359
Подписчики
Нет данных24 часа
Нет данных7 дней
-230 дней
- Подписчики
- Просмотры постов
- ER - коэффициент вовлеченности
Загрузка данных...
Прирост подписчиков
Загрузка данных...
Фото недоступно
የአብርሆት ቤተመፅሀፍት ከዛሬ ጀምሮ የ24 ሰዓት አገልግሎት መስጠት መጀመሩን አስታወቀ‼️
በቀን እስከ 15ሺህ ሰዎችን የሚያስተናግደው ቤተመፅሀፍቱ፤ የ24 ሰዓት አገልግሎት በመጀመር የአንባቢያንን ፍላጎት ለማሟላት እንደሚሰራ ነው የተገለፀው፡፡
የአብርሆት ቤተ መፅሀፍት አገልግሎት መስጠት ከጀመረበት ጊዜ ጀምሮ እስከ ምሽት 12 ሰዓት፤ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ደግሞ እስከ ምሽቱ 6 ሰአት አገልግሎት እየሰጠ ቆይቷል::
ይሁንና በበርካታ ሰዎች ጥያቄ እና ፍላጎት መሰረት፤ ቤተ መፅሀፍቱ ከዛሬ ጀምሮ 24 ሰዓት አገልግሎት እንዲሰጥ መደረጉን ነው የቤተ መፅሀፍቱ ዳይሬክተር ውባየሁ ማሞ የገለፁት::
ከጊዜ ወደጊዜ የአንባቢያን ቁጥር እየጨመረ ከመምጣቱ ጋር ተያይዞ ብሎም የአገልግሎት ተደራሽነትን ለማስፋት፤ ቁጥር ሁለት አብርሆትን ለመገንባት ዝግጅት መጠናቀቁን ጠቁመዋል:
የአብርሆት ቤተ መፅሀፍት ስራ ከጀመረበት ጊዜ አንስቶ በአጠቃላይ 10 ሚሊዮን አንባቢዎችን አስተናግዷል።
15100
Repost from ኢትዮጵያ ቡክ ፎረም - Ethiopia Book Forum
Фото недоступно
ቀኝ ጌታ ዮፍታሔ ንጉሤ - ዮሐንስ አድማሱ
ገጣሚው ዮሐንስ አድማሱ ስለ ቀኝ ጌታ ዮፍታሔ ንጉሤ ሕይወት እና ሥራ የጻፈው እና ዮናስ አድማሱ (ዶ/ር) ባሰናኘው መጽሐፍ ዙሪያ የኢትዮጵያ ቡክ ፎረም አሰናኞችና ተሳታፊዎች ውይይት ያደርጋሉ።
14100
አንባቢ ትውልድ ስትሠራ፥ ሀገር እየሠራህ ነው።
በአሜሪካ ሀገር "1000 Books Before Kindergarden" የተሰኘ ለትርፍ ያልተቋቋመ ድርጅት አለ። ከወላጆች ጋር በመተባበር፥ ወላጆች ልጆቻቸው ኬጂ ከመግባታቸው በፊት 1000 የሕጻናት መጻሕፍትን እንዲያነቡላቸው ያደርጋል። ልጆቹም ኬጂ ከመግባታቸው አስቀድሞ 1000 አጫጭር የሕጻናት መጻሕፍትን በማንበብ እውቅናን ያገኛሉ። ከሁሉ በላይ ደግሞ የማንበብን ጥቅም እና የንባብ ፍቅርን ከልጅነታቸው በውስጣቸው እንዲሠርጽ ይሆናል።
ለትውልድ ስናስብ እንዲህም አይነት በጎ ተግባር ይደረጋል።
ምንጭ ከFresenbet GY Adhanom የፌስ ቡክ ገጽ የተወሰደ
13810
Выберите другой тариф
Ваш текущий тарифный план позволяет посмотреть аналитику только 5 каналов. Чтобы получить больше, выберите другой план.