cookie

Мы используем файлы cookie для улучшения сервиса. Нажав кнопку «Принять все», вы соглашаетесь с использованием cookies.

avatar

የኡስታዝ ሱልጣን ኸድር የትምህርት መድረክ (official)

ይህ በኡስታዝ ሱልጣን ኸድር እውቅና የተከፈተ ብቸኛው (official) ቻነል ሲሆን የእርሱ ትምህርቶችና አጫጭር መልእክቶች በየጊዜው የሚተላለፉበት ልዩ መድረክ ነው፡፡ አላህ መልካም ምንዳውን ይክፈለው፤ ከዕውቀቱም ተጠቃሚ ያድርገን! ትምህርታዊ ቁም ነገሮች ላይ መሳተፍ የምትፈልጉ እንዲሁም ሐሳብና አስተያየት ካልዎት በዋትስ ኣፕ ይላኩልን! ♻: https://api.whatsapp.com/send?phone=

Больше
Рекламные посты
13 998
Подписчики
+2024 часа
+1647 дней
+59230 дней
Время активного постинга

Загрузка данных...

Find out who reads your channel

This graph will show you who besides your subscribers reads your channel and learn about other sources of traffic.
Views Sources
Анализ публикаций
ПостыПросмотры
Поделились
Динамика просмотров
01
#ረመዳን_18 🌙 የአላህ መልዕክተኛ (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦ “አላህ ዱዓችሁን እንደሚቀበላችሁ እርግጠኛ ሆናችሁ ዱዓ አድርጉ። እወቁ!  አላህ ልብ ዝንጉ ሆኖ የሚደረግ ዱዓን አይቀበልም።” t.me/sultan_54
88210Loading...
02
የዐረፋ ቀን በላጩ ተግባር ዱዓ ነው። ስለሆነም ለነገው የዐረፋ ቀን ዱዓችን እናዘጋጅ። ኢማሙ አውዛዒይ ረሂመሁላህ እንዲህ ብለዋለ፦ "ሃጃቸውን (ዱዓቸውን) ለዐረፋ ቀን የሚያዘጋጁ ሰዎች ላይ ደርሻለሁ።" ለዐረፋ ቀን የሚሆን በትላልቅ የተፃፈ ዱዓ ነው አውርደው ይጠቀሙት። t.me/sultan_54
78420Loading...
03
Media files
8883Loading...
04
የሐጅ ተግባራት አፈፃፀም እለት በእለት ይህ የሐጅን ተግባራት አፈፃፀም እለት በእለት የሚያብራራ አጭር ጽሁፍ በሸይኽ ሙሐመድ ሷሊህ አል–ዑስይሚን ተዘጋጅቶ ወደ አማርኛ ተመልሶ የተሰራጨ ነው። በአላህ ፍቃድ የየእለቱን የሐጅ ተግባር ከዚህ ቀጥሎ ከፋፍለን እናቀርባለን:– (ክፍል–1) የመጀሪያው ቀን ተግባር እሱም ከዙል–ሒጃ ወር ስምንተኛው ቀን የውመ አት–ተርዊያ በመባል የሚታወቀው ነው። 1️⃣ ለሐጅ ኢህራም ወይም ኒያ ማድረግ በመካ ከተማ እና በዙሪያዎ ያለ ሰው ካለበት ቦታ ታጥቦ፣ (አካሉን) ሽቶ ተቀብቶ፣ የኢህራም ልብሱን ለብሶ እና "ለበይከ ሀጀን፤ ለበይከ አላሁመ ለበይክ፤ ኢነልሀምደ ወኒዕመተ ለከ ወልሙልክ ላ ሸሪከ ለከ" በማለት ኢህራም(ኒያ) ያደርጋል። ከዚህ ቀን በፊት መካ ያልመጣና ከሚቃት ክልል ውጪ ለሀጅ ወይም ዑምራ የሚመጣ ሰው የሚቃት ክልሉን ያለ ኢህራም(ኒያ) ማለፍ የለበትም።* 2️⃣ *ወደ ሚና መጓዝ* ወደ ሚና ይጓዛል እዚያም የዘጠነኛው ቀን ጸሐይ እስኪወጣ ድረስ ይቆያል። የስምንተኛውን ቀን የዙሁርን፣ የዓስርን፣ የመግሪብን እና የዒሻን እንዲሁም የዘጠነኛውን ቀን ፈጅር ሰላቶች በየወቅታቸው እና አራት አራት ረከዓ የሆኑትን የዙህር የዓስርና የዒሻእ ሰላቶች ሁለት ሁለት ረከዓ በማድረግ አሳጥሮ ይሰግዳል። ይቀጥላል… ለሌሎች በማስተላለፍ የመልካም ስራ አጋር ይሁኑ አላህ ያግራልን! ✍️ ጣሀ አህመድ 🌐 https://t.me/tahaahmed9
1 15112Loading...
05
Media files
1 3104Loading...
06
Media files
1 5026Loading...
07
Media files
1 4856Loading...
08
ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) እንዲህ ብለዋል፡- “ከነዚህ አስር ቀናት የበለጠ መልካም ስራዎች አላህ ዘንድ የተወደዱባቸው ቀናት የሉም።”
3 47720Loading...
09
Media files
3 0762Loading...
10
ሐጅና ዑምራ፤ በነዚህ ቀናት ውስጥ ከሚፈጸሙ መልካም ስራዎች መካከል ሐጅ ማድረግ ይገኝበታል፤ በነዚህ አስር ቀናት የሐጅ ዒባዳ ላይ ተገኝቶ በተገቢው መልኩ ከፈጸመው በአላህ ፍቃድ ከተከታዩ የአላህ መልዕክተኛ ብስራት ድርሻ ይኖረዋል፤ عن أبي هريرة رضي الله عنه قال: سمعته يقول: "الحج المبرور ليس له جزاء إلا الجنة" متفق عليه. ከአቡ ሁረይራ በተላለፈ ሀዲስ የአላህ መልዕክተኛ እንዲህ ብለዋል፤ «ከወንጀል የራቀና ተቀባይነት ያለው ሐጅ (አል-ሐጅ አል-መብሩር) ምንዳው ጀነት እንጂ ሌላ አይደለም፡፡» 📚 ቡኻሪና ሙስሊም
3 98218Loading...
11
Media files
6 38834Loading...
12
የሐጅ ምንዳን የሚያስገኙ ተግባራት (1) ለወላጆች መልካም መዋል! አንድ ሰው የአላህ መልእክተኛ (ሰለሏሁ አለይሂ ወሰለም ጋር መጥቶ ፦"ጅሃድ ማድረግ እፈልጋለሁ ግን አቅሙ የለኝም።" አላቸው። እሳቸውም፦ "ከወላጆችህ አንዱ በህይወት አሉን?" በማለት ጠየቁት።  እርሱም፡-"አዎ! እናቴ በህይወት አለች።" በማለት መለሰላቸው። እሳቸውም፦" አላህን በጽድቅዋ ተገናኘው፡ ይህን ካደረክ ፣ ሐጅ፣ ዑምራ እና የጂሃድ ምንዳን ታገኛለህ።" አሉት።፡ 📚አል ሓፊዝ አል ዒራቂይ ሐዲሰን ሐሠን ብለውታል።
4 71325Loading...
13
«ከጌታህም ወደ ኾነች ምሕረትና ስፋቷ ሰማይና ምድር ወደ ሆነችው ጀነት ተቻኮሉ።” ሞት አይጠብቅምና ፍጠን! ነገ ንስሀ እገባለሁ፣ ነገ የንባብ ፕሮግራም አዘጋጅቻለሁ፣ እና አመጋገብን ስርአት ለመከተል ቃል እገባለሁ። ብለህ… ድንገት ነገ ይመጣል፣ እናም  ያሰብከውን ምንም ነገር አልተፈፀመም ፣ ሁላችንም ሞት ሩቅ እንደሆነ እናምናለን ፣ ከደቂቃዎች በፊት የሞቱት  እነደኛው እንሞታለን ብለው አላሰቡም። የጥቂት አፍታዎች መዘግየት ሙሉ ህይወትን ዋጋ ሊያስከፍል ይችላል። ነገር ነገርን ያነሰዋል እንደሚባለው… አል-ሰናቢሂ እንዲህ ይላሉ፡- "እኛ ነብዩን  ለማግኘት ተመኝተን ከየመን ስደተኛ ሆነን  መዲና ስንደርስ የአላህ መልእክተኛ صلى الله عليه وسلم ከዚህ አለም በሞት ተለይተውናል። አምስት ምሽቶች አርፍደው መገኘታቸው የሰሓባ የሚባለው ታላቅ ክብር አሳጣቸው። ስለዚህ ፍጠን፣ የአንድ ሰአት መዘግየት ብዙ ጀነትን ሊያሳጣህ ይችላል።
4 05914Loading...
14
ወኔ ላይ የተገነባ ወጣት እርሱ ሚዛናዊ እንዳይሆን ከሚያደርጉት ሰበቦች አንዱ ከቁጥጥር ውጪ የሆነ ግለተ–ስሜት ነው። አንዳንዴ የሆነ ሀሳብ ሲደግፍ  አንዳንዴም ተጻራሪውን አቋም ሲደግፍ ታገኘዋለህ፣  ለዚህ ሁሉ ትክክለኛ ልጓም እና ግለተ–ስሜትን የሚቆጣጠረው የየሸሪዓ እውቀት እና ጤናማ አዕምሮ ነው።
3 50712Loading...
15
አንድ ሙስሊም ለሐጅ ወይም ለዑምራ ለመጓዝ ከወሰነ ቤተሰቦቹን እና ጓደኞቹን አላህን እንዲፈሩ መምከሩ ሙስሊሙ  የአላህን ትእዛዙን መፈጸም እና የተከለከሉትን ነገሮች መራቅ አለበት። የተበደረውን እና ዕዳ ያለበትን ይጽፍ ምስክር ሊኖረው ይገባል። ከሀጢአቶች ሁሉ በቅንነት ለመፀፀት መቸኮል አለበት ምክንያቱም አላህ جل جلاله እንዲህ ይላል፡- "ሁላችሁም አማኞች ሆይ ትድኑ ዘንድ ወደ አላህ ተጸጸቱ (ተውበት አድርጉ)" [አን-ኑር 24:31] እውነተኛ ንስሐ ማለት ኃጢአትን መተው፣ ከዚህ በፊት በሠራው ነገር መጸጸት እና ወደ ኃጢአት ላለመመለስ መወሰን ማለት ነው። ሰዎችን በአካልም ሆነ በገንዘብ የበደለ ወይም ክብራቸውን የሚነካ ነገር ተናግሮ ከሆነ ጥፋቱን ማረም ወይም ከመጓዙ በፊት ይቅርታ እንዲያደርጉለት መጠየቅ አለበት ምክንያቱም ነቢዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም)  እንዲህ ብለዋል፡- ‹‹በሀብቱ ወይም በክብሩ ወንድሙን የበደለ ሰው ዲናርም ሆነ ዲርሃም ከመምጣቱ በፊት ዛሬ ይቅርታ ይጠይቀው። ለርሱ መልካም ሥራ ቢኖረውም ለእሱ ይሰጣል። ከሰራው በደል ጋር ተመዛዛኝ  ሀሰናት ይወሰድበት። ለእሱ ምንም አይነት መልካም ስራ ከሌለው ከባልደረባው መጥፎ ስራ ከፊሉ ተወስዶ ሸክሙ ላይ ይጨመራል።” ለሐጅ ወይም ለዑምራ ንፁህ ሀብቱ (ማለትም ሀላል የሆነውን እና ከሃላል ምንጭ የሚገኘውን) መጠቀም ይኖርበታል ምክንያቱም ከነቢዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) በተዘገበው ሰሒህ ዘገባ ላይ እንዲህ ብለዋል፡- “በእርግጥ አሏህ ንፁህ ነው ከመልካም ነገር (ማለትም ሀላል)በስተቀር ምንም አይቀበልም።" አቡ ሁረይራህ (ረዲየላሁ ዐንሁማ) እንዳስተላለፉት፡ የአላህ መልእክተኛ (ሶለላሁ ​​ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ ብለዋል፡- “አንድ ሰው ሐጅ አድርጎ ሐላልና ንጹህ ሲሳይ ይዞ ቢወጣና ቢያስቀምጥ እግሩ በመጓጓዣው ውስጥ  'ለባይክ አላሁመ ለበይክ' ሲል ከሰማይ ጠሪ ይጠራውና፦" ሲሳይህ ​​ሃላል ነው፣ መጓጓዣህም ሃላል ነው፣ ሀጅህም ተቀባይነት ይኖረዋል።"  ኃጢአትህም ይሰረይልሃል።" ይለዋል። ስንቁ ሀራም ከሆነ ግን፦ ጠሪው ከሰማይ “ስንቅህ ሐራም ነው፤ ገንዘባችሁም ሐራም ነው፤ ሐጅህም ተቀባይነት የለውም።” ይለዋል። ሁጃጅ የሆኑ ሰዎችን  ምንም ፍላጎት ማሳየት የለበትም፣ እነሱን ከመጠየቅ ይቆጠብ አለበት። ምክንያቱም ነቢዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) እንዲህ ብለዋል፡- “ክብሩን ለማስጠበቅ አላህን እንዲረዳው የሚለምን አላህ ይረዳዋል። እሱን; ከጥቅም ውጪ ሆኖ የአላህን እርዳታ የሚፈልግ ሰው አላህ ራሱን ያዘጋጃል።" እሳቸውም (የአላህ በረከትና ሰላም በእሱ ላይ ይሁን) እንዲህ አሉ፡- “አንድ ሰው በቂያማ ቀን ፊቱ ላይ ቁራጭ ሥጋ  የሌለው ሆኖ እስኪመጣ ድረስ ሰዎችን ይጠይቃል።" ሐጃጁ ሐጅና ዑምራን በመስራት የአላህንና የኋለኛይቱን ዓለም ውዴታ በመሻት በነዚያ የተቀደሱ ቦታዎች ላይ በንግግርና በተግባር ወደ አላህ መቃረብን መሻት ይኖርበታል። ወደ ሐጅ የመሄድ ፍላጎት ዓለማዊ ጥቅም ወይም  መኩራራት መሆን የለበትም፤ ምክንያቱም እነዚህ ከዓላማዎች ሁሉ በጣም የሚገዝ ነው። ለመልካም ሥራዎች ውድቅና ተቀባይነት የሌላቸው ምክንያቶች ናቸው አላህ ሱብሃነሁ ወተዓላ እንዲህ ይላል ትርጉሙ): " የቅርቢቱን ሕይወትና ብልጭልጭዋን የሚፈልግ ሰው። ለነሱም ሥራቸውን በውስጧ እንሞላቸዋለን። ለነሱም በእርሷ ምንም የሚቀነስ የላቸውም።"
4 47116Loading...
16
حكم من تجاوز الميقات ليحرم من ميقات آخر الشيخ سليمان الرحيلي https://youtube.com/watch?v=0ZWvtofXTXo&si=3NNpya3SVDOUPuo5
4 24111Loading...
17
ዘውትር ስርዓት በሰለው መልኩ ማንበብ የሰዋስው፣ የቋንቋ ክህሎት እና የፅሁፍ ችሎታን ለማሻሻል ይረዳል።
4 2118Loading...
18
🌟 ልዩ የዳዕዋ ዝግጅት በነሲሓ መስጂድ 👌እሁድ ዙልቂዕዳ 26/1445 ዓ. ግንቦት 25/2026 ከ 3፡30 ጀምሮ 18 ማዞሪያ በሚገኘው ነሲሓ መስጂድ ኢብኑ መስዑድ ኢስላሚክ ሴንተር __ 🕌 ibnu Masoud islamic Center t.me/merkezuna
3 0105Loading...
19
Media files
3 1587Loading...
20
Media files
3 78214Loading...
21
Media files
3 92310Loading...
22
Media files
10Loading...
23
ዐብዱላህ ኢብኑ ሙባረክ: ‐ «እድሜህ አንድ ቀን ብቻ ነው የቀረው ብትባል ምን ትሰራበት ነበር?» በማለት ተጠየቁ። እርሳቸውም: ‐ «ሰዎችን አስተምር ነበር።» በማለት መለሱ።
3 99825Loading...
24
Media files
3 51916Loading...
25
Media files
3 3508Loading...
26
Media files
3 53216Loading...
27
🔴 ሴቶች ነሺዳን እያዜሙ እና ቁርኣን እያነበቡ በማህበራዊ ድረ-ገጾች ላይ ብቀ ብቅ ማለት የተለመደ ነገር እየሆነ መጥቷል። ይሄ ነገር ደዕዋ ሆነ የአላህ መልእክተኛን ከመውደድ አይካተትም። ይልቁንም ለአመፅ እና ለፈተና የቀረበ ነው። አጅነቢይ ወንዶች ፊት ቁርኣንን መቅራትና ነሺዳ ማዜም የሴቶችን ቅላፄን ማስዋብ  በቁርኣን የተወገዘው ንግግርን ማለዘብ ውስጥ ይካተታል። ለወንዶችም እነሱን ማዳመጥ ፈተና ነው። ጥቂት የማይባሉ ሴቶች ቻነል ከፍተው ይህን ድርጊታቸውን ደዕዋ ነው ብለው መሞገታቸው ፈተናውን እና  መከራ ያባብሰዋል። አላሁ ሙስተዓን اللهم ردنا إلى دينك ردا جميلا.
6 61332Loading...
28
Media files
4 6969Loading...
29
ቁርአን ሓፊዝ ነው! ግን ኩራተኛ…
4 30018Loading...
30
🤲 ኢላሂ ! በውዴታቸው ቅን  የሆኑ የዲን ወንድሞችን ለግሰን! ዑመር ኢብኑል ኸጣብ - አላህ ይዘንላቸውና - እንዲህ ብለዋል፡- "ከእስልምና ቀጥሎ ከጥሩ ወንድም በላይ ምንም አይነት በላጭ ነገር አልተሰጠም።" ቁወቱ አል–ቁሉብ - (178/2) ኢማም አሽ– ሻፊኢይ - አላህ ይዘንላቸውና፡- “ከወንድማማቾችን ጋር  አብሮ ማሳለፍ የሚያክል ደስታ የለም፣ ወንድሞቻችን መለያየት የሚያክል ሐዘን የለም። ሹዐቡል ኢማን - (504/6))
4 25335Loading...
31
Media files
4 2208Loading...
32
Media files
3 8365Loading...
33
(إنَّ بين يدَيْها فِتنةً وهرْجًا قالوا: يا رسولَ اللهِ! الفتنةُ قد عرفناها فالهرْجُ ما هو؟ قال: بلسانِ الحبشةِ القتلُ، ويُلقَى بين النَّاسِ التَّناكُرُ فلا يكادُ أحدٌ أن يعرِفَ أحدًا) إرواه أحمد بن حنبل، في المسند، عن حذيفة بن اليمان، الصفحة أو الرقم:2771، صحيح (በእርግጥም ከቂያማ በፊት ሁከትና ግርግር አለ።" የአላህ መልእክተኛ ሆይ! እኛ ሁከትን አውቀናል፤ ታዲያ ግርግር ምንድን ነው? አሉ፡- በሐበሾች ቋንቋ ግድያ  ማለት ነው አሉ፤ በሕዝቦችም መካከል አለመተዋወቅ ይጣላል። ማንም ሰው ማንንም አያውቅም።)
3 90711Loading...
34
Media files
3 9260Loading...
35
Media files
3 9395Loading...
36
بكاء الشيخ الشريم 🎙ከአላህ ፍራቻ የተነሳ ያነባች አይን በፍፁም የጀሀነም እሳትን አላህ አያሳያትም።🎙
3 64712Loading...
37
ሐጅ ለማድረግ ለተነሳችሁ … የሐጅ እና ዑምራን ድንጋጌዎችን ለመማር የሚረዳ ጠቃሚ አፕሊኬሽን ስለሆነ አውርዳችሁ ተጠቀሙበት።
4 34334Loading...
38
🌴🔊 مادة الفرق والأديان،الروافض 💿🌴 📚 ርዕስ :- ሺዓ(አረዋፊድ) 🎙ማብራሪያ ፦ ኡስታዝ ሱልጣን ኸድር 🗂 ትምህርቱን ጥራት ባለው (64kbps) የተቀዳ 📀 《ደርሱን ፊ ኡሱሊል ፊረቅ》
3 6977Loading...
39
اللَّهُمَّ إنِّي أسْألُكَ رِضَاكَ وَالجَنَّةَ ، وَأعُوذُ بِكَ مِنْ سَخَطِكَ وَالنَّارِ
5 0985Loading...
40
📢#ደርስ_ይከታተሉ! በነሲሓ ቲቪ ሲተላለፍ የነበረው በሸይኽ ኢልያስ አሕመድ የተሰጠውን  አል ዐቂደቱል ዋሲጢያህ ደርስ ወደ ኦዲዮ በመመለስ እና ለመከታተል በሚያመች መልኩ አጠር ባሉ ክፍሎች ተዘጋጅቶ በሳምንት ሁለት ቀናት ሰኞ እና ሐሙስ በዚህ ቻናል ይለቀቃል። ደርሱ ተደራሽነት ይኖረው ዘንድ ሼር ያድርጉ! 📗የኪታቡ ስም ፡ "العقيدة الواسطية" "አል ዐቂደቱል ዋሲጢያህ"  (መሰረታዊ የአህሉስ-ሱንና ወልጀመዓን ዐቂዳ የሚያብራራ ኪታብ ) ▪️ዘወትር ሰኞ እና ሐሙስ   ⏰ ከቅኑ 10፡00 👤የደርሱ አቅራቢ ፡ ሸይኽ ኢልያስ አሕመድ 🏳️ የኡስታዝ ኢልያስ አህመድ የትምህርት መድረክ  https://www.facebook.com/ustathilyas t.me/ustazilyas
3 31113Loading...
#ረመዳን_18 🌙 የአላህ መልዕክተኛ (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦ “አላህ ዱዓችሁን እንደሚቀበላችሁ እርግጠኛ ሆናችሁ ዱዓ አድርጉ። እወቁ!  አላህ ልብ ዝንጉ ሆኖ የሚደረግ ዱዓን አይቀበልም።” t.me/sultan_54
Показать все...
የኡስታዝ ሱልጣን ኸድር የትምህርት መድረክ (official)

ይህ በኡስታዝ ሱልጣን ኸድር እውቅና የተከፈተ ብቸኛው (official) ቻነል ሲሆን የእርሱ ትምህርቶችና አጫጭር መልእክቶች በየጊዜው የሚተላለፉበት ልዩ መድረክ ነው፡፡ አላህ መልካም ምንዳውን ይክፈለው፤ ከዕውቀቱም ተጠቃሚ ያድርገን! ትምህርታዊ ቁም ነገሮች ላይ መሳተፍ የምትፈልጉ እንዲሁም ሐሳብና አስተያየት ካልዎት በዋትስ ኣፕ ይላኩልን! ♻:

https://api.whatsapp.com/send?phone=

👍 17
የዐረፋ ቀን በላጩ ተግባር ዱዓ ነው። ስለሆነም ለነገው የዐረፋ ቀን ዱዓችን እናዘጋጅ። ኢማሙ አውዛዒይ ረሂመሁላህ እንዲህ ብለዋለ፦ "ሃጃቸውን (ዱዓቸውን) ለዐረፋ ቀን የሚያዘጋጁ ሰዎች ላይ ደርሻለሁ።" ለዐረፋ ቀን የሚሆን በትላልቅ የተፃፈ ዱዓ ነው አውርደው ይጠቀሙት። t.me/sultan_54
Показать все...
‎⁨جوامع الدعاء خط كبير⁩(1).pdf5.92 KB
👍 5
01:01
Видео недоступноПоказать в Telegram
4.13 MB
👌 12
Фото недоступноПоказать в Telegram
የሐጅ ተግባራት አፈፃፀም እለት በእለት ይህ የሐጅን ተግባራት አፈፃፀም እለት በእለት የሚያብራራ አጭር ጽሁፍ በሸይኽ ሙሐመድ ሷሊህ አል–ዑስይሚን ተዘጋጅቶ ወደ አማርኛ ተመልሶ የተሰራጨ ነው። በአላህ ፍቃድ የየእለቱን የሐጅ ተግባር ከዚህ ቀጥሎ ከፋፍለን እናቀርባለን:– (ክፍል–1) የመጀሪያው ቀን ተግባር እሱም ከዙል–ሒጃ ወር ስምንተኛው ቀን የውመ አት–ተርዊያ በመባል የሚታወቀው ነው። 1️⃣ ለሐጅ ኢህራም ወይም ኒያ ማድረግ በመካ ከተማ እና በዙሪያዎ ያለ ሰው ካለበት ቦታ ታጥቦ፣ (አካሉን) ሽቶ ተቀብቶ፣ የኢህራም ልብሱን ለብሶ እና "ለበይከ ሀጀን፤ ለበይከ አላሁመ ለበይክ፤ ኢነልሀምደ ወኒዕመተ ለከ ወልሙልክ ላ ሸሪከ ለከ" በማለት ኢህራም(ኒያ) ያደርጋል። ከዚህ ቀን በፊት መካ ያልመጣና ከሚቃት ክልል ውጪ ለሀጅ ወይም ዑምራ የሚመጣ ሰው የሚቃት ክልሉን ያለ ኢህራም(ኒያ) ማለፍ የለበትም።* 2️⃣ *ወደ ሚና መጓዝ* ወደ ሚና ይጓዛል እዚያም የዘጠነኛው ቀን ጸሐይ እስኪወጣ ድረስ ይቆያል። የስምንተኛውን ቀን የዙሁርን፣ የዓስርን፣ የመግሪብን እና የዒሻን እንዲሁም የዘጠነኛውን ቀን ፈጅር ሰላቶች በየወቅታቸው እና አራት አራት ረከዓ የሆኑትን የዙህር የዓስርና የዒሻእ ሰላቶች ሁለት ሁለት ረከዓ በማድረግ አሳጥሮ ይሰግዳል። ይቀጥላል… ለሌሎች በማስተላለፍ የመልካም ስራ አጋር ይሁኑ አላህ ያግራልን! ✍️ ጣሀ አህመድ 🌐 https://t.me/tahaahmed9
Показать все...
👍 11
كيف يكون الحج مبرورا ومقبولا؟.mp320.73 MB
👍 10 4
موجز أعمال الحج.mp313.56 MB
5👍 3
Фото недоступноПоказать в Telegram
ነብዩ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) እንዲህ ብለዋል፡- “ከነዚህ አስር ቀናት የበለጠ መልካም ስራዎች አላህ ዘንድ የተወደዱባቸው ቀናት የሉም።”
Показать все...
31👍 18
sticker.webp0.61 KB
12👍 3
Фото недоступноПоказать в Telegram
ሐጅና ዑምራ፤ በነዚህ ቀናት ውስጥ ከሚፈጸሙ መልካም ስራዎች መካከል ሐጅ ማድረግ ይገኝበታል፤ በነዚህ አስር ቀናት የሐጅ ዒባዳ ላይ ተገኝቶ በተገቢው መልኩ ከፈጸመው በአላህ ፍቃድ ከተከታዩ የአላህ መልዕክተኛ ብስራት ድርሻ ይኖረዋል፤ عن أبي هريرة رضي الله عنه قال: سمعته يقول: "الحج المبرور ليس له جزاء إلا الجنة" متفق عليه. ከአቡ ሁረይራ በተላለፈ ሀዲስ የአላህ መልዕክተኛ እንዲህ ብለዋል፤ «ከወንጀል የራቀና ተቀባይነት ያለው ሐጅ (አል-ሐጅ አል-መብሩር) ምንዳው ጀነት እንጂ ሌላ አይደለም፡፡» 📚 ቡኻሪና ሙስሊም
Показать все...
👍 49