Diinii kee Anaakara (Md Ali)
Открыть в Telegram
دروس وفتاوي ومحاضرات باللغة العفرية ★Diini barittooy, fatwaa kee Daqwa Qafar afat Tû mabul=> @Anaakar or @acmadxalol
Больше1 612
Подписчики
+324 часа
+117 дней
+1830 день
Архив постов
Repost from Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
ጀምዕ የሚደረጉ ሶላቶች
~
1- ጀምዕ ማለት ሁለት ተከታታይ ሶላቶችን በአንደኛው ወቅት መስገድ ነው። ጀምዕ የሚደረጉት ሶላቶች የሚከተሉት ናቸው፦
- ዙህር እና ዐስርን በአንደኛው ወቅት
- መግሪብ እና ዒሻእን እንዲሁ በአንደኛው ወቅት መስገድ ይቻላል።
ከዚህ ውጭ ጀምዕ የለም። የሱብሕ ሶላት ከየትኛውም ሶላት ጋር ጀምዕ አትደረግም። እሷም ወደ ሌላ ወቅት አትውወሰድም። ሌሎችም ሶላቶች ወደሷ አይውወሰዱም። 0ስርን ከመግሪብ ጋር ጀምዕ ማድረግም አይቻልም።
2- ጀምዕ በሁለት መልኩ ሊፈፀም ይችላል።
1ኛው፦ የኋለኛውን ሶላት ወደ መጀመሪያው በማምጣት። ይሄ ጀምዑ ተቅዲም ይባላል። ዐስርን ከዙህር ጋር በዙህር ወቅት ፤ ወይም ዒሻእን ከመግሪብ ጋር በመግሪብ ወቅት መስገድ ነው።
2ኛው ጀምዑ ተእኺር ይባላል። የመጀመሪያውን ሶላት ወደ ኋለኛው ወስዶ መስገድ ነው። ይህም ዙህር እና ዐስርን በዐስር ወቅት ፤ መግሪብንና ዒሻእን በዒሻእ ወቅት መስገድ ነው።
3- ጀምዕ ከሐጃ ጋር የተያያዘ ነው። መንገደኛም ይሁን በሃገሩ ኗሪ ሶላትን በወቅቱ መስገዱ የሚከብደው ከሆነ ሁለቱን ሶላት በአንደኛው ሶላት ወቅት ጀምዕ ማድረግ ይችላል። ህመምተኛ፣ ነፍሰ ጡር፣ አጥቢ፣ ሌሎችም እያንዳንዱን ሶላት በወቅቱ መስገዳቸው የሚከብዳቸው አካላት በዚህ መልኩ ሊፈጽሙ ይችላሉ። ልብ በሉ! ያለ ተጨባጭ ምክንያት ልማድ እንዲያደርጉ አይደለም።
4ኛ፦ በጀምዕ ጊዜ የሶላቶቹን ቅደም ተከተል መጠበቅ ይገባል። ዙህር እና ዐስርን ጀምዕ የሚያደርግ ሰው ጀምዑ ተቅዲምም ይሁን ጀምዑ ተእኺር መጀመሪያ ዙህርን ያስቀድማል። ካሰላመተ በኋላ 0ስርን ይሰግዳል። መግሪብ እና ዒሻእን ጀምዕ የሚያደርግም ሰው እንዲሁ መጀመሪያ መግሪብን ይሰግዳል። ካሰላመተ በኋላ ዒሻእን ያስከትላል።
5ኛ፦ ጀምዕ እና ቀስር ተያያዥ አይደሉም። ቀስር ማለት ባለ አራት ረከዐ ሶላቶችን ሁለት አድርጎ አሳጥሮ መስገድ ነው። ይሄ ጉዞ ላይ ላለ ሰው ብቻ የሚፈቀድ ነው። በሃገሩ ኗሪ የሆነ ሰው አራቱን ረከዐ ሁለት አድርጎ ማሳጠር አይፈቀድለትም። እንዲሁም ማሳጠር ሱብሕ እና መግሪብን አይመለከትም። በየትኛውም ሁኔታ የረከዐቸው ቁጥር አይቀየርም።
=
የቴሌግራም ቻናል :-
https://t.me/IbnuMunewor
Repost from Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
ትራንስፖርት ላይ ሆኖ የሶላት ወቅት እንዳያልፈው የሰጋ ሰው ምን ያድርግ?
~
1- በመጀመሪያ በወቅቱ ለመስገድ መጣር አለበት። ለምሳሌ ከመሳፈሩ በፊት መስገድ ከቻለ ይሰግዳል። ወይም ጉዞውን ቀደም ብሎ በመፈፀም ከዚያ ሶላቱን በወቅቱ ይሰግዳል። ባጭሩ እስከቻለ ድረስ ጉዞውን ከሶላቱ ወቅት ጋር በማይጋጭ መልኩ ያመቻች። ሾፌሩን አናግሮ ወርዶ የሚሰግድበት እድል ካለ የአፈፃፀም ስርአቶቹ ያልተጠበቀ ሶላት መኪና ውስጥ ሊሰግድ አይገባም። ስለዚህ ለሶላቱ ትኩረት ይስጥ።
2- በወቅቱ ለመስገድ ካልቻለስ? ጀምዕ ማድረግ የሚቻል ሶላት ከሆነ ለምሳሌ ዙህር እና ዐስር ወይም መግሪብ እና ዒሻእ ከሆኑ በማስቀደም ወይም በማዘግየት ሁለቱን ሶላት በአንደኛው ወቅት በስርአት መስገድ ይችላል። ሙሳፊር ቢሆንም ባይሆንም። ወይ ወደ መጓጓዣው ከመግባቱ በፊት አስቀድሞ ወይ ደግሞ ከመጓጓዣው ሲወርድ አዘግይቶ በስርአቱ ይሰግዳል። በስርአቱ ስል በወቅቱ ለመስገድ ብሎ መኪና ውስጥ አርካኖችን ሳያሟላ እንዳይሰግድ ነው።
3- ሶላቱ ጀምዕ ለማድረግ የማይመች ከሆነስ? ለምሳሌ የሱብሕ ሶላት ወቅት ሳይገባ ተሳፈረ። ወይም ከዙህር በኋላ ቀድሞ ያልታሰበ ጉዞ ጀምሮ ትራንስፖርት ላይ እያለ የዐስር ወቅት ሊወጣበት ሆነ። መኪናው ወቅት ሳይወጣ የማይቆም ከሆነበት ምን ያድርግ? ወቅቱ ሳይወጣ መኪናው ላይ ይሰግዳል። መኪናው ላይ መቆም ከቻለ ይቆማል። ካልቻለ በተቀመጠበት ሆኖ ይሰግዳል። ሩኩዕ እና ሱጁድ ለማድረግ ካልተመቸ ጎንበስ እያለ ይፈፅማል። ለሱጁዱ ከሩኩዑ ይበልጥ ዝቅ ይላል። ውዱእ ከሌለው ተየሙም ያደርጋል።
4- ቂብላን በተመለከተ በሙሉ ሶላቱ ወደ ቂብላ መዞር ከቻለ ለግዴታ ሶላት ቂብላን መቅጣጨት ግዴታ ነው። ካልቻለ ሶላቱ ሲጀምር ወደ ቂብላ ዙሮ ይጀምራል። ከዚያ በኋላ መኪናው ቂብላውን ቢለቅም ባለበት ይሰግዳል።
(ሼር ብታደርጉት ባረከላሁ ፊኩም።)
=
የቴሌግራም ቻናል :-
https://t.me/IbnuMunewor
Arbaquuna Cadiis Darsi
TaShricem:
Dr. Mucammad Cuseen Weeqisa.
Arac: Qafar Ra/Logyah Magaalak Icsaan Masjidi.
Cadiis Loowo(5)
"شرح كتاب الأربعين حديثًا"
الشارع: فضيلة الشيخ الدكتور محمد حسين ويعسى
اللغة: العفرية.
المكان: جامع الإحسان، مدينة لوغيا.
الحديث الخامس: (5)
https://t.me/AfarMahaNetwork/937?single
Arbaquuna Cadiis Darsi
TaShricem:
Dr. Mucammad Cuseen Weeqisa.
Arac: Qafar Ra/Logyah Magaalak Icsaan Masjidi.
Cadiis Loowo(5)
"شرح كتاب الأربعين حديثًا"
الشارح: فضيلة الشيخ الدكتور محمد حسين ويعسى
اللغة: العفرية.
المكان: جامع الإحسان، مدينة لوغيا.
الحديث الخامس: (5)
https://t.me/AfarMahaNetwork/937?single
خطبة الجمعة
Jumqâ khutba
جامع الإحسان
بمدينة لوغيا إقليم عفر إثيوبيا 🇪🇹.
الخطيب : فضيلة الشيخ الدكتور محمد حسين
18جمادى الآخر 1446ه
شبكة فجر العفر -Afar Maha Network:
https://t.me/AfarMahaNetwork/937?single
Arbaquuna Cadiis Darsi
TaShricem:
Dr. Mucammad Cuseen Weeqisa.
Arac: Qafar Ra/Logyah Magaalak Icsaan Masjidi.
Cadiis Loowo(4)
"شرح كتاب الأربعين حديثًا"
الشارح: فضيلة الشيخ الدكتور محمد حسين ويعسى
اللغة: العفرية.
المكان: جامع الإحسان، مدينة لوغيا.
الحديث الرابع: (4)
https://t.me/AfarMahaNetwork/937?single
Repost from Murad Tadesse (Official Channel)☪️🇪🇹
ምክር ለባለ ትዳሮች‼
===============
✍ ትዳር ውስጥ የተሟላ ትክክለኝነት (ምንም ጎደሎ የሌለበት perfection) አትጠብቁ።
ምንም ጎደሎ የሌለባት ሙሉ የሆነች ሚስት አትገኝም።
ምንም ጎደሎ የሌለበት ሙሉ የሆነ ባል አይገኝም።
በተቻለ መጠን መቻቻል፣ መቀራረብ፣ አንዱን በአንዱ ማሟላት ነው እንጂ!
ሁሉንም ነገር ቀጥ አድርጌ አስኬዳለሁ ካልክ አትችልም፤ እንደማትችል ዲንህ ነግሮሃል። ቀጥ አደርጋለሁ ስትል ትሰብረዋለህ፤ መስበሩ ደግሞ መፋታት ነው።
የሚሻለው ከትዳር አጋራችሁ አንዳች ነገሩን/ሯን ብትጠሉ፤ ሌላ ሰው ላይ የሌለ ሌላ የምትወዱላቸው ነገር በርግጠኝነት ይኖራል። ስለዚህ አንዱን -Ve በሌላው +Ve እያተካካችሁ ነፃ ሰው (ኔውትራል) ሆናችሁ በሰላምና በፍቅር የትዳር ህይዎታችሁን ምሩ።
#علمني_ديني:
أنه لا توجد زوجة صالحة كاملة، لا عيب فيها و لا نقص،
و لا يوجد زوج صالح كامل، لا عيب فيه و لا نقص.
فسددوا وقاربوا.
عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ: قَالَ رَسُولُ اللهِ صَلَّى اللهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ: "لَا يَفْرَكْ مُؤْمِنٌ مُؤْمِنَةً، إِنْ كَرِهَ مِنْهَا خُلُقًا رَضِيَ مِنْهَا آخَرَ" أَوْ قَالَ: «غَيْرَهُ» أخرجه مسلم حديث رقم (1469).
#محمد_بازمول
||
t.me/MuradTadesse
Repost from قناة تعليم التجويد والقراءات (باللغة العفرية)
Assalaamu qaleykum Waracmatullaahi wabarakaatuhMeqe toobokoy aham Qhur-aan tajwiid kee qhiraa-aat baritto elle gexsitta faageega kinni massakaxxaay kunnabna luk katattaanam sin kassisna #addâ fakootu:- 👇👇👇 1️⃣ ummaan sabtii kee caadah laqot kak asan baritte live (online) telegiramal gexsita #Link👉 https://t.me/qhuraantajwid 2️⃣ Muhimmik tan qunxa qunxa video Tiktok gabbeelol (golil) #Link👉 https://www.tiktok.com/@siraj.hummo.nur?_t=8sF16P2fwgw&_r=1 3️⃣ inkih tan kaxxa video kee addâ fakoot YouTub gabbeelol (golil) #Linki 👉https://youtube.com/@shn09p?si=XvkwsIIdQaOFzeKV 4️⃣ feerayso (kutbee) kee dagoo dagoo video Facebook gabbeelol (golil) #Linki👉 https://www.facebook.com/sirajhummo.nur.9
"Mogo"
[Repost, qagu]
★ Assalaamu Qaleykum
Waracmatullaahi
Wabarakaatuh
[ >>>>>>>>><<<<<<<<<<<<]
★ Naharsi saaku mogo quukaanam kaxxam gibdim kinnim dagoom muduqqa siinih heeh suge.
★ Asaaku jumqatta elle abeh an masjidil imaam khutba " mogo" wagsiisak nee kassiise(Meqe Jaza Yalli kaah yaaxagay ).
★ Anu khutba edde yabbateemit inkih miyabnammay, baxsaluk sidiica ximmo kak kassiisam gibbateyyo(Insha Allaah).
① Ibnu Qumar (R.qanhum) baahe xaagul, Meqe NABI ﷺ " Yallih gital jihaadah rabe numuh Yalli zambitte inkih cabah mogo kak raqtay immay" iyye. Muslim xaagise.
② Abuu qhatada (R.qanhu) baahe xaaguk, iyyaamah "Inki saaku Meqe NABI ﷺ jihaadah rabaanamaay, Yallal yaaminenim Yallih garil kaxxam muxxolem kinnim kassiisak suge.
Tokkel inki sacaabiti sollayeh " Yallih farmoytaw (ﷺ) anu Yallih gital jihaadah rabek, Yalli anu abe zambitte inkih yoh cabelee?" iyye.
~ Tokkem Meqe NABI ﷺ " yeey, gibdaabinal isbirraay, wohut Yallak geyuwaa galtot loowitakaay, wadirih hinnnay, naqboytat foocah koositak naddoowek, abe uma taama Yalli kaah cabah" iyye.
~ Dagoom xokobbaye waqdi,...
Meqe NABI ﷺ " (woo essero hee sacaabittak) aninnaay kah itteh sugtem? " kaak iyye.
Qagseh "Anu Yallih gital jihaadah rabek, Yalli anu abe zambitte inkih yoh cabelee?" iyye.
~ Meqe NABI ﷺ kaal gacseh "yeey, Kaa gufu xiqa gibdaabinal isbirraay, wohut Yallak geyuwaa galtot loowitakaay, wadirih hinnnay, naqboytat foocah koositak naddoowek, abe uma taama Yalli kaah cabah, #mogo kak koh raqtay immay, away Jibriil yol yemeeteh tutucca yot iyyeeh tamannah yok iyye" iyye. Muslim xaagise.
★Cubbusa,
★ Jibriil qaraanak amok kah yemeetem kaxxam gibdi caagid kinnim sinnih cubbusa!!
② Gersi cadiisil tanim,...
Sacaabak num rabeeh, kaa kaqlissaay, kaffaanissaay, bicissa heenih Salaatul Janaaza kaal abâ gidah Meqe NABIH ﷺ farmo ruuben.
yemeeteh, kabbaye waqdi " sin kataysih amol mogo tanim maayle?" iyye.
~ Sacaaba " yeey 2dirham kaal tan" iyyen.
→ Meqe NABI ﷺ " sinni wakliital salaatita hay" keenik iyyeh kaal salaate kal isih yuduure.
~ Tokkel Abuu qhataada xeqsita sacaabiiti " kay amol tan mogo anu akkuqeyyo" iyye.
~ Tooway, mogo kaak nukkuqehik, salaat kaal abâ gidah ama iyyenih, Meqe NABIH ﷺ farmo ruuben.
~ Meqe NABI ﷺ Mogo yukkuqe numuk " a mogo kay fillak kattateh, ku fillal haytee?" Iyye.
Woo sacaabiiti " Yeey Yallih farmoytaw " iyye.
Tooway kaal salaateh, gersi saaku " mogo mekeltee" axcuk woo num essere, naharsi saaku " mamekliyyo" iyye. Gersi saaku kas essere " mekleh Yallih farmoytaw ﷺ " iyye.
Meqe NABI ﷺ "ku kataysal digaala tawayvxabbocowteh " iyye.
★ Akkel ta cadiswak baritnam,....
① Yalli gersi zambitte inkih caba way, mogo sinaamah cabewaam...!
② Mogo fillal kak anuk rabe numuk, woo mogo mekella haanam fan kah diggalsimak sugam....!
③ Mogo elle tan numul salaatul janaaza abaanam taqabilem...!
④ Mogo fillal kak tan num faxe meqe taama yaalle way, jannatti culma taqabi kaaklem!
★ Meqe toobokoy, meqe maqanxiixow, ......
=> Marin cakki fillal siinik quukaanam meqem hinna!
=> Kak daccarsimnam faxximta.
=> Mogo net tenekaa tekkek le waktil xayuk tet mekellam faxxinta.
~~\\~~~~
✍ Md Ali
( Diinii kee Anaakara)
Repost from Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
ሰው መሳይ በሸንጎዎችን እየተጠነቀቅን
~
ከሸሪዐ አንፃር የፖለቲካና አስተዳደር ርእስ ከፊቅህ ርእሶች የቀለለ አይደለም። ስለ ጦሀራ፣ ስለ ዘካ፣ ስለ ... የረባ ግንዛቤ እንደሌለን አውቀን ፀጥ ብለን እያሳለፍን ፖለቲካው ላይ ሲደርስ ነብር፣ ነብር የሚሰራን በሁለት ምክንያቶች ነው።
1ኛው ምክንያት ስለ ፖለቲካ ማውራት፣ የሃገራት መሪዎችን ማብጠልጠል የንቃት ማሳያ ስለሚመስለን ነው። "ሁሉም ስለ ፖለቲካ እያወራ ነው። እኔ ከማን አንሳለሁ" አይነት ስሜት። በዚህ ግልብ ድምዳሜ የተነሳ ከኛ የተለየ ሃሳብ የያዘውን ሁሉ ዑለማኦችን ጭምር በአሸርጋጅነት፣ በአሽቃባጭነት በመፈረጅ "ችሎታችንን" ልናሳይ እንጋጋጣለን።
ሁለተኛው ምክንያት አለማወቃችን እየሰጠን ያለው ድፍረት ነው። ፖለቲካ 1 + 1 = 2 አይነት የልጅ ሂሳብ አይደለም።
* ፖለቲካ ጥልቅ ንባብ ይፈልጋል። ዛሬ ስለ ፖለቲካ የሚፈተፍተው ግን ጥልቅ ንባብ ሊኖረው ቀርቶ ዘለግ ያለ የፌስቡክ ልጥፍ ጨርሶ ለማንበብ ትእግስት የለውም።
* ፖለቲካን በኢስላም መነፅር ለመመልከት ጥልቅ የሸሪዐ ግንዛቤም ይፈልጋል። ግንዛቤው ግልብ የሆነ ሰው ከጋዜጠኛ፣ አክቲቪስት እና ተንታኝ ኋላ ሳይሆን ከዓሊሞች ኋላ ነው መሰለፍ ያለበት። አላህ እንዲህ ይላል:-
{وَإِذَا جَاۤءَهُمۡ أَمۡرࣱ مِّنَ ٱلۡأَمۡنِ أَوِ ٱلۡخَوۡفِ أَذَاعُوا۟ بِهِۦۖ وَلَوۡ رَدُّوهُ إِلَى ٱلرَّسُولِ وَإِلَىٰۤ أُو۟لِی ٱلۡأَمۡرِ مِنۡهُمۡ لَعَلِمَهُ ٱلَّذِینَ یَسۡتَنۢبِطُونَهُۥ مِنۡهُمۡۗ وَلَوۡلَا فَضۡلُ ٱللَّهِ عَلَیۡكُمۡ وَرَحۡمَتُهُۥ لَٱتَّبَعۡتُمُ ٱلشَّیۡطَـٰنَ إِلَّا قَلِیلࣰا}
"ከጸጥታ ወይም ከፍርሃት አንዳች (ወሬ) በመጣላቸውም ጊዜ እርሱን ያናፍሳሉ። ወደ መልክተኛውና ከእነርሱ ወደ ትዕዛዙ ባለቤቶች (ወደ ዐዋቂዎቹ) በመለሱት ኖሮ እነዚያ ከእነርሱ (ነገሩን) የሚያውጣጡት ባወቁት ነበር። በእናንተም ላይ የአላህ ችሮታና እዝነቱ ባልነበረ ኖሮ ከጥቂቶች በስተቀር ሰይጣንን በተከተላችሁ ነበር።" [አኒሳእ፡ 83]
አንዳንዴ ሁላችንም የምናውቀው ግልፅ እውነታ የሚይያዝበት መንገድ ሊለያይ ይችላል። በወቅታዊ ወሳኝ ክስተቶችና ሃይሎች የተነሳ፣ በሚታዩ ስጋቶችና ተግዳሮቶች ሳቢያ፣ በአቅም ውስንነትና ጥንካሬ ምክንያት፣ ባጭሩ በተለያዩ ለኛ በሚታዩንም ይሁን በማይታዩን ሃገራዊም ይሁን ህዝባዊ መስለሐዎች እና መፍሰዳዎች የተነሳ ጉዳዮች የሚያዙበት እና የሚተነተኑበት አቅጣጫና መጠን ከጊዜ ጊዜ፣ ከቦታ ቦታ የሚለያይበት ብዙ ሁኔታ አለ። “Politics is more difficult than physics” ይላል አይንስታይን። ፖለቲካ ከፊዚክስ ይከብዳል ማለቱ ነው። ብዙዎቻችን ዘንድ ደግሞ ፖለቲካ ከፊዚክስ ይቀላል። የእውነት ቀሎን ሳይሆን ድንቁ - ርናችን የወለደው ድፍረት ነው።
የምስል ማስታወሻ፦
ሰብሎችን ለመጠበቅ በማለም ከሩቅ ሲያዩት ሰው እንዲመስል ተደርጎ የሚሰራ ነገር በሸንጎ ይባላል። "ሰው መሳይ በሸንጎ" የሚለው ምሳሌያዊ አነጋገር እንደሚታሰበው ያልሆነ አስመሳይ፣ ወስላታ ማለት ነው። ኢስላምን እየታከኩ የሚጽፉ ብዙ ሰው መሳይ በሸንጎዎች አሉ። እነዚህን ቃላት እየከሸኑ ፖለቲካ በመፈትፈት የተጠመዱ አካላት ዑለማእ ላይ ሲዘምቱ እየተከተልን ባንሸወድ መልካም ነው። አብዛኞቹ ከሩቅ እንደሚታዩት አይደሉም። ነገሮች በሸሪዐ ሚዛን እንዴት እንደሚያዙ አያውቁም። መሰረታዊ የተውሒድና የሽርክ ግንዛቤ የላቸውም። ስለ ጀናባ ቢጠየቁ ውሃ የሚያነሳ ነገር መናገር አይችሉም። ዜና በመለቃቀም በድፍረት ከመለቅለቅ ባለፈ መሬት ላይ ያለውንም ተጨባጭ አይረዱም። ለራሳችን ስንል ብንጠነቀቃቸው መልካም ነው።
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://t.me/IbnuMunewor
Arbaquuna Cadiis Darsi
TaShricem:
Dr. Mucammad Cuseen Weeqisa.
Arac: Qafar Ra/Logyah Magaalak Icsaan Masjidi.
Cadiis Loowo: 32)
"شرح كتاب الأربعين حديثًا"
الشارح: فضيلة الشيخ الدكتور محمد حسين ويعسى
اللغة: العفرية.
المكان: جامع الإحسان، مدينة لوغيا.
الحديث الثالث: (3)
https://t.me/AfarMahaNetwork/937?single
👆🏻👆🏻👆🏻
📚 #ማን ይፍረድ ሙፍቲ ወይስ ቃዲ?
🎙በሸይኽ ኢልያስ አሕመድ
🔗 ቴሌግራም ሊንክ
https://t.me/ustazilyas/1334
🔗 ቪዲዮውን ለመከታተል
https://www.facebook.com/share/v/18T1bejFZB/?mibextid=qi2Omg
____
🏳️ የኡስታዝ ኢልያስ አሕመድ የትምህርት መድረክ
https://www.facebook.com/ustathilyas
Arbaquuna Cadiis Darsi
TaShricem:
Dr. Mucammad Cuseen Weeqisa.
Arac: Qafar Ra/Logyah Magaalak Icsaan Masjidi.
Cadiis Loowo: (1)
"شرح كتاب الأربعين حديثًا"
الشارع: فضيلة الشيخ الدكتور محمد حسين ويعسى
اللغة: العفرية.
المكان: جامع الإحسان، مدينة لوغيا.
الحديث: (1)
https://t.me/AfarMahaNetwork/937?single
🧶 Qhur-aan yicfize marih fayu
🔊 : Dr Macammad cuseen
https://t.me/diini_goori_media
"Nanu Yalli Islaaminâ diinih sabbath fayya hee mara kinnino, Diiniksa taniimit mayso/fayya gorrisnek, Yalli ramma nee heele!! "
🔏Qumar Ibnul khattaab
@httpsDiiniKeeAnaakara
Уже доступно! Исследование Telegram 2025 — ключевые инсайты года 
