ru
Feedback
የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት (Official Channel)

የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት (Official Channel)

Открыть в Telegram

ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።

Больше
2 640
Подписчики
+124 часа
+27 дней
+5230 день
Архив постов
የጉዞ መኪና 2ሞልቷል 3ኛ መኪና እየሞላ ስለሆነ ከወዲሁ ለዝግጅት ያመቸን ዘንድ ክፍያ ያልፈፀማችሁ እንድትከፍሉ በእግዚአብሔር ስም እንጠይቃለን ወጣት ክፍል እና ባለትዳር አባላት

ታላቅ መንፈሳዊ ጉዞ "ጽርሐ ጽዮን ዘተዋህዶ አንድነት ኑሮ ማኅበር" በፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት የተዘጋጀ መነሻ:- ነሐሴ 30 እሁድ ጠዋት 12:00 መመለሻ:- ነሐሴ 30 የጉዞ ክፍያ: 250ብር በዕለቱ ምሳ እና ውሃን ጨምሮ የመመዝገቢያ ቦታዎች 1 በሰ/ት/ቤቱ ጽ/ቤት 2 የሰ/ት/ቤቱ ልማት ሱቅ ለበለጠ መረጃ:- 092 296 4325 ያሉት ቦታዎች ውስን በመሆናቸው ቶሎ ይመዝገቡ

የወጣት አባላት ጉዞ 9ቀን ቀረው የጉዞ ቦታ: ጽርሐ ጽዮን ዘተዋህዶ አንድነት ኑሮ ማኅበር የጉዞ ክፍያ: 250ብር

🌿በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!!!🌿 #ምክረ_ሔዋን 🌸በአይነቱ ለየት ያለ ለእህቶች ብቻ የተዘጋጀ የመጀመሪያ ዙር የሁለት ቀን መርሐግብር-🌸 🌺ግቢ ጉባዔያችን ጥቁር
🌿በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!!!🌿 #ምክረ_ሔዋን 🌸በአይነቱ ለየት ያለ ለእህቶች ብቻ የተዘጋጀ የመጀመሪያ ዙር የሁለት ቀን መርሐግብር-🌸 🌺ግቢ ጉባዔያችን ጥቁር አንበሳ ግቢ ጉባዔ በዓመት ሁለት ጊዜ እህቶችን ብቻ በሚመለከቱ ጉዳዮች ልዩ ጉባዔ ያዘጋጃል #ምክረ_ሔዋን 💐መርሃግብሩ ሙሉ በሙሉ እህቶችን ብቻ ያሳትፋል፦ 👉ተጋባዥ ዘማሪት 👉ተጋባዥ መምህርት 👉ተጋባዥ እንግዶች (ቃለ መጠይቅ) 👉ውይይት እና 👉የጣማፍ ኄራኒ አስተማሪ የሕይወት ታሪክ እና ተዓምር 💐በልዩ ሁኔታ ተዘጋጅተው ይጠብቁዎታል። #እንዳያመልጥዎ_ቢቀሩ_ይቆጫሉ። 💐ጋባዥዎ፦ልዑል እግዚአብሔር 🧭ቦታ=ጽ/ጽ/ሐ/ጎላ ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ሰ/ት/ት ቤት አዳራሽ⛪️ ⏰ቀን #ቅዳሜ_ነሐሴ_22_እና_29 ከጠዋቱ 3:30 ጀምሮ የአንድ ትኬት ዋጋ :- 5 ብር ብቻ ❤️ ትኬቱን በዕለቱ ሲመጡም ማግኘት ይችላሉ 🌺ቸር ያገናኘን!🙏🌺

🌿በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!!!🌿 #ምክረ_ሔዋን 🌸በአይነቱ ለየት ያለ ለእህቶች ብቻ የተዘጋጀ የመጀመሪያ ዙር የሁለት ቀን መርሐግብር-🌸 🌺ግቢ ጉባዔያችን ጥቁር
🌿በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!!!🌿 #ምክረ_ሔዋን 🌸በአይነቱ ለየት ያለ ለእህቶች ብቻ የተዘጋጀ የመጀመሪያ ዙር የሁለት ቀን መርሐግብር-🌸 🌺ግቢ ጉባዔያችን ጥቁር አንበሳ ግቢ ጉባዔ በዓመት ሁለት ጊዜ እህቶችን ብቻ በሚመለከቱ ጉዳዮች ልዩ ጉባዔ ያዘጋጃል #ምክረ_ሔዋን 💐መርሃግብሩ ሙሉ በሙሉ እህቶችን ብቻ ያሳትፋል፦ 👉ተጋባዥ ዘማሪት 👉ተጋባዥ መምህርት 👉ተጋባዥ እንግዶች (ቃለ መጠይቅ) 👉ውይይት እና 👉የጣማፍ ኄራኒ አስተማሪ የሕይወት ታሪክ እና ተዓምር 💐በልዩ ሁኔታ ተዘጋጅተው ይጠብቁዎታል። #እንዳያመልጥዎ_ቢቀሩ_ይቆጫሉ። 💐ጋባዥዎ፦ልዑል እግዚአብሔር 🧭ቦታ=ጽ/ጽ/ሐ/ጎላ ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ሰ/ት/ት ቤት አዳራሽ⛪️ ⏰ቀን #ቅዳሜ_ነሐሴ_22_እና_29 ከጠዋቱ 3:30 ጀምሮ የአንድ ትኬት ዋጋ :- 5 ብር ብቻ ❤️ ትኬቱን በዕለቱ ሲመጡም ማግኘት ይችላሉ 🌺ቸር ያገናኘን!🙏🌺

የወጣት አባላት የጉዞ ቀን የመጨረሻ የመክፈያ ቀን ነሐሴ 23 መሆኑን አውቀን ክፍያ እንፈጽም የክፍያ ቦታ: 1- የሰንበት ት/ቤታችን ጽ/ቤት 2- የሰንበት ት/ቤታችን ልማት ሱቅ

#ነሐሴ_20 በዚች ቀን መጻሕፍትን የተረጐመ #አባ_ሰላማ አረፈ፣ በከሀዲው ንጉሥ ዳኬዎስ ዘመን የነበሩ ከኤፌሶን ሀገር #ቅዱሳን_ሰባቱ_ደቂቅ አረፉ። ✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞ #አቡነ_ሰላማ
#ነሐሴ_20 በዚች ቀን መጻሕፍትን የተረጐመ #አባ_ሰላማ አረፈ፣ በከሀዲው ንጉሥ ዳኬዎስ ዘመን የነበሩ ከኤፌሶን ሀገር #ቅዱሳን_ሰባቱ_ደቂቅ አረፉ። ✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞ #አቡነ_ሰላማ_ካልዕ (መተርጉም) ከተረጐሟቸው መጻሕፍትም፦ #ስንክሳር፣ #ግብረ_ሕማማት፣ #ላሃ_ማርያም፣ #ፊልክስዩስ(መጽሐፈ መነኮሳት)፣ #መጽሐፈ_ግንዘት፣ድርሳን ዘቅዱስ #ያዕቆብ_ዘሥሩግ. . . ይጠቀሳሉ:: አቡነ ሰላማ በስብከተ ወንጌል አገልግሎታቸውና በገዳማዊ ሕይወታቸው ይታወቁ ነበር:: በተጨማሪም በየቦታው እየዞሩ ይናዝዙ: ያጠምቁም ነበር:: በወቅቱ ልክ እንደ ስማቸው ሰላም እንዲሰፍን ይተጉ ነበር:: መሣፍንቱን: ነገሥታቱን እያስታረቁ ለቤተ ክርስቲያን በአንድነት እንዲቆሙ አድርገዋል:: ✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞ #ቅዱሳን_ሰባቱ_ደቂቅ በዚህችም ቀን በከሀዲው ንጉሥ ዳኬዎስ ዘመን የነበሩ ከኤፌሶን ሀገር ሰባቱ ደቂቅ አረፉ። እሊህም ሰባቱ ደቂቅ ከንጉሥ ዳኬዎስ ጭፍሮች ውስጥ በመዛግብቱ ላይ የሾማቸው ነበሩ። አምልኮ ጣዖትንም በአወጀ ጊዜ ጣዖትን በማምለክ ሥራ አልተሳተፉም። እሊህንም ቅዱሳን በንጉሥ ዘንድ ወነጀሏቸው ይዞም አሠራቸው። ስማቸውም:- መክሲማኖስ፣ ታሙኪሮስ፣ መርዳዲሞስ፣ ዮሐንስ፣ ቈስጠንጢኖስ፣ አዝሚና ዲዮናስዮ ነው። ለእግዚአብሔርም ምስጋና ይሁን የእሊህም ቅዱሳን በረከታቸው ከእኛ ጋር ትኑር ለዘላለሙ አሜን! ምንጭ (#ስንክሳር_ዘወርኀ_ነሐሴ እና #ዲያቆን_ዮርዳኖስ_አበበ)

የሰንበት ት/ቤታችን ጉዞ እየደረሰ ነው ያልከፈልን አባላት እንክፈል ላልሰሙትም እናሰማ የጉዞ ቀን #ነሐሴ_30
የሰንበት ት/ቤታችን ጉዞ እየደረሰ ነው ያልከፈልን አባላት እንክፈል ላልሰሙትም እናሰማ የጉዞ ቀን #ነሐሴ_30

የነሐሴ 16 የኪዳነ ምህረት ሥርዓተ ማኅሌት

ሱባኤው ከተጀመረበት እስከ ተጠናቀቀበት እስከዛሬዋ እለት ድረስ ደከመኝ፣ ሰለቸኝ ሳትሉ እንደ መተርጉማኑ ሊቃውንት የዓመት ልምዳችንን ለመስማት የራቀብንን አቅርባችሁ እንድንሳተፍ ላደረጋችሁን የICT ክፍል አባላት እግዚአብሔር ድካማችሁን ያስብላችሁ። ቃለ ሕይወት ያሰማችሁ። የሊቃውነወቱን ዋጋ፣ ጸጋ ይስጣችሁ።

የዚህ አመት የፍልሰታ ጾም ትርጓሜ በዚህ አበቃ የአመት ሰው ይበለን። #ፍኖተ_ብርሃን_ሰንበት_ት/ቤት