486
Подписчики
Нет данных24 часа
Нет данных7 дней
Нет данных30 день
Архив постов
ማስታወሻ ⏰
👉ሰኞ የካቲት 21 2014 ዓ.ም የፈተና ግብረ መልስ ለተማሪዎች ይሰጣል።በእለቱ ተማሪዎች እስከ 6:00 ሰአት ት/ቤት ይቆያሉ።
👉ከየካቲት 22 እስከ የካቲት 27 2014 ዓ.ም ት/ቤት ለተማሪዎች ዝግ ይሆናል።
👉ሰኞ የካቲት 28 2014 ዓ.ም. የ3ኛ ሩብ አመት ትምህርት ይቀጥላል።
ት/ቤቱ!
ማስታወሻ ⏰
ነገ ሰኞ፣የካቲት 14፣ 2014 ዓ.ም እና ረቡዕ፣ የካቲት 16፣ 2014 ዓ.ም ከ 1-8 ያሉ ተማሪዎች በቤታቸው ሆነው ለቀጣይ ፈተና የሚዘጋጅ ይሆናል።
እናመሰግናለን!
REMINDER ⏰
Monday, February 21 and Wednesday, February 23, 2022 are study at home days for grade 1-8 students.
Thank you!
ለአንደኛ ደረጃ ተማሪ ወላጆች:-
✍የ2014ዓ.ም የት/ት ዘመን የ2ኛው ሩብ ዓመት የማጠቃለያ ፈተና ከአርብ የካቲት 11 እስከ ሐሙስ የካቲት 17 2014 ዓ.ም ድረስ ከዚህ በፊት በተላከው ፕሮግራም መሰረት የሚሰጥ ይሆናል
👉ሰኞ የካቲት 14 እና ረቡዕ የካቲት 16 ተማሪዎች ለቀጣዩ ፈተና ዝግጅት የሚያደርጉበት ቀን ስለሆነ ት/ቤት አይመጡም
👉ከላይ በተጠቀሱት የፈተና ቀናት የተማሪዎች መዉጫ ሰአት 6፡00 ሰአት ይሆናል።
👉ሰኞ የካቲት 21 2014 ዓ.ም የፈተና ግብረ መልስ ለተማሪዎች ይሰጣል።በእለቱ ተማሪዎች እስከ 6:00 ሰአት ት/ቤት ይቆያሉ።
👉ከየካቲት 22 እስከ የካቲት 27 2014 ዓ.ም ት/ቤት ለተማሪዎች ዝግ ይሆናል።
👉ሰኞ የካቲት 28 2014 ዓ.ም. የ3ኛ ሩብ አመት ትምህርት ይቀጥላል።
📌ተማሪዎች የተሰጠውን ሰፊ ጊዜ በአግባቡ በመጠቀም ለተሻለ ውጤት እራሳቸውን እንዲያዘጋጁ እናሳስባለን ።
ት/ቤቱ!
