ru
Feedback
Falcon Grade 11 2018 E.C

Falcon Grade 11 2018 E.C

Открыть в Telegram

Falcon Academy grade 10 channel is dedicated to grade 10 students and their parents to send worksheets and exchange info

Больше
1 109
Подписчики
+224 часа
+57 дней
+430 день
Архив постов
photo content

Please follow the live stream!!!

photo content

ዛሬ ሚያዚያ 29,2018 ዓ.ም11:00 ጀምሮ ከ ፋልካን አካዳሚ በመቄዶንያ ዩትዩብ ይከታተሉ። www.youtube.com/@Mekedonia 👆ይህን ቻናል አሁኑኑ Subscribe በማድረግ ሁላችሁም Like👍እያደረጋችሁ ስማችሁንና ክፍላችሁን Comment ላይ እየፃፋችሁ እንዲሁም መቄዶንያን እንደምትደግፉ እየገለፃችሁ እንድትከታተሉ ከወዲሁ እናሳውቃለን። ከ ፋልካን አካዳሚ ለመቄዶንያ ድጋፍ ለማድረግ የተከፈተ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሂሳብ ቁጥር 1000749909939 (ከት/ቤቱ ኪዳኔ ብርሃኔ ከመቄዶንያ ሙሉሰው ሙንዬ)፤ አሁኑኑ ይርዱ!

photo content

ውድ የፋልከን አካዳሚ ተማሪዎች እና የተማሪ ወላጆች እንደሚታወቀው ፋልከን አካዳሚ ከተማሪዎች ጋር በመሆን ሜቄዶኒያን መጎብኘት እና እርዳታ የማሰባሰብ ስራ እየሰራን ነው:: ነገር ግን ገንዘብ በእጅ ከመሰብሰብ በካውንት ቢሆን የሚል በጎ ሃሳብ ስለተነሳና ተመራጭ ሆኖ ስላገኘነው ከታች የተጠቀሰው አካውንት ላይ የበኩላችሁን ድጋፍ እንድትለግሱ እንጠይቃለን:: ት/ቤቱ

ለፋልከን አካዳሚ ተማሪዎች እና የተማሪ ወላጆች ከፋልከአን አካዳሚ ለመቄዶንያ ድጋፍ ለማድረግ የተከፈተ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሂሳብ ቁጥር 1000749909939 ከት/ቤቱ ኪዳኔ ብርሃኔ ከመቄዶንያ ሙሉሰው ሙንዬ፤ ሜቄዶኒያ የሚገኙ አቅመ ደካሞችን ይርዱ!

ለሁሉም የፋልከን አካዳሚ ማህበረሰብ በሙሉ 👉ነገ ማለትም እሁድ መጋቢት 6/2018 ዓ.ም ከቀኑ 12:00 ሜቄዶንያ በዩቲዩብ በቀጥታ የገንዘብ ማሰባሰብ ስራ ያከናውናሉ። ሰው ለመርዳት ሰው መሆን በቂ ነው ለሚለው ሜቄዶንያ እኛም የተቻለንን ለማድረግ አስበናል። 👉ውድ የትምህርት ቤታችን ማህበረሰብ እናንተም ፕሮግራሙን ዩቲዩብ ላይ በቀጥታ በመከታተል LIKE, SHARE  በማድረግ የበኩላችሁን እንድትወጡ አደራ እንላለን። ሰው ለመርዳት ሰው መሆን በቂ ነው🙏🙏

+7
Biology UEE FOR Grade 11.pdf5.35 KB

photo content

ለፋልከን አካዳሚ ተማሪዎች እና የተማሪ ወላጆች  በቅድሚያ የማክበር ሰላምታዬን እያቀረብኩኝ ነገ የካቲት 2/2018 ዓ.ም የሁለተኛውን መንፈቀ ዓመት የምንጀምርበት ሲሆን ተማሪዎች ዩኒፎርም እና አስፈላጊውን የት/ቁሳቁስ አሟልታችሁ እንድትገኙ አሳስባለሁ:: ወንድ ተማሪዎች ት/ቤቱ የሚፈልገውን የፀጉር አቆራረጥ መሰረት ተስተካክላችሁ እንድትመጡ  እንዲሁም ሁሉም ተማሪ የት/ቤት መታወቂያ በመያዝ እንድትገኙ አሳስባለሁ:: ኪዳኔ ብርሃኔ( ከ9ኛ - 12ኛ ክፍል የስራ ሂደት መሪ)

ለፋልከን አካዳሚ ተማሪዎች እና የተማሪ ወላጆች  በቅድሚያ የማክበር ሰላምታዬን እያቀረብኩኝ ነገ የካቲት 2/2018 ዓ.ም የሁለተኛውን መንፈቀ ዓመት የምንጀምርበት ሲሆን ተማሪዎች ዩኒፎርም እና አስፈላጊውን የት/ቁሳቁስ አሟልታችሁ እንድትገኙ አሳስባለሁ:: ወንድ ተማሪዎች ት/ቤቱ የሚፈልገውን የፀጉር አቆራረጥ መሰረት ተስተካክላችሁ እንድትመጡ  እንዲሁም ሁሉም ተማሪ የት/ቤት መታወቂያ በመያዝ እንድትገኙ አሳስባለሁ:: ኪዳኔ ብርሃኔ( ከ9ኛ - 12ኛ ክፍል የስራ ሂደት መሪ)

ነገ በቀን25/05/2018 ዓ.ም የመጀመሪያ መንፈቀ ዓመት የማጠቃለያ ፈተና ውጤት ለተማሪዎች የሚሰጥ ስለሆነ ሁሉም ተማሪ በመገኘት እንድትወስዱ እናሳስባለን። ማሳሰቢያ= ላልተገኘ ተማሪ ውጤት በተወካይ አይሰጥም =ሁሉም ተማሪ የተሟላ የደንብ ልብስ ለብሶ መምጣት ይኖርበታል ይህን ያላሟላ ተማሪ ወደ ቅጥር ግቢ አይገባም

4_6046095655229726019.zip12.28 MB

Repost from N/a
ዉድ ወላጆች ረቡኡ13/5/2018ዓም እስከ 15/5/2018 ዓ ም የተጠናከረ የማጠናከሪያ ትምህርት ስለሜሰጥ ልጆቻችሁን ወደ ትምህርት ቤት እንድትልኲ እናሳስባለን ት/ቤቱ

photo content

Final Exam Schedule.docx0.18 KB

Final Exam Schedule.docx0.18 KB

Final Exam Schedule.docx0.18 KB

photo content