ch
Feedback
Sina Branding

Sina Branding

前往频道在 Telegram

ዘመናዊዉንና አዋጩን ዲጂታል ማርኬቲንግ ይቀላቀሉ • የንግድ ድርጅትዎን • አገልግሎት አቅራቢ ተቋምዎን • ኢቨንቶችን •የሚሸጡ ማቴሪያሎችን |በፌስቡክና| |ኢንስታግራም| |በሊንክድኢን| |በጎግል አድስ| | በማስተዋወቅ ተደራሽ ይሁኑ ▪︎በአነስተኛ ዋጋ ምርት እና አገልግሎትዎን ያስተዋውቁ። 👉በአነስተኛ ዋጋ ጥራቱን የጠበቀ website ያሰሩ ለበለጠ መረጃ ይደዉሉ 0901663866

显示更多

📈 Telegram 频道 Sina Branding 的分析概览

频道 Sina Branding (@sinabranding) 阿姆哈拉语 语言赛道中的 是活跃参与者。目前社区聚集了 13 612 名订阅者,在 教育 类别中位列第 14 954,并在 埃塞俄比亚 地区排名第 2 480

📊 受众指标与增长动态

невідомо 创建以来,项目保持高速增长,吸引了 13 612 名订阅者。

根据 14 六月, 2026 的最新数据,频道保持稳定运转。过去 30 天订阅人数变化为 -444,过去 24 小时变化为 -13,整体触达仍然可观。

  • 认证状态: 未认证
  • 互动率 (ER): 平均受众互动率为 2.10%。内容发布后 24 小时内通常能获得 0.59% 的反应,占订阅者总量。
  • 帖子覆盖: 每篇帖子平均可获得 286 次浏览,首日通常累积 80 次浏览。
  • 互动与反馈: 受众积极参与,单帖平均反应数为 1

📝 描述与内容策略

作者将该频道定位为表达主观观点的平台:
ዘመናዊዉንና አዋጩን ዲጂታል ማርኬቲንግ ይቀላቀሉ • የንግድ ድርጅትዎን • አገልግሎት አቅራቢ ተቋምዎን • ኢቨንቶችን •የሚሸጡ ማቴሪያሎችን |በፌስቡክና| |ኢንስታግራም| |በሊንክድኢን| |በጎግል አድስ| | በማስተዋወቅ ተደራሽ ይሁኑ ▪︎በአነስተኛ ዋጋ ምርት እና አገልግሎትዎን ያስተዋውቁ። 👉በአነስተኛ ዋጋ ጥራቱን የጠበቀ website ያሰሩ ለበለጠ መረጃ ይደዉሉ 0901663866

凭借高频更新(最新数据采集于 15 六月, 2026),频道始终保持新鲜度与高覆盖。分析显示受众积极互动,使其成为 教育 类别中的关键影响点。

13 612
订阅者
-1324 小时
-1057
-44430
帖子存档
#ሁሉም_ሰዉ_online_ስራ_ብሎ_ያወራል_ግን__እንዴት_እንደሚሰራ_እና_እዉነተኛዉን_መንገድ_አይናገሩም🤔 #ይሄንን_ችግር_ሊቀርፍላቹ_jobsina_አዲስ_እድል_ይዞላቹ_ቀርቧል_ራሱ_ስልጠናዉን_ሰቶ_ራሱ
#ሁሉም_ሰዉ_online_ስራ_ብሎ_ያወራል_ግን__እንዴት_እንደሚሰራ_እና_እዉነተኛዉን_መንገድ_አይናገሩም🤔 #ይሄንን_ችግር_ሊቀርፍላቹ_jobsina_አዲስ_እድል_ይዞላቹ_ቀርቧል_ራሱ_ስልጠናዉን_ሰቶ_ራሱ_ሊቀጥራቹ_ነዉ⭐️⭐️ ✅ተመርቀህ ስራ እየፈለክ ነው? ✅ተማሪ ሆነሽ በትርፍ ሰዓትሽ ስራ መስራት እያሰብሽ ነው? ✅ተቀጥሮ መስራት ሰልችቶሀል? ✅ተጨማሪ ገቢ ትፈልጋለህ? ✅ሀብታም ማግባት ሳይሆን ሀብታም መሆን እንዳለብሽ ታስቢያለሽ? ✅በጣም ትልቅ ህልም አለህ ለህልምህ መሳካት ከፈጣሪ ቀጥሎ ገንዘብና ሰው እንደሚያስፈልግህ ታምናለህ? ✅ለእነዚህ ጥያቄዎች መልሳችሁ አዎ ከሆነ እንኳን ደስ አላችሁ ✅ መስፍርት✅      ➠ ፈላጎት      ➠ ስልክ ያለው      ➠  facebook account  ያለው      ➠ ታማኝ የሆነ      ➠ ሰልክ ማውራት ማሳመን የሚችል ተግባቢ የሆነ      ⭐️የራሱ follower ያለዉ ቢሆን ደሞ ይበልጥ ተመራጭ ያደርገዋል        ✅ ጠንክርው በሰሩት ልክ ያገኛሉ አጋጣሚዎች ሁሉ ለለውጥ መንገድ ናቸው ለውጡ ስኬት ውይም ውደቀት ነው ምርጫው የኛ ነው ::     አውኑኑ ይቀላቀሉ 👇👇👇👇👇 https://t.me/+VUWFM0vqAA41ODU0 https://t.me/+VUWFM0vqAA41ODU0

#UniversityOfKabridahar በ2016 ዓ.ም የሪሚዲያል ፕሮግራም ትምህርታችሁን ቀብሪደሀር ዩኒቨርሲቲ እንድትከታተሉ የተመደባችሁ ተማሪዎች መግቢያ ጥር 16 እና 17/2016 ዓ.ም መሆኑን ዩ
#UniversityOfKabridahar በ2016 ዓ.ም የሪሚዲያል ፕሮግራም ትምህርታችሁን ቀብሪደሀር ዩኒቨርሲቲ እንድትከታተሉ የተመደባችሁ ተማሪዎች መግቢያ ጥር 16 እና 17/2016 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡ ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦ ➭ የ8ኛ ክፍል ውጤት ዋናውና ኮፒው፣ ➭ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣ ➭ የ12ኛ ክፍል ውጤት ዋናውና ኮፒው፣ ➭ የቅርብ ጊዜ ስምንት ጉርድ ፎቶግራፍ፣ ➭ አንሶላ እና የትራስ ጨርቅ፡፡ ❤️ @

🎏🎄 መልካም የገና በዓል 🎄 🔴💡ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ፣ እንኳን ለጌታችን ለመድሃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል በሰላም አደረሳችሁ!
🎏🎄 መልካም የገና በዓል 🎄 🔴💡ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ፣ እንኳን ለጌታችን ለመድሃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል በሰላም  አደረሳችሁ!

🎏🎄 መልካም የገና በዓል 🎄 🔴💡ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ፣ እንኳን ለጌታችን ለመድሃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል በሰላም አደረሳችሁ!
🎏🎄 መልካም የገና በዓል 🎄 🔴💡ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ፣ እንኳን ለጌታችን ለመድሃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል በሰላም  አደረሳችሁ!

#እንድታውቁት በ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ወስደው ማለፊያ ነጥብ ማምጣት ላልቻሉ ተማሪዎች የማካካሻ ትምህርት (Remedial) ከጥር 1 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ እንዲሰጥ ትምህርት
+1
#እንድታውቁት በ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ወስደው ማለፊያ ነጥብ ማምጣት ላልቻሉ ተማሪዎች የማካካሻ ትምህርት (Remedial) ከጥር 1 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ እንዲሰጥ ትምህርት ሚኒስቴር ወስኗል። በሚኒስትር ዴኤታ ኮራ ጡሹኔ በቀን ታህሳስ 24/2016 ዓ.ም ተፈርሞ ለሁሉም የማካካሻ ትምህርት ለሚሰጡ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተላከው ደብዳቤ ፤ የማካካሻ ትምህርቱ ከጥር 1/2016 ዓ.ም ጀምሮ እንዲሰጥ ያዛል። በዚህም ተቋማቱ ከጥር 1 ጀምሮ በቀሩት ወራት ትምህርቱን ውጤታማ በሆነ መንገድ መስጠት እንዳለባቸው ተገልጿል። Via @tikvahuniversity

Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
#እንድታውቁት በ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ወስደው ማለፊያ ነጥብ ማምጣት ላልቻሉ ተማሪዎች የማካካሻ ትምህርት (Remedial) ከጥር 1 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ እንዲሰጥ ትምህርት
+1
#እንድታውቁት በ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ወስደው ማለፊያ ነጥብ ማምጣት ላልቻሉ ተማሪዎች የማካካሻ ትምህርት (Remedial) ከጥር 1 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ እንዲሰጥ ትምህርት ሚኒስቴር ወስኗል። በሚኒስትር ዴኤታ ኮራ ጡሹኔ በቀን ታህሳስ 24/2016 ዓ.ም ተፈርሞ ለሁሉም የማካካሻ ትምህርት ለሚሰጡ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተላከው ደብዳቤ ፤ የማካካሻ ትምህርቱ ከጥር 1/2016 ዓ.ም ጀምሮ እንዲሰጥ ያዛል። በዚህም ተቋማቱ ከጥር 1 ጀምሮ በቀሩት ወራት ትምህርቱን ውጤታማ በሆነ መንገድ መስጠት እንዳለባቸው ተገልጿል። Via @tikvahuniversity

🎄🎄🎄🎄🎄🎄🎄🎄🎄 ውድ እና የተከበራችሁ የቻናላችን ቤተሰቦች እንኳን ለአዲሱ አመት ለ2024 ዘመን በሰላም አደረሳችሁ ! 👏🍬 🔔 🔠🔠🔠🔠🔠 🔔 🎄 🔤🔤🔤 🎄 🧑‍🎄
🎄🎄🎄🎄🎄🎄🎄🎄🎄 ውድ እና የተከበራችሁ የቻናላችን ቤተሰቦች  እንኳን ለአዲሱ አመት ለ2024 ዘመን በሰላም አደረሳችሁ ! 👏🍬 🔔  🔠🔠🔠🔠🔠  🔔   🎄  🔤🔤🔤 🎄 🧑‍🎄   🔠🔠🔠🔠 🧑‍🎄           2️⃣0️⃣2️⃣4️⃣                 🌟🌟

🎆🎆የገና ስጦታዎቾን ለሚወዷቸው በ10% ቅናሽ ከእኛ ይሸምቱ 🎁 ⚡⚡⚡⚡⚡⚡⚡⚡⚡⚡⚡⚡⚡⚡ 🍭ከአንድ በላይ ይግዙ የዕድል ቁጥሮን ያግኙ አጓጊ ሽልማቶች 🎩🎩🎩🔔🎏🔔🎏🔔🎏🔔🎄🔔🔔🔔
🎆🎆የገና ስጦታዎቾን ለሚወዷቸው በ10% ቅናሽ ከእኛ ይሸምቱ 🎁 ⚡⚡⚡⚡⚡⚡⚡⚡⚡⚡⚡⚡⚡⚡ 🍭ከአንድ በላይ ይግዙ የዕድል ቁጥሮን ያግኙ አጓጊ ሽልማቶች 🎩🎩🎩🔔🎏🔔🎏🔔🎏🔔🎄🔔🔔🔔👍 Telegram - t.me/sina_adivert ☄️ጥራት ✔️ ዋስትና 🛍 ቅናሽ 🏃‍♂️የመረጡትን እቃ ይዘዙ፤ ያሉበት እናደርሳለን!! ስልክ: 📞☎️0928025569✅ 📞☎️ 0928025669✅ 📞☎️ 0928025669✅            ╚»★𝐵𝑒 𝑜𝑢𝑟 𝑓𝑎𝑚𝑖𝑙𝑦★«╝         💤 👇𝕵𝖔𝖎𝖓 𝖔𝖚𝖗 𝖈𝖍𝖆𝖓𝖓𝖊𝖑 👇💤 https://t.me/Sina_market_channel https://t.me/Sina_market_channel https://t.me/Sina_market_channel ▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬           𝐂𝐀𝐋𝐋🔰🔰𝐓𝐄𝐗𝐓           𝗣𝗵𝗼𝗻𝗲 ☞ 0928025669 𝗧𝗲𝗹𝗲𝗴𝗿𝗮𝗺 ☞ @Sina_Adivert ▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬ ➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖ © 🔴ለዳጅ ዘመድዎ ሼር በማድረግ ውለታ ይዋሉላቸው!!!!! ©💥💥💥 ➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖

⚡#ሁላቸውም ለ20 ጉአደኞቻቹ ቻናላችንን ሊንክ በማስደረግ join እንዲያደርጉ አድርጉ ጥያቄ እና መልሶችን እንዲሁም የተለያዩ ዉድድሮች ስለተዘጋጁ በተለያዩ የሶሻል ሚዲያዎች ላይ የቻናላችንን ሊንክ ሼር አድርጉ✅ 👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇 https://t.me/MOE_ETHIOPEA https://t.me/MOE_ETHIOPEA ⬇️ሲጨርሱ ወዲያዉኑ ስልክ ቁጥራቹን በዚ አካውንት ይላኩልን👇👇👇 ❤️❤️@Moe_reward❤️❤️ ❤️❤️@Moe_reward❤️❤️

✅ገናን በማስመልከት አዳዲስ #challenge አዘጋጅተናል ተዘጋጁ ከነገ ጀምሮ አዳዲስ ዉድድሮች ስለምንካየድ ሁላቹም ተዘጋጁ #የሞባይል ካርድዎች በብዛት ስለተዘጋጀ ለመሳተፍ ተዘጋጁ ✅ዉድድሩ እስከሚ
✅ገናን በማስመልከት አዳዲስ #challenge አዘጋጅተናል ተዘጋጁ ከነገ ጀምሮ አዳዲስ ዉድድሮች ስለምንካየድ ሁላቹም ተዘጋጁ #የሞባይል ካርድዎች በብዛት ስለተዘጋጀ ለመሳተፍ ተዘጋጁ ✅ዉድድሩ እስከሚጀመር ድረስ ✅ለ25 ጉአደኞቻቹ #ሼር ያርጉላቸዉ ሼር✔️ሼር✔️ሼር✔️ https://t.me/MOE_ETHIOPEA https://t.me/MOE_ETHIOPEA

ምርምሮች ሀገራዊ የትኩረት መስኮችን ያማከሉና ችግር ፈቺ ሊሆኑ ይገባል" ዶ/ር ሰለሞን ቢኖር (የምርምርና ማህበረሰብ ጉድኝት ጉዳዮች መሪ ስራ አስፈጻሚ) ............................
+3
ምርምሮች ሀገራዊ የትኩረት መስኮችን ያማከሉና ችግር ፈቺ ሊሆኑ ይገባል" ዶ/ር ሰለሞን ቢኖር (የምርምርና ማህበረሰብ ጉድኝት ጉዳዮች መሪ ስራ አስፈጻሚ) ................................................... ታህሳስ 13/2016 ዓ/ም (ትምህርት ሚኒስቴር) የምርምርና ማህበረሰብ ጉድኝት ጉዳዮች ምክትል ፕሬዝዳንቶች ፎረም ተጠናቀቀ። በትምህርት ሚኒስቴር የምርምርና ማህበረሰብ ጉድኝት ጉዳዮች መሪ ስራ አስፈጻሚ ዶ/ር ሰለሞን ቢኖር በፎረሙ ማጠቃለያ ምርምር ለሀገር እድገትና ልማት ያላቸውን አስተዋጾ ጠቅሰው ፎረሙ ሀገራዊ የምርምር ስራ ማነቆዎችን በመለየት በሳይንሳዊ መንገድ ግንዛቤ መፍጠር ይጠበቅበታል ብለዋል። ዶ/ ሰለሞን ምርምሮች ሀገራዊ የትኩረት መስኮችን ያማከሉና ችግር ፈቺ ሊሆኑ እንደሚገባም ጠቁመዋል። ከአፈጻጸም አንጻርም የከፍተኛ ትምህርት ፣ ቴክኒክና ሞያ ሥልጠና፣ ምርምር ተቋማትና ኢንዱሰትሪ ትስስር አዋጅ 1298/2015 ጋር እያጣጣሙ መተግበር እንደሚገባ አመላክተዋል። የማህበረሰብ ጉድኝት ስራዎች እውቀት መር መሆን እንዳለበት የጠቀሱት መሪ ስራ አስፈጻሚው መምህራን በእውቀታቸው ማህበረሰቡን በሚያገለግሉበትና ማህበረሰቡ ጋ ያሉ ሀገር በቀል እውቀቶችንም በሚጠቀሙበት አግባብ ሊመራ እንደሚገባው ገልጸዋል። ሙሉ ዜናው👇 https://m.facebook.com/story.php?story_fbid=pfbid0HPx5wyvSEJViDxPotEobRe2NJTh48j2fVDrTgoFCZBePzLUwg4rEgx8xcm2pRRASl&id=100064682287722&mibextid=9R9pXO

የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ይቅርታ ጠየቀ‼️ በዛሬው ቀን ለመንግስት መስሪያ ቤት ሰራተኞች ሊሰጥ ታቅዶ የነበረው ፈተና መስጠት ባለመቻሉ የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ይቅርታ ጠይቋል፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ
+1
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ይቅርታ ጠየቀ‼️ በዛሬው ቀን ለመንግስት መስሪያ ቤት ሰራተኞች ሊሰጥ ታቅዶ የነበረው ፈተና መስጠት ባለመቻሉ የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ይቅርታ ጠይቋል፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለመረጠው ህዝብ በታማኝነት እና በብቃት ለማገልገል ካለው ጽኑ ፍላጎት በመነሳት በመንግስት መስሪያ ቤቶች የሚሰጡ የአገልግሎት አሰጣጥን ለማሻሻልና የተገልጋዩን ህብረተሰብ እንግልት ለመቀነስ የሪፎርም ስራዎችን በመስራት ላይ መሆኑ ይታወቃል፡፡ የከተማ አስተዳደሩ የቴክኒክና ባህሪ ብቃት ፈተና ለአመራሮች፣ ለባለሙያዎች እና ለሰራተኞች ፈተና እንዲሰጡ ለአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ እና ለኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ኃላፊነት መስጠቱ ይታወሳል፡፡ ሆኖም ለአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ እና ለኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ የተዘጋጀው ፈተና በቴክኒክ ችግር ምክንያት በመሰረዙ ዩኒቨርስቲው ይቅርታ ጠይቋል፡፡  ነገር ግን የተዘጋጀው ፈተና የደህንነት ችግር ያላጋጠመው መሆኑን በዚህ አጋጣሚ ለመግለፅ እንወዳለን ብሏል በላከው ደብዳቤ፡፡ ቀጣይ ፈተናው የሚሰጥበትን ጊዜ በቅርብ ይፋ እንደሚደረግም ከከንቲባ ጽ/ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡ @Esat_tv1 @Esat_tv1

የሩሲያ መንግስት በትምህርት መስክ ከኢትዮጵያ ጋር ያለውን ትብብር አጠናክሮ እንደሚቀጥል ተገለጸ። ።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።። ታህሳስ 10/2016 ዓ.ም (ትምህርት ሚኒስቴር) የኢፊዲሪ
+2
የሩሲያ መንግስት በትምህርት መስክ ከኢትዮጵያ ጋር ያለውን ትብብር አጠናክሮ እንደሚቀጥል ተገለጸ። ።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።። ታህሳስ 10/2016 ዓ.ም (ትምህርት ሚኒስቴር) የኢፊዲሪ ትምህር ሚኒስትር ክቡር ፕሮፌሰር ብርሀኑ ነጋ ከሩሲያ ፌዴሬሽን ትምህርት ሚኒስትር እና ከሌሎች የሩሲያ የትምህርትና ምርምር ተቋማት የተውጣጡ ልኡካንን በጽህፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል፡፡ ሚንስትሩ ከልኡካኑ ጋር በነበራቸው ቆይታ በኢትዮጵያ እና በሩሲያ ፌዴሬሽን መካከል ያለውን የቆየ የትምህርትና ሥልጠና ትብብር እንዲሁም አሁን ላይ በሀገራችን ተግባራዊ እየሆነ ያለውን የትምህርት ስርአት ፣መዋቅር እና ሰትራቴጂካዊ የትኩረት አቅጣጫዎች አስመልከቶ ገለጻ አድርገዋል። ክቡር ሚኒስትሩ የትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅ ያለውን ርብርብ የገለጹ ሲሆን በማያያዝም በመጪዎቹ አመታት የትምህርት ዘርፉን ወደተሻለ ደረጃ ለማድረስ እየተከናወኑ ያሉ ሰፋፊ የሪፎርም ስራዎችን አብራርተዋል። በትምህርት ሚኒስቴር የከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ኮራ ጡሸኔ በበኩላቸው የሩሲያ መንግስት በትምህርቱ ዘርፍ ለኢትዮጵያ እያደረገ ስላለው ድጋፍ ምስጋናቸውን አቅርበዋል። ሚኒስትር ዴኤታው በማያያዝም የሩሲያ መንግስት የሚያደርገው ድጋፍ የትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅ እና የሰው ሀብት ልማትን ለማሳደግ ሚናው የጎላ በመሆኑ ትብብሩን በቀጣይ ወደ ተሻለ ደረጃ ለማሳደግ በትምህርት ሚኒስቴር በኩል ከፍተኛ ፍላጎት ያለ መሆኑን ገልጸዋል፡፡ ሙሉ ዜናው👇 https://m.facebook.com/story.php?story_fbid=pfbid02acg4VDWqNxxqz47thaDxGhKgrT2KxK3iyJN3Kh2k49XPUNhQvcfHabBew9M59mc2l&id=100064682287722&mibextid=9R9pXO

እንኳን ለገና በዓል በሰላም አደረሳችሁ እያልን በጉጉት የሚጠበቀውን ገናን እንደ አደይ ፈክተው፣ ደምቀውና አሸብርቀው ያከብሩ ዘንድ 🎁 Sina Advertising ልዩ ልዩ የኅትመት ውጤቶችን ይዞልዎ
+9
እንኳን ለገና   በዓል በሰላም አደረሳችሁ እያልን በጉጉት የሚጠበቀውን ገናን እንደ አደይ ፈክተው፣ ደምቀውና አሸብርቀው ያከብሩ ዘንድ      🎁 Sina Advertising   ልዩ ልዩ የኅትመት ውጤቶችን ይዞልዎት ቀርቧል።       🎅 ሹራቦችን       🎅 ቲሸርቶችን       🎅 የሶፋ ትራሶችን       🎅 ኩባያዎችን(ማግ)       🎅 ፐዝል          🎀 ለልብሶቹ ከልጆች እስከ አዋቂ ሁሉም ሳይዝ እንዳያሳስብዎ    ❤ በየግዜው የሚዎጡ ውብ እና ማራኪ የ Sina Design and advertising ዲዛይኖች እንዲደርስዎ ፔጃችንን ላይክ  ማረግዎን ያረጋግጡ ቀድመው ለሚያዙን ልዩ ቅናሽ ከማድረጋችን ሌላ በውጭና በክፍለ ሀገራት ለምትገኙ ደንበኞቻችን በፖስታ መላክ የምንችል መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን። ይደውሉ! ይዘዙን!   🚚 fast delivery #ክፍለሀገር በፍጥነት እንልካለን #tshirt #birthday #Couple ▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬           𝐂𝐀𝐋𝐋🔰🔰𝐓𝐄𝐗𝐓           𝗣𝗵𝗼𝗻𝗲 ☞ 0928025669 𝗧𝗲𝗹𝗲𝗴𝗿𝗮𝗺 ☞ @Sina_Adivert ▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬ ➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖ © ለዳጅ ዘመድዎ ሼር በማድረግ ውለታ ይዋሉላቸው!!!!! © ➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖

🛑ለወንዶች ቅንጡ ስጦታ✅ #ዘመናዊ_እና_ማራኪ_ሰሀቶች_ለበአል_አስገብተናል🥰 👍 የመረጡትን እቃ ይዘዙ፤ ያሉበት እናደርሳለን!! ስልክ: 📞☎️ 0928025569 📞☎️ 0928025669 📞☎️
+8
🛑ለወንዶች ቅንጡ ስጦታ✅ #ዘመናዊ_እና_ማራኪ_ሰሀቶች_ለበአል_አስገብተናል🥰        👍 የመረጡትን እቃ ይዘዙ፤ ያሉበት እናደርሳለን!! ስልክ: 📞☎️ 0928025569 📞☎️ 0928025669 📞☎️ 0928025669            ╚»★𝐵𝑒 𝑜𝑢𝑟 𝑓𝑎𝑚𝑖𝑙𝑦★«╝             👇𝕵𝖔𝖎𝖓 𝖔𝖚𝖗 𝖈𝖍𝖆𝖓𝖓𝖊𝖑 👇 https://t.me/Sina_market_channel https://t.me/Sina_market_channel https://t.me/Sina_market_channel ▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬           𝐂𝐀𝐋𝐋🔰🔰𝐓𝐄𝐗𝐓           𝗣𝗵𝗼𝗻𝗲 ☞ 0928025669 𝗧𝗲𝗹𝗲𝗴𝗿𝗮𝗺 ☞ @Sina_Adivert ▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬ ➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖ © ለዳጅ ዘመድዎ ሼር በማድረግ ውለታ ይዋሉላቸው!!!!! © ➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖