን መራራ ወይም "ይገባኛል" ባይ ይሆናል። ጸሎት ውጤቱ ምንም ይሁን ምን ጽናትን፣ መታመንንና ደስታን ያስተምራል።» (ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ)
#Subscribe #Like #Share
👇👇👇👇
www.youtube.com/@haileG2239
www.youtube.com/@Estifanos2239
«የዕለቱን ወንጌል እናንብብ!»
(የዮሐንስ ወንጌል 1፡44-52)
«በነገው ኢየሱስ ወደ ገሊላ ሊወጣ ወደደ፥ ፊልጶስንም አገኘና። ተከተለኝ አለው። ፊልጶስም ከእንድርያስና ከጴጥሮስ ከተማ ከቤተ ሳይዳ ነበረ። ፊልጶስ ናትናኤልን አግኝቶ። ሙሴ በሕግ ነቢያትም ስለ እርሱ የጻፉትን የዮሴፍን ልጅ የናዝሬቱን ኢየሱስን አግኝተነዋል አለው። ናትናኤልም። ከናዝሬት መልካም ነገር ሊወጣ ይችላልን? አለው። ፊልጶስ። መጥተህ እይ አለው። ኢየሱስ ናትናኤልን ወደ እርሱ ሲመጣ አይቶ ስለ እርሱ። ተንኰል የሌለበት በእውነት የእስራኤል ሰው እነሆ አለ። ናትናኤልም። ከወዴት ታውቀኛለህ? አለው። ኢየሱስም መልሶ። ፊልጶስ ሳይጠራህ፥ ከበለስ በታች ሳለህ፥ አየሁህ አለው። ናትናኤልም መልሶ። መምህር ሆይ፥ አንተ የእግዚአብሔር ልጅ ነህ፤ አንተ የእስራኤል ንጉሥ ነህ አለው። ኢየሱስም መልሶ። ከበለስ በታች አየሁህ ስላልሁህ አመንህን? ከዚህ የሚበልጥ ነገር ታያለህ አለው። እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ ሰማይ ሲከፈት የእግዚአብሔርም መላእክት በሰው ልጅ ላይ ሲወጡና ሲወርዱ ታያላችሁ አለው።»
#Subscribe #Like #Share
👇👇👇👇
www.youtube.com/@haileG2239
www.youtube.com/@Estifanos2239
መዝሙረ ዳዊትን ቆማችሁና ተኝታችሁ ስትጸልዩ የምታገኙት በረከቶች!! የዝሙት ሦስቱ ከባድ ደረጃዎችና ፈተናው!! #ገንዘብ #ጸሎት #ethiopia #መዝሙረ_ዳዊት
https://youtu.be/ABzs9fzIij4
የቀሲስ ሄኖክ ወልደማሪያም ወሳኝ መልዕክት ለባለትዳሮችና ወጣቶች!! እየታደሱ ውስጣችን የሚያደፍጡ አጋንንቶችና ሴራቸው!! እመቤታችን ከሴቶች መመረጥ እንዴት? https://youtu.be/apCB4xyiAwM
«ወንድሞች ሆይ፣ ሁል ጊዜ በአእምሯዊ ጸሎት ተጠመዱ፤ የእግዚአብሔርን ምሕረትና ርኅራኄ እስክታገኙ ድረስ ከእርሱ ፈጽሞ አትራቁ። ከወሰን የሌለው ምሕረቱ በቀር ምንም ነገር አትለምኑ፤ ይህ ለድኅነታችሁ በቂ ነውና። ምሕረቱን በምትለምኑበት ጊዜ፣ ከጥዋት እስከ ማታ፣ ከተቻለም ሌሊቱን ሙሉ፣ በተሰበረና በትሑት ልብ በምጽንዐት እየጮኻችሁ ያለማቋረጥ እንዲህ በሉ፦ 'ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ፣ የእግዚአብሔር ልጅ ሆይ፣ ማረን'።» (ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ)
«በአእምሮህ ያሉትን ጠላቶች በእግዚአብሔር ስም አሸንፋቸው። ከዚህ የበለጠ ውጤታማ የሆነ ሌላ መሣሪያ አታገኝም! በተመሳሳይ ሁኔታ፣ በውስጥህ ያሉትን ክፉ ስሜቶች በጸሎት እርዳታ ጸጥ ታሰኛቸዋለህ፤ ታጠፋቸውማለህ።» ((ቅዱስ ዮሐንስ ዘሰዋስው (ክሊማከስ)
«አእምሮና ልብ በጸሎት አንድ ሲሆኑ፣ ነፍስም ሙሉ በሙሉ እግዚአብሔርን በመፈለግ ላይ ብቻ ስታተኩር፣ ያን ጊዜ ልብ ይሞቃል፤ የክርስቶስም ብርሃን ያበራል፤ ውስጣዊውንም ሰው በሰላምና በደስታ ይሞላዋል። ጌታን በሁሉም ነገር ልናመሰግነውና ራሳችንን ለፈቃዱ አሳልፈን ልንሰጥ ይገባል፤ እንዲሁም ሐሳባችንንና ቃላችንን ሁሉ ለእርሱ ልናቀርብ፣ እናም ሁሉም ነገር የእርሱን በጎ ፈቃድ ብቻ እንዲያገለግል ልንጥር ይገባናል።» (ቅዱስ ሴራፊም ዘሳሮቭ)
«ሁላችሁም፣ ወጣቶችም ሽማግሌዎችም፣ መቁጠሪያ እንድትይዙ፣ በግራ እጃችሁም ይዛችሁ በቀኝ እጃችሁ እንድታማትቡና 'ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ ሆይ ማረኝ' እንድትሉ እመክራችኋለሁ።» (ቅዱስ ኮስማስ ዘኤቶሎስ)
#Subscribe #Like #Share
👇👇👇👇
www.youtube.com/@haileG2239
www.youtube.com/@Estifanos2239
«ቅዱሳን አባቶቻችን እናቶቻችን እንዲህ ይላሉ..»
«ራስህን መግዛት ካልቻልክ ከሰዎች ራቅና ብቻህን ኑር… ከሌሎች ጋር አብረው የሚኖሩ ግን ከሁሉ ጋር ለመስማማት እንዲችሉ አራት ማዕዘን ሳይሆኑ ክብ መሆን አለባቸው። ከሌሎች ጋር ታጋሽ ስለመሆንና በቀላሉ ስለመላመድ የተሰጠ ድንቅ ምሳሌ ነው።» አባ ጲሜን
«እግዚአብሔር በዚች ምድራዊ ሕይወት ጸሎቴን ከሰማኝ፣ በገዳምማ እንዴት በበለጠ ሁኔታ ይመልስልኛል?» ቅድስት ክርስቶስ ሰምራ
«የውጭ የገጽታዋ ውበት በውስጥ ባለው የልቡናዋ ውበት ተበልጦ ነበር… እግዚአብሔር ልያን የወደዳት… በገጽታዋ ሳይሆን በራሱ ዓላማ ነው። እውነተኛ ውበት ሥጋዊ ሳይሆን መንፈሳዊ መሆኑን የሚያስታውስ ዘላለማዊ ቃል ነው።» ቅዱስ ወለተ ጴጥሮስ
«የልብ ቅንነት ያለ ጥበብ ቂልነት ነው፤ ጥበብ ያለ ቅንነት ደግሞ ሰይጣናዊ ነው። ከውስጣዊ ቅንነት ጋር የተዋሐደ ትሑት ጥበብ እንዲኖረን የሚጣራ ለመንፈሳዊ ሚዛናዊነት የቀረበ ጥልቅ ጥሪ ነው።» አባ ጎርጎሪዮስ
«አንተ ትጾማለህ፣ ሰይጣን ግን አይበላም… ሰይጣንን ልትበልጠው የምትችለው ብቸኛው መንገድ ትሕትናን በመላበስ ብቻ ነው።» ቅዱስ ሙሴ ጸሊም
#Subscribe #Like #Share
👇👇👇👇
www.youtube.com/@haileG2239
www.youtube.com/@Estifanos2239
የመምህር ግርማ አገልግሎት አልታገደም ቀጥሏል ቀሲስ ኃይለመለኮት ይናገራሉ!! የቤተሰቦቻችን ድንቅ ምስክርነትና የሕይወት ገጠመኝ! Hailemelekot Girma https://youtu.be/-1nufsAzwmI
#_የአድራሻ_ለውጥ_ተደርጓል!
#_ሼር_በማድረግ_ለሌሎች_አዳርሱ!
ላልሰሙት አሰሙ በካናዳና በአቅራቢያው ለሚገኙ፤ በካናዳ ካልጋሪ የተዘጋጀ :-
በመልአከ መንክራት ግርማ ወንድሙ እና በቀሲስ ሔኖክ ወልደ ማርያም የሁለት ሳምንት አገልግሎት በምዕራብ በካናዳ ሃገረ ስብከት በካልጋሪ መካነ ሰላም መድኃኒአለም ቤተ ክርስቲያን አገልግሎት ይሰጣል።
የአርብና የቅዳሜ አገልግሎት ጠዋት 8፥30am - 4pm ይጀምራል። እሁድ ከሰዓት 1pm_7pm የሁለቱም ሳምንቶች በተመሳሳይ ሰዓት ይከናወናል።
ባጋጠሙን ችግሮች ምክንያት የአድራሻ ለዉጥ አድርገናል ለዚህም በእግዚአብሔር ስም ይቅርታ እየጠየቅን አሁን ባለው አድራሻ እንድትጠቀሙ እናሳስባለን።
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ +4033544410, +15872279769, +14036040477
Уже доступно! Исследование Telegram 2025 — ключевые инсайты года 
