የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት (Official Channel)
Открыть в Telegram
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
Больше2 619
Подписчики
+324 часа
+207 дней
+3730 день
Архив постов
የመጽሐፍ ቅዱስን እስከምን ድረስ አንብበዋል?
የተወደዳችሁና የተከበራችሁ የቴሌግራም ገጻችን ተከታታዮች የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ በየጊዜው እንደምንለቅላችሁ ይታወቃል ለቀጣይ ሥራዎች ይረዳን ዘንድ ከዚህ በታች ለምናቀርብላችሁ ጥያቄዎች መልስ እንድትሰጡን በትህትና እንጠይቃለን።
+4
የሰንበት ትምህርት ቤታችን በጎ አድራጎት ክፍል በዛሬው ዕለት ሚያዝያ 26/2017ዓ.ም ወርኃዊ የነዳያን ጉባኤ በማዘጋጀት ነዳያንን በመዝሙር፣ በቃለ እግዚአብሔር እንዲሁም ማዕድ የማጋራት አገልግሎት ፈፅሟል።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን
https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com
የሰንበት ትምህርት ቤታችን በጎ አድራጎት ክፍል በዛሬው ዕለት ሚያዝያ 26/2017ዓ.ም ወርኃዊ የነዳያን ጉባኤ በማዘጋጀት ነዳያንን በመዝሙር፣ በቃለ እግዚአብሔር እንዲሁም ማዕድ የማጋራት አገልግሎት ፈፅሟል።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን
https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com
የሐዘን መግለጫ
የሰንበት ት/ቤታችን አባል የሆኑት የመ/ር ስለሺ ይርጋ እና ወ/ሮ ጽጌረዳ ይርጋ እህት ወይም የመ/ር ኤርሚያስ ቶሎሳ ባለቤት አርፈዋል።ሥርዓተ ቀብር ዛሬ ሚያዝያ 25/2017 ዓ.ም ከቀኑ 8:00 በደብረ አሚን አቡነ ተክለሃይማኖት ቤ/ክ የሚፈጸም በመሆኑ በሥርዓተ ቀብሩ ላይ በመገኘት እንዲሁም መኖሪያ ቤታቸው በመገኘት እንድናጽናናቸው ይሁን። የእህታችንን ነፍስ ይማርልን ።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን
https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com
የሐዘን መግለጫ
የሰንበት ት/ቤታችን አባል የሆኑት የመ/ር ስለሺ ይርጋ እና ወ/ሮ ጽጌረዳ ይርጋ እህት ወይም የመ/ር ኤርሚያስ ቶሎሳ ባለቤት አርፈዋል።ሥርዓተ ቀብር ዛሬ ሚያዝያ 25/2017 ዓ.ም በደብረ አሚን አቡነ ተክለሃይማኖት ቤ/ክ የሚፈጸም በመሆኑ በሥርዓተ ቀብሩ ላይ በመገኘት እንዲሁም መኖሪያ ቤታቸው በመገኘት እንድናጽናናቸው ይሁን። የእህታችንን ነፍስ ይማርልን ።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን
https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com
የሐዘን መግለጫ
የሰንበት ት/ቤታችን አባል የሆኑት የመ/ር ስለሺ ይርጋ እህት ወይም የመ/ር ኤርሚያስ ቶሎሳ ባለቤት አርፈዋል።ሥርዓተ ቀብር ዛሬ ሚያዝያ 25/2017 ዓ.ም በደብረ አሚን አቡነ ተክለሃይማኖት ቤ/ክ የሚፈጸም በመሆኑ በሥርዓተ ቀብሩ ላይ በመገኘት እንዲሁም መኖሪያ ቤታቸው በመገኘት እንድናጽናናቸው ይሁን። የእህታችንን ነፍስ ይማርልን ።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን
https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com
''ኃጢአትን መጥላት''
በመ/ር ኢ/ር ዳዊት አበበ
የቅዳሜ የትምህርት መርሐግብር
የፊታችን ቅዳሜ ሚያዝያ 25/2017 ዓ.ም ከምሽቱ 11:45 ሰዓት ላይ ቀጠሮዎትን በጎላ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ ያድርጉ ይምጡ ይማሩ በብዙ ያተርፋሉ እንዳይቀሩ።
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
ቋሚ ሲኖዶስ ልዩልዩ ውሳኔዎችን አስተላለፈ።
ቋሚ ሲኖዶስ ብፁዕ አቡነ ገብርኤል ከቤተክርስቲያናችን የነገረ ማርያም አስተምህሮ ውጪ በፍኖተ ጽድቅ ጠቅላላ ማኅበር አዳራሽ የሰጡትን ትምህርትና በማኅበሩ ሚዲያ የተላለፈበትን ሁኔታ በተመለከተ በዛሬው መደበኛ ጉባኤው በሰፊው ተወያይቶ ለመወሰን በያዘው ቀጠሮ መሠረት በጉዳዩ ዙሪያ ጥልቅ ውይይት ካደረገ በኋላ የሚከተሉትን ውሳኔዎችን አስተላልፏል።
1. ፍኖተ ጽድቅ ጠቅላላ ማኅበር በተለያዩ ጊዜያት ከቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን አስተምህሮ ውጪ በሚዲያው ያስተላለፈው የስሕተት ትምህርት የቤተክርስቲያናችንን አባቶች፣ሊቃውንቱንና መላው ሕዝበ ክርስቲያኑን ያሳዘነ በመሆኑ በማኅበራት ምዝገባ ክትትልና ቁጥጥር መምሪያ በኩል ጊዜያዊ የእገዳ ደብዳቤ እንዲደርሰው እና በመምሪያው በኩል አስፈላጊው ጥብቅ ክትትል እንዲደረግ ሆኖ በጉዳዩ ላይ የመጨረሻ ውሳኔ መስጠት ይቻል ዘንድ አምስት አባላት ያሉት ኮሚቴ እንዲቋቋም አድርጓል።
በዚህም መሠረት ቋሚ ሲኖዶስ ያቋቋማቸው አጣሪ ልዑካን አጠቃላይ የማህበሩን ሁለንተናዊ እንቅስቃሴ እና በሚዲያው ያስተላለፋቸውን የስህተት ትምህርቶች በተመለከተ ከጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት እና ከማህበራት ምዝገባ፣ ቁጥጥርና ክትትል መምሪያ ጋር በመነጋገር በሚገባ መርምረውና አጣርተው በአጭር ጊዜ ውስጥ ከውሳኔ ሐሳብ ጋር ለቋሚ ሲኖዶስ እንዲያቀርቡ፣
2. ብፁዕ አቡነ ገብርኤል “ማርያም ቤዛዊተ ዓለም” አትባልም በማለት ከቤተ ክርስቲያናችን የነገረ ማርያም አስተምህሮ ውጪ የሰጡት ሕጸጽ ያለበት ትምህርት በሊቃውንት ጉባኤ በኩል በሚገባ ተመርምሮና ተጣርቶ ከመፍትሔ ሐሳብ ጋር ለቋሚ ሲኖዶስ በአስቸኳይ እንዲቀርብ ብፁዕነታቸውም ጉዳዩ ተጣርቶ የመጨረሻ ውሳኔ እስኪያገኝ ድረስ በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት ግቢ ውስጥ በሚገኘው መኖሪያ ቤታቸው በተአቅቦ እንዲቆዩ፣
3. ብፁዕ አቡነ ፊልጶስ የደቡብ ኦሞና አሪ ዞኖች ሀ/ስብከት ሊቀ ጳጳስ የቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝደንት እና ብፁዕ አቡነ በርናባስ የደቡብ ካሊፎርኒያ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ያስተላለፏቸው የስሕተት ትምህርቶችና በሌሎችም መምህራን የተላለፉ ነቀፋ ያለባቸው ትምህርቶች ካሉ የሊቃውንት ጉባኤ ከቤተ ክርስቲያኒቱ አስተምህሮ አንጻር በሚገባ መርምሮና አጣርቶ ከመፍትሔ ሐሳብ ጭምር በአጭር ጊዜ ውስጥ ለቋሚ ሲኖዶስ እንዲያቀርብ፣
4. የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መገናኝ ብዙኃን ስርጭት ድርጅት ለፍኖተ ጽድቅ ጠቅላላ ማህበር ሚዲያ የአየር ሰዓት የሰጠበትን ዝርዝር ሁኔታና ከማኅበሩ ጋር በተያያዘ አየር ላይ ያዋላቸውን ትምህርቶች የሚያሳይ ሪፖርት እንዲያቀርብ ይደረግ በማለት ቋሚ ሲኖዶስ ወስኖ የዕለቱን ጉባኤ በቅዱስነታቸው ጸሎተ ቡራኬ አጠናቋል።
ምንጭ:- የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ የሕዝብ ግንኙነት መምሪያ
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com
የማኅበራት ምዝገባና ቁጥጥር መምሪያ
ፍኖተ ጽድቅ ጠቅላላ ማኅበርን ለጊዜው አገደ።
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የማኅበራት ምዝገባና ቁጥጥር መምሪያ ለፍኖተ ጽድቅ ጠቅላላ ማኅበር ሰጥቶት የነበረውን ፍቃድ ለጊዜው አግዷል።መምሪያው እገዳውን የጣለው ቋሚ ሲኖዶስ በማኅበሩ ሚዲያ የተላለፈውን ውሳኔ ተከትሎ ነው።
መምሪያው ያስተላለፈው ጊዚያዊ እግድ እንደሚከተለው ይነበባል።
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቋሚ ሲኖዶስ ሚያዝያ 22 ቀን 2017 ዓ.ም ባደረገው መደበኛ ስብሰባ ፍኖተ ጽድቅ ጠቅላላ ማኀበር ፍኖተ ጽድቅ በተስኘው ሚዲያው በተለያዩ ጊዜያት ከቤተ ክርስቲያናችን አስተምህሮ ውጪ ያስተላለፈው ትምህርት የቤተ ክርስቲያኒቱን አባቶች፣ ሊቃውንቱንና መላው ሕዝበ ክርስቲያኑን ያሳዘነ በመሆኑ ችግሩ ተጣርቶ የመጨረሻ ውሳኔ እስኪሰጥበት ድረስ በማኅበራት ምዝገባ ክትትልና ቁጥጥር መምሪያ በኩል ታግዶ እንዲቆይ በማለት ወስኗል።
ስለሆነም የማኀበራት ምዝገባ፣ ክትትልና ቁጥጥር መምሪያ ከቅዱስ ሲኖዶስ በተሰጠው ስልጣን መሠረት ለማኀበሩ ሕግን ጠብቆና ተከትሎ ፈቃድ ሲሰጥ ማኅበሩ የቤተ ክርስቲያኒቱን ዶግማ (እምነት)፤ ቀኖናና ትውፊት ጠብቆ እንዲሰራ መሆኑ እየታወቀ ከቤተ ክርስቲያኒቱ አስተምህሮ ውጪ በሚዲያው ላስተላለፈው የስህተት ትምህርት ማብራሪያ እንዲሰጥ በተጻፈው ደብዳቤ መሠረት ማብራርያና ምላሽ የሰጠበት ቢሆንም በቋሚ ሲኖዶስ ውሳኔ መሠረት ችግሩ ተጣርቶ የመጨረሻ ውሳኔ እስከሚሰጥበት ድረስ የፍኖተ ጽድቅ ጠቅላላ ማኀበር በቤተ ክርስቲያናችን ስም ምንም ዓይነት እንቅስቃሴ እንዳያደርግ የታገደ መሆኑን እየገለጽን የቋሚ ሲኖዶስ ውሳኔ ተግባራዊ እንዲደረግ በጥብቅ እናሳውቃለን ።በማለት እገዳውን አስተላልፏል።
ምንጭ :- የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ የሕዝብ ግንኙነት መምሪያ
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com
የማኅበራት ምዝገባና ቁጥጥር መምሪያ
ፍኖተ ጽድቅ ጠቅላላ ማኅበርን ለጊዜው አገደ።
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የማኅበራት ምዝነባና ቁጥጥር መምሪያ ለፍኖተ ጽድቅ ጠቅላላ ማኅበር ሰጥቶት የነበረውን ፍቃድ ለጊዜው አግዷል።መምሪያው እገዳውን የጣለው ቋሚ ሲኖዶስ በማኅበሩ ሚዲያ የተላለፈውን ውሳኔ ተከትሎ ነው።
መምሪያው ያስተላለፈው ጊዚያዊ እግድ እንደሚከተለው ይነበባል።
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቋሚ ሲኖዶስ ሚያዝያ 22 ቀን 2017 ዓ.ም ባደረገው መደበኛ ስብሰባ ፍኖተ ጽድቅ ጠቅላላ ማኀበር ፍኖተ ጽድቅ በተስኘው ሚዲያው በተለያዩ ጊዜያት ከቤተ ክርስቲያናችን አስተምህሮ ውጪ ያስተላለፈው ትምህርት የቤተ ክርስቲያኒቱን አባቶች፣ ሊቃውንቱንና መላው ሕዝበ ክርስቲያኑን ያሳዘነ በመሆኑ ችግሩ ተጣርቶ የመጨረሻ ውሳኔ እስኪሰጥበት ድረስ በማኅበራት ምዝገባ ክትትልና ቁጥጥር መምሪያ በኩል ታግዶ እንዲቆይ በማለት ወስኗል።
ስለሆነም የማኀበራት ምዝገባ፣ ክትትልና ቁጥጥር መምሪያ ከቅዱስ ሲኖዶስ በተሰጠው ስልጣን መሠረት ለማኀበሩ ሕግን ጠብቆና ተከትሎ ፈቃድ ሲሰጥ ማኅበሩ የቤተ ክርስቲያኒቱን ዶግማ (እምነት)፤ ቀኖናና ትውፊት ጠብቆ እንዲሰራ መሆኑ እየታወቀ ከቤተ ክርስቲያኒቱ አስተምህሮ ውጪ በሚዲያው ላስተላለፈው የስህተት ትምህርት ማብራሪያ እንዲሰጥ በተጻፈው ደብዳቤ መሠረት ማብራርያና ምላሽ የሰጠበት ቢሆንም በቋሚ ሲኖዶስ ውሳኔ መሠረት ችግሩ ተጣርቶ የመጨረሻ ውሳኔ እስከሚሰጥበት ድረስ የፍኖተ ጽድቅ ጠቅላላ ማኀበር በቤተ ክርስቲያናችን ስም ምንም ዓይነት እንቅስቃሴ እንዳያደርግ የታገደ መሆኑን እየገለጽን የቋሚ ሲኖዶስ ውሳኔ ተግባራዊ እንዲደረግ በጥብቅ እናሳውቃለን ።በማለት እገዳውን አስተላልፏል።
ምንጭ የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ የሕዝብ ግንኙነት መምሪያ
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com
የማኅበራት ምዝገባና ቁጥጥር መምሪያ
ፍኖተ ጽድቅ ጠቅላላ ማኅበርን ለጊዜው አገደ።
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የማኅበራት ምዝነባና ቁጥጥር መምሪያ ለፍኖተ ጽድቅ ጠቅላላ ማኅበር ሰጥቶት የነበረውን ፍቃድ ለጊዜው አግዷል።መምሪያው እገዳውን የጣለው ቋሚ ሲኖዶስ በማኅበሩ ሚዲያ የተላለፈውን ውሳኔ ተከትሎ ነው።
መምሪያው ያስተላለፈው ጊዚያዊ እግድ እንደሚከተለው ይነበባል።
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቋሚ ሲኖዶስ ሚያዝያ 22 ቀን 2017 ዓ.ም ባደረገው መደበኛ ስብሰባ ፍኖተ ጽድቅ ጠቅላላ ማኀበር ፍኖተ ጽድቅ በተስኘው ሚዲያው በተለያዩ ጊዜያት ከቤተ ክርስቲያናችን አስተምህሮ ውጪ ያስተላለፈው ትምህርት የቤተ ክርስቲያኒቱን አባቶች፣ ሊቃውንቱንና መላው ሕዝበ ክርስቲያኑን ያሳዘነ በመሆኑ ችግሩ ተጣርቶ የመጨረሻ ውሳኔ እስኪሰጥበት ድረስ በማኅበራት ምዝገባ ክትትልና ቁጥጥር መምሪያ በኩል ታግዶ እንዲቆይ በማለት ወስኗል።
ስለሆነም የማኀበራት ምዝገባ፣ ክትትልና ቁጥጥር መምሪያ ከቅዱስ ሲኖዶስ በተሰጠው ስልጣን መሠረት ለማኀበሩ ሕግን ጠብቆና ተከትሎ ፈቃድ ሲሰጥ ማኅበሩ የቤተ ክርስቲያኒቱን ዶግማ (እምነት)፤ ቀኖናና ትውፊት ጠብቆ እንዲሰራ መሆኑ እየታወቀ ከቤተ ክርስቲያኒቱ አስተምህሮ ውጪ በሚዲያው ላስተላለፈው የስህተት ትምህርት ማብራሪያ እንዲሰጥ በተጻፈው ደብዳቤ መሠረት ማብራርያና ምላሽ የሰጠበት ቢሆንም በቋሚ ሲኖዶስ ውሳኔ መሠረት ችግሩ ተጣርቶ የመጨረሻ ውሳኔ እስከሚሰጥበት ድረስ የፍኖተ ጽድቅ ጠቅላላ ማኀበር በቤተ ክርስቲያናችን ስም ምንም ዓይነት እንቅስቃሴ እንዳያደርግ የታገደ መሆኑን እየገለጽን የቋሚ ሲኖዶስ ውሳኔ ተግባራዊ እንዲደረግ በጥብቅ እናሳውቃለን ።በማለት እገዳውን አስተላልፏል።
ምንጭ የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ የሕዝብ ግንኙነት መምሪያ
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com
በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን
ወርኃዊ የባለትዳር አባላት ጉባኤ
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
የፊታችን እሑድ ከረፋዱ 5:30 ጀምሮ መርሐ ግብራችን የሚከናወን በመሆኑ ተገኝታችሁ የጉባኤው ተሳታፊ እንድትሆኑ ጥሪያችንን እናቀርባለን።
ጉባኤው:- እሑድ ሚያዝያ 26/2017 ዓ.ም
ከ5:30- 7:00
መደበኛ ጉባኤኤያችንም በወር አንድ ቀን ብቻ የሚከናወን በመሆኑ ባለመቅረት ተገኝተው ነፍስዎን በቃለ እግዚአብሔር ያረስርሱ።
የባለትዳር ጉባኤ
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com
Уже доступно! Исследование Telegram 2025 — ключевые инсайты года 
