ru
Feedback
የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት (Official Channel)

የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት (Official Channel)

Открыть в Telegram

ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።

Больше
2 755
Подписчики
+324 часа
+97 дней
+4630 день
Архив постов
'' ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር '' ክፍል - 3 በመ/ር ዲ/ን ዳንኤል ታደለ የቅዳሜ የትምህርት መርሐግብር ዛሬ ቅዳሜ ጥር 30/2018 ዓ.ም ከምሽቱ 12:00 ሰዓት ላይ ቀጠሮዎትን በጎላ ቅዱስ ሚካኤ
'' ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር ''                   ክፍል - 3    በመ/ር ዲ/ን ዳንኤል ታደለ የቅዳሜ የትምህርት መርሐግብር  ዛሬ  ቅዳሜ  ጥር 30/2018 ዓ.ም ከምሽቱ  12:00 ሰዓት ላይ ቀጠሮዎትን በጎላ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ ያድርጉ  ይምጡ ይማሩ በብዙ ያተርፋሉ እንዳይቀሩ። የቴሌግራም ቻናላችን https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን  https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

ልዩ የባለትዳር አባላት ጉባኤ ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ በየዓመቱ ከጥር እስከ ጥር ያገቡ የሰንበት ት/ቤታችን አባላት መልስ የምንጠራበት ልዩ መርሐግብር እሑድ የካቲት 01/2018ዓ.ም
ልዩ የባለትዳር አባላት ጉባኤ ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯       በየዓመቱ ከጥር እስከ ጥር ያገቡ የሰንበት ት/ቤታችን አባላት መልስ የምንጠራበት ልዩ መርሐግብር እሑድ የካቲት 01/2018ዓ.ም  ሁላችንም ባለትዳር አባላት መልስ የምንጠራቸውን ሙሽሮች በክብር ለመቀበል በእለቱ ሌላ መርሐግብር እንዳትይዙ ከወዲሁ ለማሳወቅ እንወዳን።     እሑድ  የካቲት 01/2018 ዓ.ም         ከረፋዱ 5:30    እግዚአብሔር ማኅበራችንን ይባርክ                    የባለትዳር ጉባኤ ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

የነነዌ ጉባኤ 2018ዓ.ም የመጨረሻ ቀን የፎቶ ማስታወሻ
+9
የነነዌ ጉባኤ 2018ዓ.ም የመጨረሻ ቀን የፎቶ ማስታወሻ

የነነዌ ጉባኤ 2018ዓ.ም የመጨረሻ ቀን የፎቶ ማስታወሻ

በደብራችን እየተከናወነ ያለው የነነዌ የሶስት ቀን ጉባኤ ተጠናቀቀ ጉባኤው ሶስቱንም ቀን  በጸሎተ ምሕላ የተጀመረ ሲሆን ትምህርተ ወንጌል በመጋቤ ሃይማኖት ኢዮብ ይመኑ የተሰጠ ሲሆን ያሬዳዊ ዝማሬ በዘማሪት ማርታ ኃይለሥላሴ እና በመላከ ሰላም ቀሲስ እስክንድር የቀበረ ሲሆን ቅኔ በደብራችን የቅኔ መምህር የኔታ ኮከበ ጽባሕ ቀርቦ የሶስተኛና የመጨረሻ ቀን ጉባኤ በደብራችን ዋና አስተዳዳሪ መልአከ ብርሃናት አዕምሮ ምስጋናቸው ቃለ ምዕዳንና ቡራኬ በጸሎት ተጠናቅቋል።    ይህ ጉባኤ እንደሚታወቀው በየዓመቱ የጾመ ነነዌን ሶስት ቀናት ምክንያት በማድረግ በየዓመቱ ከረጅም ዓመታት በፊት ጀምሮ የሚከናወን ሲሆን እንደ ቅዱስ እግዚአብሔር መልካም ፈቃድ በሰላም ቢያደርሰን በቀጣዩ ዓመት ይቀጥላል አምላካችን እድሜና ጤና ሰጥቶ ያድርሰን ሐገራችንን ይጠብቅልን!!

በደብራችን እየተከናወነ ያለው የነነዌ የሶስት ቀን ጉባኤ ሁለተኛ ቀን በጸሎተ ምሕላ የተጀመረ ሲሆን ትምህርተ ወንጌል በ አባ ቃለጽድቅ (ዶ/ር) የተሰጠ ሲሆን ያሬዳዊ ዝማሬ በማኅበረ ሰላም ማኅበር እ
+9
በደብራችን እየተከናወነ ያለው የነነዌ የሶስት ቀን ጉባኤ ሁለተኛ ቀን በጸሎተ ምሕላ የተጀመረ ሲሆን ትምህርተ ወንጌል በ አባ ቃለጽድቅ (ዶ/ር) የተሰጠ ሲሆን ያሬዳዊ ዝማሬ በማኅበረ ሰላም ማኅበር  እና በዲ/ን ሚኪያስ ቀርቦ የሁለተኛ ቀን ጉባኤ ተጠናቅቋል የሶስተኛ  ቀን ማጠቃለያ ጉባኤ ይቀጥላል