ru
Feedback
MAFED ACADEMY (Elementary School)

MAFED ACADEMY (Elementary School)

Открыть в Telegram

The official channel for all Mafed Academy Elementary branches.

Больше
5 181
Подписчики
Нет данных24 часа
+127 дней
+1530 день
Архив постов
በማፌድ አካዳሚ፥ ቡልቡላ ቅርንጫፍ ለ7ኛ ክፍል ተማሪዎችና ወላጆች በሙሉ:- ጉዳዩ፦ ነገ ትምህርት የሚሰጠው ለግማሽ ቀን ስለመሆኑ፤ በመጀመሪያ እንኳን ለ2018 ዓ.ም. የማጠቃለያ ፈተና ቀናት በሰላም አደረሳችሁ እያልን በነገው እለት ማለትም ዓርብ፥ ሰኔ 12 ቀን 2018 ዓ.ም. ትምህርት የሚሰጠው ለግማሽ ቀን እስከ ከ6:30 ድረስ ብቻ መሆኑን፥ ከነገ ወዲያ ቅዳሜም ለሰኞ የማጠቃለያ ፈተና ዝግጅት ይረዳቸው ዘንድ የቅዳሜ ትምህርት እንደማይኖር አውቃችሁ ለልጆቻችሁ የተሻለ ውጤት ከአጠገባቸው በመሆን እንድታበረታቷቸው ስንል እናሳውቃለን።                                 ት/ቤቱ

MAFED ACADEMY, BULBULA BRANCH✨     🎉Gratitude Day Celebration 🎉 Our students organized a beautiful Gratitude Day, inviting their parents to school for a heartfelt surprise that touched every heart in the room. 💌🌹 💌 Students presented their parents with handwritten thank you letters and a 🌹 rose gift, expressing love, respect, and appreciation in the most sincere way. Many parents were truly surprised and moved to tears 😭as they read the powerful words of their children. 📝 The letters were written in multiple languages, celebrating unity in diversity: English, Amharic, Somali, Afaan Oromo, Guragegna, Arabic, Afargna, and Tigrigna ✨ 💖 Students expressed: 🙏 gratitude for everything their parents have given 😔 apologies for their mistakes 🌟 and promises to become better, respectful, and responsible children The atmosphere was full of emotion, love, and happy tears 💞 as both parents and teachers witnessed the sincerity of the students’ hearts. 👏 The Academic Director, Mr. Leykun, highly appreciated Ms. Kidist, the English Coordinator, for successfully organizing and coordinating this meaningful and powerful program 🌟📚. 💫 A day of love, forgiveness, gratitude, and unforgettable memories! #MafedAcademy #BulbulaBranch #GratitudeDay

photo content

የስብሰባ ጥሪ ለማፌድ አካዳሚ ሳሪስ ቅርንጫፍ ወላጆች በሙሉ 👉የሳሪስ ቅርንጫፍ ማፌድ አካዳሚ ወላጆች  ለ2019 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የትምህርት ቤት ክፍያን በተመለከተ ውይይት ስለሚደረግ ሁላችሁም ወላጆች እሁድ ማለትም ሠኔ 14/2018 ዓ.ም ከጥዋቱ 2:30 ሳሪስ ሀይስኩል(ዋናው ግቢ) በመገኘት የውይይቱ ተካፋይ እንድትሆኑ እናሳስባለን። 👉መቅረትም ሆነ ማርፈድ በፍፁም የተከለከለ ነው። ት/ቤቱ

ማፌድ አካዳሚ  ለ 2019 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ምዝገባ ጀመረ!!! 👉በ2018 ዓ.ም በማፌድ አካዳሚ እየተማራችሁ የምትገኙ ተማሪዎች ለ 2019 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የሚመዘገብ እህት ወይም ወንድም ካላችሁ ቅድሚያ የምንሰጥ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን። 👉በዚህ መሠረት ትምህርት ከመጠናቀቁ በፊት እስከ ሠኔ 30/2018 ዓ.ም ድረስ እንድታስመዘግቡ እናሳስባለን።                                           ት/ቤቱ

🎉🌟MAFED ACADEMY, BULBULA BRANCH🎉🌟     🎉LANGUAGE FESTIVAL 2026 🎉 What an amazing day of learning, talent, and celebration! 🎤✨ More than 70 students took part in our exciting Language Festival, showcasing their language skills through: 🎶 Welcome Song & Choreography 💃🕺 🎭 Role-Playing Famous People 👑 🌎 English-Speaking Countries Showcase 🇬🇧🇺🇸🇨🇦🇦🇺 🎬 English Drama 🎭 🎤 Special Guest Interview 🎙️ 🥋 Karate Art Presentation 💥 🎯 Fun Games with prizes for parents and teachers 🎁🏆 💃 Dance Performances ✨ 🏅 Active participants and guests were recognized and awarded for their contributions and participation. 👏🎖️ 🙏 Mr. Assefa, the school owner, thanked all students, teachers, parents, and guests for their support in making the event a great success. 👏 Mr. Assefa and the Academic Director, Mr. Leykun, also gave special thanks to Ms. Kidist, the English Coordinator, for successfully organizing and coordinating the Language Festival with dedication and professionalism. 🌟📚 🚀 Together, we continue building confident speakers, creative thinkers, and future leaders! 🌍🎓✨ #MafedAcademy🏫#BulbulaBranch🎉 #LanguageFestival2026 🌟 #LearningThroughFun ✨

A warm Parent Appreciation Day was celebrated by the SARIS branch. ✍🏻To all parents, we want to express our 🙏🏽gratitude fo
+9
A warm Parent Appreciation Day was celebrated by the SARIS branch. ✍🏻To all parents, we want to express our 🙏🏽gratitude for the work you are doing for your child. 🏫As a school, we are always appreciative of everything and commemorate the day annually because we understand its significance. ✍🏻The intense emotional and unseen work of raising a family is validated by parent praise. ✍🏻It replaces the energy required for healthy family functioning and lessens psychological anguish for parents. 🙏🏽Children who express gratitude develop empathy, fortify family ties, and establish healthy behavioral patterns

ለቡልቡላ ቅርንጫፍ የ5ኛ ክፍል ተማሪዎች የክወናና የእይታ ጥበባት የማጠቃለያ ፈተና የሌለ መሆኑን ከወዲሁ እናሳውቃለን

በማፌድ አካዳሚ ቡልቡላ ቅርንጫፍ የ8ኛ ክፍል ተማሪዎችና ወላጆች በሙሉ:- በመጀመሪያ እንኳን ለ2018 ዓ.ም. የሚኒስትሪ ፈተና በሰላም አደረሳችሁ እያልን ዋናው የፈተና ጣቢያ #አድሚሽን_ካርድ (ORIGINAL ADMISSION_CARD) የሚሠጠው ረቡዕ፥ ሰኔ 10 ቀን 2018 ዓ.ም. ጠዋት ከ2:30-4:00 ድረስ ብቻ በት/ቤቱ የተማሪዎች መመገቢያ ሸድ  መሆኑን አውቃችሁ፥ በተጠቀሰው ቀንና ሰዓት #ብቻ በመገኘት እንድትወስዱ ለማሳሰብ እንወዳለን። የት/ቤቱ መታወቂያ የሌላችሁና አስከዛሬ ድረስ ያላሰራችሁ ተማሪዎች በዕለቱ አንድ 3*4 #ፎቶግራፍ በመያዝ ጊዜያዊ መታወቂያ እንድታሰሩም እናሳስባለን። በዕለቱና በሰዓቱ ያልተገኙ  ተማሪዎች አድሚሽን ካርድ የሚወሰዱት በወላጆቻቸው አማካኝነት በዕለቱ ማለትም ረቡዕ፥ ሰኔ 10 ቀን 2018 ዓ.ም. ከሰዓት በኋላ ከ9:00-9:30 ድረስ ይሆናል። ማስታወሻ፦ የት/ቤት ክፍያዎችን ላላጠናቀቁና ክሊራንስ ላላስጨረሱ ተማሪዎች አድሚሽን ካርድ ስለማይሰጥ ከረቡዕ በፊት ክፍያዎችን ማጠናቀቅ ይጠበቃል።                                 ት/ቤቱ

MAFED ACADEMY, BULBULA BRANCH✨ 📚🎤✨ A year of learning, practice, determination, and excellence has come to a wonderful conclusion! ✨🎤📚 🏅🏆 The Final Rounds of the Public Speaking and Spelling Bee Competitions were successfully held, bringing together our brightest and most talented students! 🎤🏅 PUBLIC SPEAKING COMPETITION WINNERS 🏅🎤 1. Efisen Merissa - 🥇 2. Ezra Asrat🥈 3.Yishak Samuel 🥉 🐝🏆 SPELLING BEE COMPETITION WINNERS 🏆🐝 1.  Kaleab Elias 🥇&🏆 2. Arsema Michael 🥈 3. Beriya Dawit 🥉 📜🏅 Winners were recognized with certificates, books, medals, and trophies for their outstanding achievements and dedication throughout the year! 📚🏆✨ 👏Our respected school owner, Mr. Assefa, congratulated all winners and their proud parents for their hard work, commitment, and success.🌟👏 🙏✨ He also highly appreciated Mr. Leykun, the school principal, for making a remarkable change in the school's language culture  and creating an environment where English learning , communication , and student participation continue to flourish 📖🌟 👏🎤Mr. Leykun, in turn, appreciated Ms. Kidist, the English Coordinator, for her tireless efforts in organizing the competitions and training students for success. 📖🎉 💫 He further thanked the entire Mafed Academy staff for their teamwork, creativity, and dedication in making the program attractive, memorable, and successful in every way.👏✨ #MafedAcademy #BulbulaBranch #SpellingBeeChampion 🐝🏆 #PublicSpeakingChampion 🎤🏅

ማፌድ አካዳሚ ለ 2019 ዓ.ም ምዝገባ ጀመረ!!! በ2018 ዓ.ም በማፌድ አካዳሚ እየተማራችሁ የምትገኙ ተማሪዎች ለ 2019 የሚመዘገብ እህት ወይም ወንድም ካላችሁ ቅድሚያ የምንሰጥ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን                                           ት/ቤቱ

ለሁሉም የ 7ኛ ክፍል ተማሪዎች ነገ ማለትም ቅዳሜ 06/10/2018 ዓ.ም የክለሳ ትምህርት የሚሰጥ ሲሆን ሁላችሁም   የ 7ኛ ክፍል ተማሪዎች በሰዓቱ በመገኘት የክለሳ ትምህርቱን መከታተል ያለባችሁ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን።                                             ት/ቤቱ

📚 የተፈታኞች መብትና ግዴታ ✅ 📚 ማንኛውም ተፈታኝ የፈተና ደንብና ሥርዓት  አከባበር እንዲሁም የመልስ ወረቀት አጠቋቆርና   ተዛማጅ ሁኔታዎችን አስመልክቶ በሚሰጡ ገለፃዎች ላይ የመሣተፍ ግዴታ አለበት። 📚 ተፈታኙ በገለፃው ላይ ባለመሳተፉ ምክንያት በፈተና አሰጣጥ ዙሪያ ለሚያጋጥመው ችግር ኃላፊነቱን ይወስዳል። 📚 ተፈታኙ/ኟ የሰራበትን የመልስ ወረቀት ለፈታኙ በመስጠት  የጥያቄ ወረቀቱን ይዞ መውጣት ይችላል 📚 ማንኛውም ተፈታኝ የፈተና ጥያቄዎቹን መስራት ከመጀመሩ በፊት በፈተና የመልስ መስጫ ወረቀት ላይ የግል መለያ መረጃዎችን በሙሉ ግልፅ በሆነ ሁኔታ በቅደም ተከተል ጽፎ ማጥቆር ይኖርበታል (በተለይ የመለያ ቁጥር እና የትምህርት አይነት ኮድ)። 📚 ማንኛውም ተፈታኝ የራሱን ችሎታና ዕውቀት ተጠቅሞ መስራት ይጠበቅበታል፡፡ 📚 የሚሠራባቸው የጥያቄና የመልስ መስጫ ወረቀቶች ለሌሎች ተፈታኞች ዕይታ የተጋለጡ እንዳይሆኑ ሸፍኖ መስራት ይኖርበታል 📚 ማንኛውም ተፈታኝ ሞባይል፣ ካልኩሌተርና የመሳሰሉ ማንኛውንም ዓይነት  የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎችን ይዞ ወደ ፈተና ክፍል መግባት በጥብቅ የተከለከለ ነው ። 📚 እያንዳንዱ ተፈታኝ ይህንን አውቆ በቅድሚያ አስፈላጊውን ጥንቃቄ ማድረግ አለበት ። 📚 ይህንን ባለማድረጉ ምክንያት በፈተና አሰጣጥ ዙሪያ ለሚያጋጥመው ችግር ተፈታኙ  ራሱ ኃላፊነቱን ይወስዳል። 📚 ማንኛውም ተፈታኝ በመፈተን ላይ እያለ ፈተናውን እንዳይሠራ የሚያውኩ ሁኔታዎች ቢያጋጥመው በፈታኙ ሲፈቀደለት ችግሩን በመግለጽ አስፈላጊውን እርዳታ ማግኘት ይችላል ይሁንና በማንኛውም ምክንያት ለባከነ ጊዜ ተጨማሪ ሰዓት አይፈቀድም 📚 ማንኛውም ተፈታኝ ፈተናው ከሚጀመርበት ጊዜ ተኩል ሰዓት /30 ደቂቃ/ ቀደም ብለው ከመፈታኛው ቦታ በመገኘት መቀመጫቸውን መያዝ አለባቸው። 📚 ፈተናው ከተጀመረ ከ15 ደቂቃ በኋላ የሚመጣ ተፈታኝ ወደ ፈተናው አዳራሽ መግባት አይፈቀድለትም። 📚 ማንኛውም ተፈታኝ ፈተናው ተጀምሮ 45 ደቂቃ ሳይሞላ ፈተናውን ሠርቶ ቢያጠናቅቅም እንዲወጣ አይፈቀድለትም። 📚 ይሁን እንጂ ፈተናው ከተጀመረ ከ45 ደቂቃ በኋላ ከፈተና አዳራሹ ለመውጣት   እንዲፈቀድለት ሲጠይቅ የመልስ ወረቀቱን ለፈታኙ አስረክቦ በጸጥታ እንዲወጣ ይፈቀድለታል። 📚 ፈተናው ሊጠናቀቅ ከ10 ደቂቃ ያነሰ ጊዜ ሲቀረው የሚጨርስ ተፈታኝ የሁሉም ተፈታኞች የመልስ ወረቀቶች እስኪሰበሰቡና ለፈተናው የተፈቀደው የጊዜ ገደብ አብቅቶ እስኪደወል ድረስ በቦታው ተቀምጦ እንዲቆይ ይደረጋል። 📚 ፈተናው በሚሰጥበት ጊዜ ማንኛውም ተፈታኝ ትክክለኛ ያልሆነ የተቀደደ ወይም የተበላሸ የፈተና ጥያቄ ጥራዝ ከገጠመው ወይም የተሰጠው የመልስ ወረቀት የተበላሸ ከሆነ ወይም በራሱ እጅ ቢበላሽበት እጁን አንስቶ በመጠየቅ ሲፈቀድለት ሊያስቀይር ይችላል። ለተፈታኞች የተፈቀዱ ✅ እርሳስ ✅ የተማሪዎች የደንብ ልብስ (UNIFORM) ✅ ADMISSION CARD ✅ ላጲስ፣ መቅረጫና ማስመሪያ ለተፈታኞች የተከለከሉ ❌ ስልክ ይዞ መግባት አይቻልም ❌ ካልኩሌተር ❌ የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎችን ❌ ሰዓት ❌ በሀኪም ከታዘዘ ውጪ የሆኑ መነጽሮች ❌ የሚነበቡ ጽሁፎች በሙሉ

SPELLING BEE WORD LIST FOR GRADE 1-3 STUDENTS.docx3.34 KB

SPELLING BEE WORD LIST FOR GRADE 4-6 STUDETNS.docx1.46 KB

MAFED ACADEMY, BULBULA BRANCH✨ 📢🌟 Spelling Bee Competition – Final Round! 🌟📢 Dear Finalists, 🐝 The Final Round of the Spelling Bee Competition will be held on Saturday, June 13, 2026 G.C. in the School Auditorium. 🏆 ✅ All finalists are kindly reminded to study both the front and back sides of the word list carefully. 📄 The word list is attached below. We wish all the participants the best of luck! #MafedAcademy #BulbulaBranch #SpellingBee2026 #FinalRound ✨ማፌድ አካዳሚ, ቡልቡላ ቅርንጫፍ✨ 📢🌟 የስፔሊንግ ቢ ውድድር የመጨረሻ ዙር! 🌟📢 ውድ ተወዳዳሪዎች፣ 🐝 የSpelling Bee ውድድር የመጨረሻ ዙር ቅዳሜ፣ ሰኔ 6፣2018ዓ.ም  በት/ቤቱ አዳራሽ (Auditorium) ይካሄዳል። 🎤🏆 ✅ ሁሉም የፍፃሜ ተወዳዳሪዎች የተሰጣቸውን የቃላት ዝርዝር ከፊትና ከኋላ ገጹ በሙሉ እንዲያጠኑ እናሳስባለን። 📄 የቃላት ዝርዝሩ ከዚህ በታች ተያይዟል። ለሁላችሁም መልካም ዕድል!🐝🏅

photo content