ru
Feedback
Sina Branding

Sina Branding

Открыть в Telegram

ዘመናዊዉንና አዋጩን ዲጂታል ማርኬቲንግ ይቀላቀሉ • የንግድ ድርጅትዎን • አገልግሎት አቅራቢ ተቋምዎን • ኢቨንቶችን •የሚሸጡ ማቴሪያሎችን |በፌስቡክና| |ኢንስታግራም| |በሊንክድኢን| |በጎግል አድስ| | በማስተዋወቅ ተደራሽ ይሁኑ ▪︎በአነስተኛ ዋጋ ምርት እና አገልግሎትዎን ያስተዋውቁ። 👉በአነስተኛ ዋጋ ጥራቱን የጠበቀ website ያሰሩ ለበለጠ መረጃ ይደዉሉ 0901663866

Больше

📈 Аналитический обзор Telegram-канала Sina Branding

Канал Sina Branding (@sinabranding) языкового сегмента Амхарский является активным участником. Сейчас сообщество объединяет 13 612 подписчиков, занимая 14 954 место в категории Образование и 2 480 место в регионе Эфиопия.

📊 Показатели аудитории и динамика

С момента создания невідомо проект демонстрирует стремительный рост, собрав аудиторию из 13 612 подписчиков.

Согласно последним данным от 14 июня, 2026, канал показывает стабильную активность. За последние 30 дней изменение числа участников составило -444, а за последние 24 часа — -13, при этом общий охват остаётся высоким.

  • Статус верификации: Не верифицирован
  • Уровень вовлечённости (ER): Средний показатель вовлечённости аудитории составляет 2.10%. В первые 24 часа после публикации контент обычно набирает 0.59% реакций от общего числа подписчиков.
  • Охват публикаций: В среднем каждый пост получает 286 просмотров. В течение первых суток публикация набирает 80 просмотров.
  • Реакции и взаимодействия: Аудитория активно поддерживает контент: среднее количество реакций на один пост — 1.

📝 Описание и контентная политика

Автор описывает ресурс как площадку для выражения субъективного мнения:
ዘመናዊዉንና አዋጩን ዲጂታል ማርኬቲንግ ይቀላቀሉ • የንግድ ድርጅትዎን • አገልግሎት አቅራቢ ተቋምዎን • ኢቨንቶችን •የሚሸጡ ማቴሪያሎችን |በፌስቡክና| |ኢንስታግራም| |በሊንክድኢን| |በጎግል አድስ| | በማስተዋወቅ ተደራሽ ይሁኑ ▪︎በአነስተኛ ዋጋ ምርት እና አገልግሎትዎን ያስተዋውቁ። 👉በአነስተኛ ዋጋ ጥራቱን የጠበቀ website ያሰሩ ለበለጠ መረጃ ይደዉሉ 0901663866

Благодаря высокой частоте обновлений (последние данные получены 15 июня, 2026) канал поддерживает актуальность и высокий уровень охвата публикаций. Аналитика показывает, что аудитория активно взаимодействует с контентом, что делает его важной точкой влияния в категории Образование.

13 612
Подписчики
-1324 часа
-1057 дней
-44430 день
Архив постов
#ሁሉም_ሰዉ_online_ስራ_ብሎ_ያወራል_ግን__እንዴት_እንደሚሰራ_እና_እዉነተኛዉን_መንገድ_አይናገሩም🤔 #ይሄንን_ችግር_ሊቀርፍላቹ_jobsina_አዲስ_እድል_ይዞላቹ_ቀርቧል_ራሱ_ስልጠናዉን_ሰቶ_ራሱ
#ሁሉም_ሰዉ_online_ስራ_ብሎ_ያወራል_ግን__እንዴት_እንደሚሰራ_እና_እዉነተኛዉን_መንገድ_አይናገሩም🤔 #ይሄንን_ችግር_ሊቀርፍላቹ_jobsina_አዲስ_እድል_ይዞላቹ_ቀርቧል_ራሱ_ስልጠናዉን_ሰቶ_ራሱ_ሊቀጥራቹ_ነዉ⭐️⭐️ ✅ተመርቀህ ስራ እየፈለክ ነው? ✅ተማሪ ሆነሽ በትርፍ ሰዓትሽ ስራ መስራት እያሰብሽ ነው? ✅ተቀጥሮ መስራት ሰልችቶሀል? ✅ተጨማሪ ገቢ ትፈልጋለህ? ✅ሀብታም ማግባት ሳይሆን ሀብታም መሆን እንዳለብሽ ታስቢያለሽ? ✅በጣም ትልቅ ህልም አለህ ለህልምህ መሳካት ከፈጣሪ ቀጥሎ ገንዘብና ሰው እንደሚያስፈልግህ ታምናለህ? ✅ለእነዚህ ጥያቄዎች መልሳችሁ አዎ ከሆነ እንኳን ደስ አላችሁ ✅ መስፍርት✅      ➠ ፈላጎት      ➠ ስልክ ያለው      ➠  facebook account  ያለው      ➠ ታማኝ የሆነ      ➠ ሰልክ ማውራት ማሳመን የሚችል ተግባቢ የሆነ      ⭐️የራሱ follower ያለዉ ቢሆን ደሞ ይበልጥ ተመራጭ ያደርገዋል        ✅ ጠንክርው በሰሩት ልክ ያገኛሉ አጋጣሚዎች ሁሉ ለለውጥ መንገድ ናቸው ለውጡ ስኬት ውይም ውደቀት ነው ምርጫው የኛ ነው ::     አውኑኑ ይቀላቀሉ 👇👇👇👇👇 https://t.me/+VUWFM0vqAA41ODU0 https://t.me/+VUWFM0vqAA41ODU0

#UniversityOfKabridahar በ2016 ዓ.ም የሪሚዲያል ፕሮግራም ትምህርታችሁን ቀብሪደሀር ዩኒቨርሲቲ እንድትከታተሉ የተመደባችሁ ተማሪዎች መግቢያ ጥር 16 እና 17/2016 ዓ.ም መሆኑን ዩ
#UniversityOfKabridahar በ2016 ዓ.ም የሪሚዲያል ፕሮግራም ትምህርታችሁን ቀብሪደሀር ዩኒቨርሲቲ እንድትከታተሉ የተመደባችሁ ተማሪዎች መግቢያ ጥር 16 እና 17/2016 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡ ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦ ➭ የ8ኛ ክፍል ውጤት ዋናውና ኮፒው፣ ➭ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣ ➭ የ12ኛ ክፍል ውጤት ዋናውና ኮፒው፣ ➭ የቅርብ ጊዜ ስምንት ጉርድ ፎቶግራፍ፣ ➭ አንሶላ እና የትራስ ጨርቅ፡፡ ❤️ @

🎏🎄 መልካም የገና በዓል 🎄 🔴💡ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ፣ እንኳን ለጌታችን ለመድሃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል በሰላም አደረሳችሁ!
🎏🎄 መልካም የገና በዓል 🎄 🔴💡ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ፣ እንኳን ለጌታችን ለመድሃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል በሰላም  አደረሳችሁ!

🎏🎄 መልካም የገና በዓል 🎄 🔴💡ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ፣ እንኳን ለጌታችን ለመድሃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል በሰላም አደረሳችሁ!
🎏🎄 መልካም የገና በዓል 🎄 🔴💡ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ፣ እንኳን ለጌታችን ለመድሃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል በሰላም  አደረሳችሁ!

#እንድታውቁት በ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ወስደው ማለፊያ ነጥብ ማምጣት ላልቻሉ ተማሪዎች የማካካሻ ትምህርት (Remedial) ከጥር 1 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ እንዲሰጥ ትምህርት
+1
#እንድታውቁት በ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ወስደው ማለፊያ ነጥብ ማምጣት ላልቻሉ ተማሪዎች የማካካሻ ትምህርት (Remedial) ከጥር 1 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ እንዲሰጥ ትምህርት ሚኒስቴር ወስኗል። በሚኒስትር ዴኤታ ኮራ ጡሹኔ በቀን ታህሳስ 24/2016 ዓ.ም ተፈርሞ ለሁሉም የማካካሻ ትምህርት ለሚሰጡ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተላከው ደብዳቤ ፤ የማካካሻ ትምህርቱ ከጥር 1/2016 ዓ.ም ጀምሮ እንዲሰጥ ያዛል። በዚህም ተቋማቱ ከጥር 1 ጀምሮ በቀሩት ወራት ትምህርቱን ውጤታማ በሆነ መንገድ መስጠት እንዳለባቸው ተገልጿል። Via @tikvahuniversity

Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
#እንድታውቁት በ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ወስደው ማለፊያ ነጥብ ማምጣት ላልቻሉ ተማሪዎች የማካካሻ ትምህርት (Remedial) ከጥር 1 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ እንዲሰጥ ትምህርት
+1
#እንድታውቁት በ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ወስደው ማለፊያ ነጥብ ማምጣት ላልቻሉ ተማሪዎች የማካካሻ ትምህርት (Remedial) ከጥር 1 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ እንዲሰጥ ትምህርት ሚኒስቴር ወስኗል። በሚኒስትር ዴኤታ ኮራ ጡሹኔ በቀን ታህሳስ 24/2016 ዓ.ም ተፈርሞ ለሁሉም የማካካሻ ትምህርት ለሚሰጡ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተላከው ደብዳቤ ፤ የማካካሻ ትምህርቱ ከጥር 1/2016 ዓ.ም ጀምሮ እንዲሰጥ ያዛል። በዚህም ተቋማቱ ከጥር 1 ጀምሮ በቀሩት ወራት ትምህርቱን ውጤታማ በሆነ መንገድ መስጠት እንዳለባቸው ተገልጿል። Via @tikvahuniversity

🎄🎄🎄🎄🎄🎄🎄🎄🎄 ውድ እና የተከበራችሁ የቻናላችን ቤተሰቦች እንኳን ለአዲሱ አመት ለ2024 ዘመን በሰላም አደረሳችሁ ! 👏🍬 🔔 🔠🔠🔠🔠🔠 🔔 🎄 🔤🔤🔤 🎄 🧑‍🎄
🎄🎄🎄🎄🎄🎄🎄🎄🎄 ውድ እና የተከበራችሁ የቻናላችን ቤተሰቦች  እንኳን ለአዲሱ አመት ለ2024 ዘመን በሰላም አደረሳችሁ ! 👏🍬 🔔  🔠🔠🔠🔠🔠  🔔   🎄  🔤🔤🔤 🎄 🧑‍🎄   🔠🔠🔠🔠 🧑‍🎄           2️⃣0️⃣2️⃣4️⃣                 🌟🌟

🎆🎆የገና ስጦታዎቾን ለሚወዷቸው በ10% ቅናሽ ከእኛ ይሸምቱ 🎁 ⚡⚡⚡⚡⚡⚡⚡⚡⚡⚡⚡⚡⚡⚡ 🍭ከአንድ በላይ ይግዙ የዕድል ቁጥሮን ያግኙ አጓጊ ሽልማቶች 🎩🎩🎩🔔🎏🔔🎏🔔🎏🔔🎄🔔🔔🔔
🎆🎆የገና ስጦታዎቾን ለሚወዷቸው በ10% ቅናሽ ከእኛ ይሸምቱ 🎁 ⚡⚡⚡⚡⚡⚡⚡⚡⚡⚡⚡⚡⚡⚡ 🍭ከአንድ በላይ ይግዙ የዕድል ቁጥሮን ያግኙ አጓጊ ሽልማቶች 🎩🎩🎩🔔🎏🔔🎏🔔🎏🔔🎄🔔🔔🔔👍 Telegram - t.me/sina_adivert ☄️ጥራት ✔️ ዋስትና 🛍 ቅናሽ 🏃‍♂️የመረጡትን እቃ ይዘዙ፤ ያሉበት እናደርሳለን!! ስልክ: 📞☎️0928025569✅ 📞☎️ 0928025669✅ 📞☎️ 0928025669✅            ╚»★𝐵𝑒 𝑜𝑢𝑟 𝑓𝑎𝑚𝑖𝑙𝑦★«╝         💤 👇𝕵𝖔𝖎𝖓 𝖔𝖚𝖗 𝖈𝖍𝖆𝖓𝖓𝖊𝖑 👇💤 https://t.me/Sina_market_channel https://t.me/Sina_market_channel https://t.me/Sina_market_channel ▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬           𝐂𝐀𝐋𝐋🔰🔰𝐓𝐄𝐗𝐓           𝗣𝗵𝗼𝗻𝗲 ☞ 0928025669 𝗧𝗲𝗹𝗲𝗴𝗿𝗮𝗺 ☞ @Sina_Adivert ▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬ ➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖ © 🔴ለዳጅ ዘመድዎ ሼር በማድረግ ውለታ ይዋሉላቸው!!!!! ©💥💥💥 ➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖

⚡#ሁላቸውም ለ20 ጉአደኞቻቹ ቻናላችንን ሊንክ በማስደረግ join እንዲያደርጉ አድርጉ ጥያቄ እና መልሶችን እንዲሁም የተለያዩ ዉድድሮች ስለተዘጋጁ በተለያዩ የሶሻል ሚዲያዎች ላይ የቻናላችንን ሊንክ ሼር አድርጉ✅ 👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇 https://t.me/MOE_ETHIOPEA https://t.me/MOE_ETHIOPEA ⬇️ሲጨርሱ ወዲያዉኑ ስልክ ቁጥራቹን በዚ አካውንት ይላኩልን👇👇👇 ❤️❤️@Moe_reward❤️❤️ ❤️❤️@Moe_reward❤️❤️

✅ገናን በማስመልከት አዳዲስ #challenge አዘጋጅተናል ተዘጋጁ ከነገ ጀምሮ አዳዲስ ዉድድሮች ስለምንካየድ ሁላቹም ተዘጋጁ #የሞባይል ካርድዎች በብዛት ስለተዘጋጀ ለመሳተፍ ተዘጋጁ ✅ዉድድሩ እስከሚ
✅ገናን በማስመልከት አዳዲስ #challenge አዘጋጅተናል ተዘጋጁ ከነገ ጀምሮ አዳዲስ ዉድድሮች ስለምንካየድ ሁላቹም ተዘጋጁ #የሞባይል ካርድዎች በብዛት ስለተዘጋጀ ለመሳተፍ ተዘጋጁ ✅ዉድድሩ እስከሚጀመር ድረስ ✅ለ25 ጉአደኞቻቹ #ሼር ያርጉላቸዉ ሼር✔️ሼር✔️ሼር✔️ https://t.me/MOE_ETHIOPEA https://t.me/MOE_ETHIOPEA

ምርምሮች ሀገራዊ የትኩረት መስኮችን ያማከሉና ችግር ፈቺ ሊሆኑ ይገባል" ዶ/ር ሰለሞን ቢኖር (የምርምርና ማህበረሰብ ጉድኝት ጉዳዮች መሪ ስራ አስፈጻሚ) ............................
+3
ምርምሮች ሀገራዊ የትኩረት መስኮችን ያማከሉና ችግር ፈቺ ሊሆኑ ይገባል" ዶ/ር ሰለሞን ቢኖር (የምርምርና ማህበረሰብ ጉድኝት ጉዳዮች መሪ ስራ አስፈጻሚ) ................................................... ታህሳስ 13/2016 ዓ/ም (ትምህርት ሚኒስቴር) የምርምርና ማህበረሰብ ጉድኝት ጉዳዮች ምክትል ፕሬዝዳንቶች ፎረም ተጠናቀቀ። በትምህርት ሚኒስቴር የምርምርና ማህበረሰብ ጉድኝት ጉዳዮች መሪ ስራ አስፈጻሚ ዶ/ር ሰለሞን ቢኖር በፎረሙ ማጠቃለያ ምርምር ለሀገር እድገትና ልማት ያላቸውን አስተዋጾ ጠቅሰው ፎረሙ ሀገራዊ የምርምር ስራ ማነቆዎችን በመለየት በሳይንሳዊ መንገድ ግንዛቤ መፍጠር ይጠበቅበታል ብለዋል። ዶ/ ሰለሞን ምርምሮች ሀገራዊ የትኩረት መስኮችን ያማከሉና ችግር ፈቺ ሊሆኑ እንደሚገባም ጠቁመዋል። ከአፈጻጸም አንጻርም የከፍተኛ ትምህርት ፣ ቴክኒክና ሞያ ሥልጠና፣ ምርምር ተቋማትና ኢንዱሰትሪ ትስስር አዋጅ 1298/2015 ጋር እያጣጣሙ መተግበር እንደሚገባ አመላክተዋል። የማህበረሰብ ጉድኝት ስራዎች እውቀት መር መሆን እንዳለበት የጠቀሱት መሪ ስራ አስፈጻሚው መምህራን በእውቀታቸው ማህበረሰቡን በሚያገለግሉበትና ማህበረሰቡ ጋ ያሉ ሀገር በቀል እውቀቶችንም በሚጠቀሙበት አግባብ ሊመራ እንደሚገባው ገልጸዋል። ሙሉ ዜናው👇 https://m.facebook.com/story.php?story_fbid=pfbid0HPx5wyvSEJViDxPotEobRe2NJTh48j2fVDrTgoFCZBePzLUwg4rEgx8xcm2pRRASl&id=100064682287722&mibextid=9R9pXO

የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ይቅርታ ጠየቀ‼️ በዛሬው ቀን ለመንግስት መስሪያ ቤት ሰራተኞች ሊሰጥ ታቅዶ የነበረው ፈተና መስጠት ባለመቻሉ የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ይቅርታ ጠይቋል፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ
+1
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ይቅርታ ጠየቀ‼️ በዛሬው ቀን ለመንግስት መስሪያ ቤት ሰራተኞች ሊሰጥ ታቅዶ የነበረው ፈተና መስጠት ባለመቻሉ የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ይቅርታ ጠይቋል፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለመረጠው ህዝብ በታማኝነት እና በብቃት ለማገልገል ካለው ጽኑ ፍላጎት በመነሳት በመንግስት መስሪያ ቤቶች የሚሰጡ የአገልግሎት አሰጣጥን ለማሻሻልና የተገልጋዩን ህብረተሰብ እንግልት ለመቀነስ የሪፎርም ስራዎችን በመስራት ላይ መሆኑ ይታወቃል፡፡ የከተማ አስተዳደሩ የቴክኒክና ባህሪ ብቃት ፈተና ለአመራሮች፣ ለባለሙያዎች እና ለሰራተኞች ፈተና እንዲሰጡ ለአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ እና ለኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ኃላፊነት መስጠቱ ይታወሳል፡፡ ሆኖም ለአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ እና ለኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ የተዘጋጀው ፈተና በቴክኒክ ችግር ምክንያት በመሰረዙ ዩኒቨርስቲው ይቅርታ ጠይቋል፡፡  ነገር ግን የተዘጋጀው ፈተና የደህንነት ችግር ያላጋጠመው መሆኑን በዚህ አጋጣሚ ለመግለፅ እንወዳለን ብሏል በላከው ደብዳቤ፡፡ ቀጣይ ፈተናው የሚሰጥበትን ጊዜ በቅርብ ይፋ እንደሚደረግም ከከንቲባ ጽ/ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡ @Esat_tv1 @Esat_tv1

የሩሲያ መንግስት በትምህርት መስክ ከኢትዮጵያ ጋር ያለውን ትብብር አጠናክሮ እንደሚቀጥል ተገለጸ። ።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።። ታህሳስ 10/2016 ዓ.ም (ትምህርት ሚኒስቴር) የኢፊዲሪ
+2
የሩሲያ መንግስት በትምህርት መስክ ከኢትዮጵያ ጋር ያለውን ትብብር አጠናክሮ እንደሚቀጥል ተገለጸ። ።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።። ታህሳስ 10/2016 ዓ.ም (ትምህርት ሚኒስቴር) የኢፊዲሪ ትምህር ሚኒስትር ክቡር ፕሮፌሰር ብርሀኑ ነጋ ከሩሲያ ፌዴሬሽን ትምህርት ሚኒስትር እና ከሌሎች የሩሲያ የትምህርትና ምርምር ተቋማት የተውጣጡ ልኡካንን በጽህፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል፡፡ ሚንስትሩ ከልኡካኑ ጋር በነበራቸው ቆይታ በኢትዮጵያ እና በሩሲያ ፌዴሬሽን መካከል ያለውን የቆየ የትምህርትና ሥልጠና ትብብር እንዲሁም አሁን ላይ በሀገራችን ተግባራዊ እየሆነ ያለውን የትምህርት ስርአት ፣መዋቅር እና ሰትራቴጂካዊ የትኩረት አቅጣጫዎች አስመልከቶ ገለጻ አድርገዋል። ክቡር ሚኒስትሩ የትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅ ያለውን ርብርብ የገለጹ ሲሆን በማያያዝም በመጪዎቹ አመታት የትምህርት ዘርፉን ወደተሻለ ደረጃ ለማድረስ እየተከናወኑ ያሉ ሰፋፊ የሪፎርም ስራዎችን አብራርተዋል። በትምህርት ሚኒስቴር የከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ኮራ ጡሸኔ በበኩላቸው የሩሲያ መንግስት በትምህርቱ ዘርፍ ለኢትዮጵያ እያደረገ ስላለው ድጋፍ ምስጋናቸውን አቅርበዋል። ሚኒስትር ዴኤታው በማያያዝም የሩሲያ መንግስት የሚያደርገው ድጋፍ የትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅ እና የሰው ሀብት ልማትን ለማሳደግ ሚናው የጎላ በመሆኑ ትብብሩን በቀጣይ ወደ ተሻለ ደረጃ ለማሳደግ በትምህርት ሚኒስቴር በኩል ከፍተኛ ፍላጎት ያለ መሆኑን ገልጸዋል፡፡ ሙሉ ዜናው👇 https://m.facebook.com/story.php?story_fbid=pfbid02acg4VDWqNxxqz47thaDxGhKgrT2KxK3iyJN3Kh2k49XPUNhQvcfHabBew9M59mc2l&id=100064682287722&mibextid=9R9pXO

እንኳን ለገና በዓል በሰላም አደረሳችሁ እያልን በጉጉት የሚጠበቀውን ገናን እንደ አደይ ፈክተው፣ ደምቀውና አሸብርቀው ያከብሩ ዘንድ 🎁 Sina Advertising ልዩ ልዩ የኅትመት ውጤቶችን ይዞልዎ
+9
እንኳን ለገና   በዓል በሰላም አደረሳችሁ እያልን በጉጉት የሚጠበቀውን ገናን እንደ አደይ ፈክተው፣ ደምቀውና አሸብርቀው ያከብሩ ዘንድ      🎁 Sina Advertising   ልዩ ልዩ የኅትመት ውጤቶችን ይዞልዎት ቀርቧል።       🎅 ሹራቦችን       🎅 ቲሸርቶችን       🎅 የሶፋ ትራሶችን       🎅 ኩባያዎችን(ማግ)       🎅 ፐዝል          🎀 ለልብሶቹ ከልጆች እስከ አዋቂ ሁሉም ሳይዝ እንዳያሳስብዎ    ❤ በየግዜው የሚዎጡ ውብ እና ማራኪ የ Sina Design and advertising ዲዛይኖች እንዲደርስዎ ፔጃችንን ላይክ  ማረግዎን ያረጋግጡ ቀድመው ለሚያዙን ልዩ ቅናሽ ከማድረጋችን ሌላ በውጭና በክፍለ ሀገራት ለምትገኙ ደንበኞቻችን በፖስታ መላክ የምንችል መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን። ይደውሉ! ይዘዙን!   🚚 fast delivery #ክፍለሀገር በፍጥነት እንልካለን #tshirt #birthday #Couple ▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬           𝐂𝐀𝐋𝐋🔰🔰𝐓𝐄𝐗𝐓           𝗣𝗵𝗼𝗻𝗲 ☞ 0928025669 𝗧𝗲𝗹𝗲𝗴𝗿𝗮𝗺 ☞ @Sina_Adivert ▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬ ➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖ © ለዳጅ ዘመድዎ ሼር በማድረግ ውለታ ይዋሉላቸው!!!!! © ➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖

🛑ለወንዶች ቅንጡ ስጦታ✅ #ዘመናዊ_እና_ማራኪ_ሰሀቶች_ለበአል_አስገብተናል🥰 👍 የመረጡትን እቃ ይዘዙ፤ ያሉበት እናደርሳለን!! ስልክ: 📞☎️ 0928025569 📞☎️ 0928025669 📞☎️
+8
🛑ለወንዶች ቅንጡ ስጦታ✅ #ዘመናዊ_እና_ማራኪ_ሰሀቶች_ለበአል_አስገብተናል🥰        👍 የመረጡትን እቃ ይዘዙ፤ ያሉበት እናደርሳለን!! ስልክ: 📞☎️ 0928025569 📞☎️ 0928025669 📞☎️ 0928025669            ╚»★𝐵𝑒 𝑜𝑢𝑟 𝑓𝑎𝑚𝑖𝑙𝑦★«╝             👇𝕵𝖔𝖎𝖓 𝖔𝖚𝖗 𝖈𝖍𝖆𝖓𝖓𝖊𝖑 👇 https://t.me/Sina_market_channel https://t.me/Sina_market_channel https://t.me/Sina_market_channel ▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬           𝐂𝐀𝐋𝐋🔰🔰𝐓𝐄𝐗𝐓           𝗣𝗵𝗼𝗻𝗲 ☞ 0928025669 𝗧𝗲𝗹𝗲𝗴𝗿𝗮𝗺 ☞ @Sina_Adivert ▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬ ➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖ © ለዳጅ ዘመድዎ ሼር በማድረግ ውለታ ይዋሉላቸው!!!!! © ➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖