ru
Feedback
አቡነባስልዮስ ተማሪ

አቡነባስልዮስ ተማሪ

Открыть в Telegram
543
Подписчики
Нет данных24 часа
Нет данных7 дней
-230 день
Архив постов
photo content

photo content

photo content

ከ6ኛ ወደ 7ኛ ክፋል ያላለፋቹሁ/ 6ኛ ክፍል የደገማቹሁ/ በወጣው ፕሮግራም መሠርት መርጃ በመያዝ በአካል በመምጣት እድትመዘገቡ ት/ቤቱ ያሳስባል።

photo content

+7
All Books Available ከላይ ከ1ኛ እስከ 8ኛ ክፍል የመማሪያ መፅሀፎች ናቸው:: ሁሉንም የት/ዓይነት የያዘ App ስለሆነ ለመምህራን እና ለተማሪዎች ለአጠቃቀም ምቹ ነው።         

photo content

Repost from N/a
ሀምሌ 17/2016 ዓ.ም)
+2
ሀምሌ 17/2016 ዓ.ም)

photo content

ቀን 16/11/2016 ዓ.ም ማስታወቂያ ለትምሀርት ዕድል ፈላጊዎች ፡- ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ቀ / ምኒልክ ሣይንስ ሼርድ ካምፓስ ልዩ ችሎታ ያላቸዉን ተማሪዎች ተቀብሎ ከ 9 ኛ ክፍል እስከ 1
ቀን 16/11/2016 ዓ.ም ማስታወቂያ ለትምሀርት ዕድል ፈላጊዎች ፡- ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ቀ / ምኒልክ ሣይንስ ሼርድ ካምፓስ ልዩ ችሎታ ያላቸዉን ተማሪዎች ተቀብሎ ከ 9 ኛ ክፍል እስከ 12 ኛ ክፍል እንደሚያስተምር ይታወቃል።በመሆኑም የ 8 ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና በ 2016 ዓ.ም ወስዳችሁ በተፈጥሮ ሣይንስ የትምህርት ዘርፍ ትምህርታችሁን መከታተል የምትፈልጉ እና አማካይ ዉጤት ( Average ) 80 እና ከዛ በላይ ያስመዘገባችሁ ተማሪዎች ከሐምሌ 22/11/2016 - 26/11/2016 ዓ.ም በስራ ሠዓት በአካል ሳይንስ ሼርድ ካምፓስ በመገኘት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን ። ለምዝገባ ስትመጡ ➢ 1 ክላሰር ➢ የ 8 ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ዉጤት ኦርጅናልና ኮፒ የት / ቤቱ ማህተም ያረፈበት ➢ የመመዝገቢያ 200 ( ሁለት መቶ ) ብር ይዛችሁ መቅረብ ይኖርባችኋል ፡፡ ማሳሰቢያ 1. ቅበላን በተመለከተ ከመንግስት ት / ቤቶች 50 % ከግል ት / ቤቶች 50 % የምንቀበል መሆኑን እንገልፃለን ፡፡ 2. የተማሪ ቁጥር ከቅበላ አቅማችን ጋር አገናዝበን የተመዘገቡ ቁጥር ከፍተኛ ከሆነ በዉጤታቸዉ ቅደም ተከተል መሰረት የምንፈትን መሆኑን እንገልፃለን ። 3. የዩኒቨርሲቲዉ ስታፍ የሆናችሁ መምህራንና የአስተዳደር ሰራተኞች የተማሪዉን / ዋን የልደት ሰርተፊኬት ኮፒ እና የዩኒቨርሲቲዉ መታወቂያ ይዝችሁ መገኘት ይኖርባችኋል ፡፡ አድራሻ፡- አራት ኪሎ አራዳ ክፍለ ከተማ ፊት ለፊት Univ 300109 Menelik I Scien

ቀን 17 / 11 / 2016 ዓ.ም ማስታወቂያ አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ በአቃቂ ክፍለ ከተማ ለሚገኛው ብርሃን የዓይነ ስውራን አዳሪ ትምህርት ቤት በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ት
ቀን 17 / 11 / 2016 ዓ.ም ማስታወቂያ አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ በአቃቂ ክፍለ ከተማ ለሚገኛው ብርሃን የዓይነ ስውራን አዳሪ ትምህርት ቤት በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ስር ካሉ 2 ኛ ደረጀ ት / ቤቶች መምህራንን በዝውውር አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል ፡፡ በመሆኑም ከዚህ በታች በተገለጹት የትምህርት ዓይነቶች መሰፈርቱን የሚያሟሉ መምህራኖች መወዳደር የሚችሉ መሆኑን እናሳውቃለን ፡፡ የትምህርት ዓይነቶች፡ አማርኛ ፣ እንግሊዘኛ ፣ ጂኦግራፊ ታሪክ ስነ ዜጋ ፣ አፋን ኦሮሞ፡ ኢኮኖሚክስ ፤ ባዮሎጂ ፣ ኣይሲቲ Vocal performance and dance Theatre performance , Music instrument study : journalism Social work SH.P.E ➢ የሚያስፈልጉ መስፈርቶች፡- 1 ኛ . ከመንግስት ዩንቨርስቲ ትምህርቱን ያጠናቀቀ ፡፡ 2 ኛ . ሁለተኛ ዲግሪ የተመረቀ ሆኖ የመጀመሪያ ዲግሪ የመመረቂያ ነጥብ ለወንድ ! 3.25 ለሴት፡ 3.00 እና ከዚያ በላይ የሁለተኛ ዲግሪ ( ማስተርስ ) የመመረቂያ ነጥብ 3.5 እና ከዚያ በላይ 3 ኛ የአገልግሎት ዘመን 5 ዓመት እና ከዚያ በላይ 4 ኛ የተሻለ ስነ ምግባር ያለው ለዚህም ከሚያስተምርበት ትምህርት ቤት ማስረጃ ማቅረብ የሚችል ፡፡ ማሳሰቢያ ➢ የምዝገበ ቀን ከ 17/11/2016 ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 10 የስራ ቀናት ➢ የምዝገባው ቦታ አቃቂ ቃሊቲ ክ / ከተማ የሚገኘው ብርሃን የአይነ ስውራን አዳሪ ት / ቤት ➢ ኦርጂናል ዶክመንት እና ኮፒ ➢ ስራ ላይ መሆኑን የሚገልጽ ደብዳቤ እና የስራ ልምድ መቅረብ ይኖርበታል።

ከ6ኛ ክፍል ወደ 7ኛ ክፍል ለተዛወሩ እና ከ8ኛ ወደ 9ኛ ክፍል ለተዛወሩ የእቴጌ መነን ልጅ አገርዶች አዳሪ ትምህርት ቤት የተማሪዎች ቅበላ ማስታወቂያ! ሀምሌ 17/2016 ዓ.ም)
+3
ከ6ኛ ክፍል ወደ 7ኛ ክፍል ለተዛወሩ እና ከ8ኛ ወደ 9ኛ ክፍል ለተዛወሩ የእቴጌ መነን ልጅ አገርዶች አዳሪ ትምህርት ቤት የተማሪዎች ቅበላ ማስታወቂያ! ሀምሌ 17/2016 ዓ.ም)

photo content

Repost from N/a
ለአንደኛና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የ2017 ዓ.ም የተማሪዎች ምዝገባ ትምህርት ቢሮ ባስቀመጠው አቅጣጫ መሠረት ምዝገባ የሚካሄደው ከሀምሌ 1 - 15 በ Online መሆኑን ይታወቃል። ስለሆነም ተማሪዎች ትምህርት ቤት መምጣት ሳይጠበቅባቸው እጃቸው ላይ ባለ ኮምፒውተር ፣ ታብሌት ፣ ስልክ ወይንም ኢንተርኔት ቤት በመሄድ በተቀመጠው የትምህርት ቤቱ website መመዝገብ ይችላሉ። ከላይ ባለው ቪዲዮ መሰረት የምዝገባ ሂደቱን መመልከት ትችላላችሁ።

ውድ የአቡነባስልየዬስ ተማሪዋች እና መሀበረሰብ በሙሉ በመጀመርያ የ2017ዓም መዝገባ ያለምንም እንግልት ቤቶ ሆነው መዝገብ በመቻሎ እንኳን ደስ አላችሁ እያልን የመመዝገቢያ ድረገጽ ይህ በመሆነ ግልጽ ያልሆነ ነገር ሲገጥማችሁ በስልክም በአካልም በመምጣት መረጃ ማግኘት እንደምትችሉ እናሳውቃለን።

Repost from N/a
+1
የ2017 ዓ.ም E-School System የተማሪዎች የኦንላይ ምዝገባ መመሪያ ለተማሪዎች የተዘጋጀ።