cookie

Мы используем файлы cookie для улучшения сервиса. Нажав кнопку «Принять все», вы соглашаетесь с использованием cookies.

avatar

አስ-ሰፊናህ ኢስላሚክ ሚዲያ/As Sefinah_official

جمعية المشاريع الخيرية الاسلامية አስ-ሰፊናህ ኢስላሚክ ሚዲያ በአዲስ መልክ የሚያካትታቸው ፕሮግራሞች፦ - አስማሪ የሆኑ መንዙማዎች -ነሽዳዎችን -የታላላቅ መሻይኾቻችንን ሀድራዎች - አነቃቂ የሆኑ ቂሳዎችን(በዶክመንታሪ) -ተከታታይ ደርሶች(በዐቂዳ፣በፊቅህ) እኛ እስካለን የኡለሞቻችን መንገድ ህያው ነው!!! የዩትዩብ ቻናላችንን በመቀላቀል ለእስልምና የበኩልዎን ይወጡ

Больше
Страна не указанаЯзык не указанКатегория не указана
Рекламные посты
184
Подписчики
Нет данных24 часа
Нет данных7 дней
Нет данных30 дней

Загрузка данных...

Прирост подписчиков

Загрузка данных...

Показать все...
የአዲስ አበባ ሙስሊም ወጣቶች ማህበር -ስለ መጅሊሡ -የተሠጠ መግለጫ

Показать все...
ይች ቡድን አሏህንና መልክተኛውን መታዘዝ ትታ ከእስልምና ዉጭ ሌላን ሀይማኖት የተከተለች ነች! (إنها فرقة الوهابية)

በኡስታዝ ሶላሁዲን እና በኡስታዝ ኢብራሂም ሳኒ 1080p

ክፍል አንድ #የዒስተዋ_የቃላት_ፍች!! •እስኪ እንመልከት ኢስተዋን ተቆጣጠረ ብለው ከተረጎሙት የሰለፍ ኦለሞች መካከል፦ اللغوي السلفي الأديب أبو عبد الرحمن عبد الله بن يحي ابن مبارك ٢٣٧هـ قال في كتابه غريب القرأن وتفسيره : {الرحمٰن على العرش استوىٰ} استوىٰ أي استولى ① #አሉጘውዩ_ሰለፍዩ አል-አዲቡ አቡ-ኣብዱረህማን አብዱሏሕ ብኑ የሕያ ብኑ ሙባረክ (237ሒ) «ጘሪቡል ቁርዓን ወተፍሲሩሁ» በሚባል ኪታባቸው “ኢስተዋ ማለት ተቆጣጠረ ማለት ነው።” الإمام اللغوي أبو إسحاق بن إبراهيم بن السرى الزجاج٣١١هـ قال في كتابه معاني القرأن: استوىٰ استولى ② አል-ዒማሙ አሉጘውዩ አቡ-ኢስሓቅ ኢብኑ ኢብራሒም ኢብኑ ሲሪ አዘጃጅ (311) «መዓኒል ቁርዓን» “ኢስተዋዕ ማለት አርሽን ተቆጣጠረ ማለት ነው።” الإمام أبو منصور محمد بن محمد الماتريدي الحنفي ٣٣٣هـ قال فب كتابه تأويلات أهل السنة: استوىٰ أي الا ستيلاء عليه وأن لا سلطان لغيره ولا تدبير لأحد فيه ③ ኢማሙ አቡ-መንሱር ሙሐመድ ብኑ መሐመድ ኣል-ማቱሪድይ አልሓነፍይ (333ሒ) «ተዕዊላቱ አህሊሱነቲ ወልጀማዓ» “ኢስተዋዕ ማለት አሏሕ አርሽ ተቆጣጠረ ማለት ነው ከርሱ ውጭ ሌላ ተቆጣጣሪ ሆነ አስተናባሪ የለም ማለት ነው።” ④ አብዱሏሕ ኢብኑ አባስ ረድየሏሑ አንሁማ عبد الله بن عباس قال عن الإستواء على ورتفع معناه علو شأن والسلطان “ኢስተዋዕ ማለት ከፍ አለ የበላይ ሆነ ማለት ነው” ትርጉሙም የአሏሕ ስልጣኑና ክብሩ የላቀ ነው ማለት ነው። اللغوي ابو القاسم عبد الرحمٰن بن إسحاق الزجاج ٣٤٠ هـ قال في كتابه :إشتقاق أسماء الله { العلى والعالي أيضا القاهر الغالب للأشياء كما قال الشاعر فلما علونا وستوينا عليهم تركناهم صرعى لنسر وكاسر يعني غلبناهم وقهرناهم وستوليا عليهم} ⑤ አሉጘውዩ አቡ-ልቃሲም አብዱረህማን ብኑ ኢስሐቅ አዘጃጅ «ኢሽቲቃቁ አስማዑሏሕ» በሚባል ኪታባቸው {አሏሕ የበላይ፣ከፍ ያለ ነው ማለት ተቀጣጣሪ እና የነገራቶች ሁሉ አሸናፊ ማለት ነው። ገጣሚ እንዳለው፦ እነሱን ተቆጣጥረን የበላይ በሆን ጊዜ ለካሲር እና ለነስር አሞራዎች ሰጠናቸው። ማለትም አሸነፍናቸው ተቆጣጠር ናቸው።} الإمام ابو جعفر محمد بن جرير الطبري ٣١٠هـ ذكره في تفسيره جامع البيان «استوى إلى السماء» فقال على عليها علو ملك وسلطان لا علو انتقال وزوال ⑥ ኢማሙ አቡ-ጀዕፈር ሙሀመድ ኢብኑ ጀሪር ኣጦበርይ በጃሚዑ ተፍሲራቸው እንደገለፁት፦ «የአሏሕ የበላይነትና ከፍታ በመዘዋወር ወይም በቦታ ሳይሆን የንግስናና የስልጣን ከፍታ ነው።» • #ማስጠንቀቂያ በኢስተዋዕ ዙሪያ አንዳንድ ሰለፎች ‘ኣላ ወርተፈዓ’ ብለው ማብራሪያ ሰጥተዋል፥የተፈለገበትም ክብሩና ልቅናው የሰፋ ጌታ ለማለት ነው እንጅ አሏሕን በቦታና በአቅጣጫ ለመግለፅ አይደለም። اللغوي ابو القاسم الحسين بن محمد المعروف بالراغب الأصبهاني ٥٠٢ قال في كتابه المفردات :ومتى عدي -الاستوى‌ٰ-بعلي اقتضي معني الاستيلاء كقوله تعالى {ٱلرَّحْمَٰنُ عَلَى ٱلْعَرْشِ ٱسْتَوَىٰ} ⑦ #አሉጘውዩ አቡ-ልቃሲም ሁሰይን ብኑ መሓመድ አራጚቡል አል-ኣስቡሓኒይ በመባል የሚታወቁት «ሙፍረዳት» በሚባል ኪታብ «ኢስተዋ የሚለው አላ የሚል ጋር ከመጣ ሹመትነትን አረጋገጠልን።» ≈አዩሓል ዋህብይ ምን ይውጥሽ? *** @nejmerifaey
Показать все...
Показать все...
ልዩ ደርስ በኡስታዝ አቡበክር ------- ልዩ የጎዳና ላይ የዒድ አከባበር በኮምቦልቻ( Ethiopia)

#Like_share_subscribe_ያድርጉ #ነፋኢስ_መልቲሚዲያ_እውቀት_ከንግግርና_ከስራ_በፊት በዚህ ቻናላችን የተለያዩ ኢስላማዊ ደርሶችን ነሽዳዎችን አዝናኝና አስተማሪ የሆኑ ፕሮግራሞችን ያገኙበታል።

ለሱፊዩ ማህበረሰብ አስቸኳይ መረጃ ‼️ 🛑 ይህ መልእክት በዛሬው እለት አዲስ አበባ በሚገኙ በብዙ መሳጂዶች ለህዝብ እንዲደርስ ተደርጓል። የበለጠ ለህዝ ተደራሽ እንዲሆን በቻልነው መንገድ እናሰራጨው። ❇️ በኦሮምኛ፣ ሶማልኛ፣ አፋርኛ ፣ ጉራጊኛ ፣ ሃደርኛ ፣ ስልጢኛ ወዘተ ተርጉማችሁ በየክፍለሀገሩ ለህዝብ አድርሱት። ህዝበ ሙስሊሙን ከወሃብያ ሸር ራሱን እንዲጠብቅ ታላቅ የማንቃት ዘመቻ እንሥራ። የአዲስ አበባ ሙስሊም ወጣቶች ማሕበር ወሳኝ መልእክት ____ √ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ዋና አስተባባሪነት ከዒድ እስከ ዒድ ተብሎ የተዘጋጀውና ሚያዝያ 21/2014 በመስቀል አደባባይ የሚደረገው የኢፍጣር ፕሮግራም ዋና አስተባባሪዎች የወሃቢዝም ተከታይ በመሆናቸው አጠቃላይ ሂደቱ እና ከመድረክ የሚተላለፈው መልእክት ፅንፈኛው ወሃቢዝምን ለማንገስ የታቀደበት ላለመሆኑ መንግስት ለህዝበ ሙስሊሙ ማረጋገጫ እንዲሰጥ እንጠይቃለን! √ አቡበከር አህመድ፣ ካሚል ሸምሱ፣ አህመዲን ጀበል፣ በድሩ ሁሴንና መሰሎቻቸው ተራ ግለሰቦች እንጂ የህዝበ ሙስሊሙ ተወካይ ባለመሆናቸው የመንግስት ተቋማት የፌደራል መጅሊስን ሚና ለግለሰቦች መስጠት ከባድ ስህተት ነው! √ ሸዋል 10 ቁጥራቸው 105 የሚደርሱ የሱፊ/ሰለፊ ተወካዮች በመጅሊሱ መተዳደሪያ ደንብ ላይ ተወያይተው ለሰነዱ ግብአት የሚሆን ተጨማሪ ሃሳብ ከማቅረብ የዘለለ ሚና ስለማይኖራቸው፣ ሸዋል 10 ሰነድ የማፅደቅም ሆነ የመጅሊስ ሹም ሽር እንደሚካሄድ ተደርጎ የሚሰራጨው ወሬ ምንም መሰረት የሌለው የሁከት ጠንሳሾች እቅድ መሆኑን ህዝበ ሙስሊሙ አውቆ ተገቢውን ጥንቃቄ ያድርግ። √ መጅሊስ በሶሃቦቹ ዘመን እንደነበረው ዑለማ በዑለማ በሚመራረጡበት ሥርአት ብቻ ከላይ ወደታች ይዋቀራል። የምእራቡ ዓለም ሱና የሆነው ፖለቲካዊ የምርጫ ሥርአትን ወደ መጅሊስ ማምጣት ለህዝበ ሙስሊሙ ተቋም ግንባታ የማይጠቅም፣ ፅንፈኛና ድብቅ አላማ ያላቸው ግለሰቦችን በግርግር ወደ መጅሊስ ለማስገባት የሚደረግ እቅድ በመሆኑ አጥብቀን እንቃወመዋለን። √ መሪዎቻችን ዑለማኦች ናቸው። ህዝበ ሙስሊሙ የነብያት ወራሽ ከሆኑ ዑለማኦቹ ጎን በመሰለፍ መሪው እንዲያደርጋቸው እና ዲኑን ከአጭበርባሪዎች እንዲጠብቅ እናሳስባለን። https://t.me/sufiyahlesuna
Показать все...
ሱፊይ አሕለሱና ወልጀመዐህ

╔════◈◉◈════╗                      أهل السنة والجماعة             ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ⚪️አህለሱና ወልጀመዓህ ስንል የሰለፎችንና የኸለፎችን የግንዛቤ ዘይቤ የሚከተሉ ማለት ነው። 🔴ይህ መንገድ ሌሎች የኢስላም አስተሳሰብ ተከታዮችን አያከፍርም 🔎አመላካች የሰሪን ምንዳ ያገኛልና ሼር በማድረግ ለወዳጆ ያጋሩልን ╚════◈◉◈════╝

ይህ መልእክት በዛሬው እለት አዲስ አበባ በሚገኙ በብዙ መሳጂዶች ለህዝብ እንዲደርስ ተደርጓል። የበለጠ ለህዝ ተደራሽ እንዲሆን በቻልነው መንገድ እናሰራጨው። በኦሮምኛ፣ ሶማልኛ፣ አፋር ተርጉማችሁ በየክፍለሀገሩ ለህዝብ አድርሱት። ህዝበ ሙስሊሙን ከወሃብያ ሸር ራሱን እንዲጠብቅ ታላቅ የማንቃት ዘመቻ እንሥራ። የአዲስ አበባ ሙስሊም ወጣቶች ማሕበር ወሳኝ መልእክት ____ √ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ዋና አስተባባሪነት ከዒድ እስከ ዒድ ተብሎ የተዘጋጀውና ሚያዝያ 21/2014 በመስቀል አደባባይ የሚደረገው የኢፍጣር ፕሮግራም ዋና አስተባባሪዎች የወሃቢዝም ተከታይ በመሆናቸው አጠቃላይ ሂደቱ እና ከመድረክ የሚተላለፈው መልእክት ፅንፈኛው ወሃቢዝምን ለማንገስ የታቀደበት ላለመሆኑ መንግስት ለህዝበ ሙስሊሙ ማረጋገጫ እንዲሰጥ እንጠይቃለን! √ አቡበከር አህመድ፣ ካሚል ሸምሱ፣ አህመዲን ጀበል፣ በድሩ ሁሴንና መሰሎቻቸው ተራ ግለሰቦች እንጂ የህዝበ ሙስሊሙ ተወካይ ባለመሆናቸው የመንግስት ተቋማት የፌደራል መጅሊስን ሚና ለግለሰቦች መስጠት ከባድ ስህተት ነው! √ ሸዋል 10 ቁጥራቸው 105 የሚደርሱ የሱፊ/ሰለፊ ተወካዮች በመጅሊሱ መተዳደሪያ ደንብ ላይ ተወያይተው ለሰነዱ ግብአት የሚሆን ተጨማሪ ሃሳብ ከማቅረብ የዘለለ ሚና ስለማይኖራቸው፣ ሸዋል 10 ሰነድ የማፅደቅም ሆነ የመጅሊስ ሹም ሽር እንደሚካሄድ ተደርጎ የሚሰራጨው ወሬ ምንም መሰረት የሌለው የሁከት ጠንሳሾች እቅድ መሆኑን ህዝበ ሙስሊሙ አውቆ ተገቢውን ጥንቃቄ ያድርግ። √ መጅሊስ በሶሃቦቹ ዘመን እንደነበረው ዑለማ በዑለማ በሚመራረጡበት ሥርአት ብቻ ከላይ ወደታች ይዋቀራል። የምእራቡ ዓለም ሱና የሆነው ፖለቲካዊ የምርጫ ሥርአትን ወደ መጅሊስ ማምጣት ለህዝበ ሙስሊሙ ተቋም ግንባታ የማይጠቅም፣ ፅንፈኛና ድብቅ አላማ ያላቸው ግለሰቦችን በግርግር ወደ መጅሊስ ለማስገባት የሚደረግ እቅድ በመሆኑ አጥብቀን እንቃወመዋለን። √ መሪዎቻችን ዑለማኦች ናቸው። ህዝበ ሙስሊሙ የነብያት ወራሽ ከሆኑ ዑለማኦቹ ጎን በመሰለፍ መሪው እንዲያደርጋቸው እና ዲኑን ከአጭበርባሪዎች እንዲጠብቅ እናሳስባለን።
Показать все...
Фото недоступноПоказать в Telegram
ፕሮፋይል አድርጉት ትልቅ በላእ ከፊታችን አለ profile እናድርገው በሰላት አንደራደርም !! በአዲስ አበባ ከተማ ትምህርት ቤቶች ሙስሊም ተማሪዎችን ከሰላት ለመነጠል የሚደረገውን ዘመቻ እንቃወም ወላሂ ነገ ቤታችን ድረስ ነው የሚመጣልን የቦሩ ሜዳው ታሪክ ላለመደገሙ ዋስትና የለንም በሰላማዊ መንገድ በሶሻል ሚድያ ዘመቻ እንጠይቅ በሴኩላሪዝም ሽፋን ሙስሊሞችን ከትምህርት ስርዓት ማግለል ይቁም‼ በአላህ ስም እጠይቃችኋለው በስልካችሁ ላይ ላሉ ሙስሊሞች አዳርሱ እስልምናችን አደጋ ላይ ነው አነሰ ከተባለ ለ20 ሰው ሼር #ሼር_አድርጉት 🔗SHARE 🔗SHARE
Показать все...
ዋሪዳ 4 መዳን ረመዷን አዲስ ነሺዳ ሙአዝ ሀቢብ warida 4 medan | muaz habib👇👇 https://youtu.be/RR3LgrGv8ZI https://youtu.be/RR3LgrGv8ZI
Показать все...
ዋሪዳ 4 || መዳን || ረመዷን አዲስ ነሺዳ ሙአዝ ሀቢብ || warida 4 || medan | muaz habib | amir hussen

Repost from Al Azhar Production
Фото недоступноПоказать в Telegram
ፕሮግራሙ ረመዷንን እየተዋወስን መርሀበን ረመዷን እያልን 👏 ዐዉፉ ተባብለን ታላቁን የረመዷን መምጣት የምናበስርበት ፡ የምንቀበልበት ታላቅ ፐሮግራም ነዉ ። ✨✨✨🌙✨✨🌙✨🌙 ረመዷንን የናፈቀ ሁሉ የሚገኝበት ታላቅ ፕሮግራም ነዉ✨✨✨🌙 🌜መርሀበን ረመዷን🌛 🌜ረመዷን 🌛 🌜ረመዷን🌛 🟢ትኬቶቹ እያለቁ ነዉ ። ፈጥነዉ ገዝተዉ መርሀበን ረመዷን ይብሉ ! 👳‍♀አሏህ ረመዷንን በሰላም ያድርሰን👏 ✨✨አሚን አሏሁመ አሚን ✨✨
Показать все...
Фото недоступноПоказать в Telegram
#ኮቻ_ነገ_2_ሰዓት_ቢራሮ_አዳራሽ_እንገናኝ رمضان شهر صفاء الروح
Показать все...
Выберите другой тариф

Ваш текущий тарифный план позволяет посмотреть аналитику только 5 каналов. Чтобы получить больше, выберите другой план.