Falcon Grade 11 2018 E.C
رفتن به کانال در Telegram
Falcon Academy grade 10 channel is dedicated to grade 10 students and their parents to send worksheets and exchange info
نمایش بیشتر1 109
مشترکین
+224 ساعت
+57 روز
+430 روز
آرشیو پست ها
ዛሬ ሚያዚያ 29,2018 ዓ.ም11:00 ጀምሮ ከ ፋልካን አካዳሚ በመቄዶንያ ዩትዩብ ይከታተሉ።
www.youtube.com/@Mekedonia
👆ይህን ቻናል አሁኑኑ Subscribe በማድረግ ሁላችሁም Like👍እያደረጋችሁ ስማችሁንና ክፍላችሁን Comment ላይ እየፃፋችሁ እንዲሁም መቄዶንያን እንደምትደግፉ እየገለፃችሁ እንድትከታተሉ ከወዲሁ እናሳውቃለን።
ከ ፋልካን አካዳሚ ለመቄዶንያ ድጋፍ ለማድረግ የተከፈተ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሂሳብ ቁጥር 1000749909939
(ከት/ቤቱ ኪዳኔ ብርሃኔ ከመቄዶንያ ሙሉሰው ሙንዬ)፤
አሁኑኑ ይርዱ!
Repost from Falcon Grade 12 Social 2018E.C
ውድ የፋልከን አካዳሚ ተማሪዎች እና የተማሪ ወላጆች
እንደሚታወቀው ፋልከን አካዳሚ ከተማሪዎች ጋር በመሆን ሜቄዶኒያን መጎብኘት እና እርዳታ የማሰባሰብ ስራ እየሰራን ነው:: ነገር ግን ገንዘብ በእጅ ከመሰብሰብ በካውንት ቢሆን የሚል በጎ ሃሳብ ስለተነሳና ተመራጭ ሆኖ ስላገኘነው ከታች የተጠቀሰው አካውንት ላይ የበኩላችሁን ድጋፍ እንድትለግሱ እንጠይቃለን::
ት/ቤቱ
Repost from Falcon Grade 12 Social 2018E.C
ለፋልከን አካዳሚ ተማሪዎች እና የተማሪ ወላጆች
ከፋልከአን አካዳሚ ለመቄዶንያ ድጋፍ ለማድረግ የተከፈተ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሂሳብ ቁጥር 1000749909939
ከት/ቤቱ ኪዳኔ ብርሃኔ ከመቄዶንያ ሙሉሰው ሙንዬ፤ ሜቄዶኒያ የሚገኙ አቅመ ደካሞችን ይርዱ!
ለሁሉም የፋልከን አካዳሚ ማህበረሰብ በሙሉ
👉ነገ ማለትም እሁድ መጋቢት 6/2018 ዓ.ም ከቀኑ 12:00 ሜቄዶንያ በዩቲዩብ በቀጥታ የገንዘብ ማሰባሰብ ስራ ያከናውናሉ። ሰው ለመርዳት ሰው መሆን በቂ ነው ለሚለው ሜቄዶንያ እኛም የተቻለንን ለማድረግ አስበናል።
👉ውድ የትምህርት ቤታችን ማህበረሰብ እናንተም ፕሮግራሙን ዩቲዩብ ላይ በቀጥታ በመከታተል LIKE, SHARE በማድረግ የበኩላችሁን እንድትወጡ አደራ እንላለን።
ሰው ለመርዳት ሰው መሆን በቂ ነው🙏🙏
Repost from Falcon Grade 10 2018 E.C
ለፋልከን አካዳሚ ተማሪዎች እና የተማሪ ወላጆች
በቅድሚያ የማክበር ሰላምታዬን እያቀረብኩኝ ነገ የካቲት 2/2018 ዓ.ም የሁለተኛውን መንፈቀ ዓመት የምንጀምርበት ሲሆን ተማሪዎች ዩኒፎርም እና አስፈላጊውን የት/ቁሳቁስ አሟልታችሁ እንድትገኙ አሳስባለሁ:: ወንድ ተማሪዎች ት/ቤቱ የሚፈልገውን የፀጉር አቆራረጥ መሰረት ተስተካክላችሁ እንድትመጡ እንዲሁም ሁሉም ተማሪ የት/ቤት መታወቂያ በመያዝ እንድትገኙ አሳስባለሁ::
ኪዳኔ ብርሃኔ( ከ9ኛ - 12ኛ ክፍል የስራ ሂደት መሪ)
ለፋልከን አካዳሚ ተማሪዎች እና የተማሪ ወላጆች
በቅድሚያ የማክበር ሰላምታዬን እያቀረብኩኝ ነገ የካቲት 2/2018 ዓ.ም የሁለተኛውን መንፈቀ ዓመት የምንጀምርበት ሲሆን ተማሪዎች ዩኒፎርም እና አስፈላጊውን የት/ቁሳቁስ አሟልታችሁ እንድትገኙ አሳስባለሁ:: ወንድ ተማሪዎች ት/ቤቱ የሚፈልገውን የፀጉር አቆራረጥ መሰረት ተስተካክላችሁ እንድትመጡ እንዲሁም ሁሉም ተማሪ የት/ቤት መታወቂያ በመያዝ እንድትገኙ አሳስባለሁ::
ኪዳኔ ብርሃኔ( ከ9ኛ - 12ኛ ክፍል የስራ ሂደት መሪ)
ነገ በቀን25/05/2018 ዓ.ም የመጀመሪያ መንፈቀ ዓመት የማጠቃለያ ፈተና ውጤት ለተማሪዎች የሚሰጥ ስለሆነ ሁሉም ተማሪ በመገኘት እንድትወስዱ እናሳስባለን።
ማሳሰቢያ= ላልተገኘ ተማሪ ውጤት በተወካይ አይሰጥም
=ሁሉም ተማሪ የተሟላ የደንብ ልብስ ለብሶ መምጣት ይኖርበታል ይህን ያላሟላ ተማሪ ወደ ቅጥር ግቢ አይገባም
Repost from N/a
ዉድ ወላጆች ረቡኡ13/5/2018ዓም እስከ 15/5/2018 ዓ ም የተጠናከረ የማጠናከሪያ ትምህርት ስለሜሰጥ ልጆቻችሁን ወደ ትምህርት ቤት እንድትልኲ እናሳስባለን ት/ቤቱ
اکنون در دسترس! پژوهش تلگرام ۲۰۲۵ — مهمترین بینشهای سال 
