ru
Feedback
Haala Ilaalcha Ortodoksii(ኦርቶዶክሳዊ ማዕቀፈ እሳቤ)

Haala Ilaalcha Ortodoksii(ኦርቶዶክሳዊ ማዕቀፈ እሳቤ)

Открыть в Telegram

Waa'ee Mana Kiristaanaa Fi Biyya Keenyaa Haala Ilaalcha Ortodoksiin Hubachuu የቤተክርስቲያናችንና ሀገራዊ ሁኔታዎችን በኦርቶዶክሳዊ ማዕቀፈ እሳቤ መረዳት

Больше
Страна не указанаКатегория не указана
273
Подписчики
Нет данных24 часа
-37 дней
-1330 день
Архив постов
በአርሲ ኦርቶዶክሳውያን ላይ የሚፈጸመው የዘር ማጥፋት እልባት እንዳያገኝ በቤተ ክህነት ውስጥ የተሰገሰጉ ኢአማንያን "የሰላም ኮሚቴ"በሚል አድበስብሰው አልፈዋል።እነዚህ ሰዎች ከአገዛዙ ጋር እጅና ጓን
በአርሲ ኦርቶዶክሳውያን ላይ የሚፈጸመው የዘር ማጥፋት እልባት እንዳያገኝ  በቤተ ክህነት ውስጥ የተሰገሰጉ ኢአማንያን "የሰላም ኮሚቴ"በሚል አድበስብሰው አልፈዋል።እነዚህ ሰዎች ከአገዛዙ ጋር እጅና ጓንት ሆነው የሚሠሩ ናቸው። በወርኃ ጥቅምት ላይ "ክሚቴ አቋቁመናል" ብለው በመግለጫ ኦርቶዶክሱን ካዘናጉት በኋላ በሽርካ ወረዳ በየካቲት ወር ማገባደጃው ላይ ብቻ ከ31 በላይ ኦርቶዶክሳውያንን አሳርዱቸዋል ።አዎ የምጽፈው ነገር ሊመር ይችላል አምስት ኪሎ ቤተ ክህነት ተቀምጠው ኦርቶዶክሳውያንን የሚያስጨፈጭፉ ጳጳሳትና መነኮሳት አሉ።ከሁለት ወራት በፊት  የኦሮሚያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ  ተሰባስበው ነበር። በዚህ ጉባኤ ላይ በእነ ሸመልስ አብዲሣም በእነ አቡን ሳዊሮስ ቀጭን ትዕዛዝ ሰጪነት ማንም ሰው ስለ አርሲ ኦርቶዶክሳውያን ትንፍሽ እንዳይል ነው የተደረገው። በአርሲ ያላችሁ ኦርቶዶክሳውያን ከእግዚአብሔር  በታች አንድም የሚደርስላችሁ አካል እንደሌለ አውቃችሁ ራሳችሁን ለማዳን እንድትንቀሳቀሱ ወንድማዊ መልእክቴን ማስተላለፍ ፈልጋለሁ።አስፈላጊ ከሆነ  እነ አቡን ሳዊሮስ በአርሲ ኦርቶዶክሳውያን ላይ እየሠሩ ያሉትን ሴራ አጋልጣለሁ። https://t.me/rete14

እፎይ፦ 👉 ዲያቆን ነው? አይደለም 👉ካህን ነው? አይደለም የጉባኤ ቤት ሊቅ ነው? አይደለም 👉 መጋቤ ሐዲስ ነው? አይደለም ታዲያ ምንድነው? 🔏እግዚአብሔር ለምርጥ ዕቃነት የመረጠው ብርቱ ምዕመ
እፎይ፦ 👉 ዲያቆን ነው? አይደለም 👉ካህን ነው? አይደለም የጉባኤ ቤት ሊቅ ነው? አይደለም 👉 መጋቤ ሐዲስ ነው? አይደለም ታዲያ ምንድነው? 🔏እግዚአብሔር ለምርጥ ዕቃነት የመረጠው ብርቱ ምዕመን 🔏 እግዝአብሔር ሀላፊነታቸውን ባልተወጡ ጳጳሳት፣ካህናት፣ሊቃውንትና ሰባኪያን ላይ ይፈርድባቸው ዘንድ ያስነሳው የሃይማኖት አርበኛ ነው። እግዚአብሔር ፍፃሜውን ያሳምርልን። https://t.me/rete14

ኢየሱስም፡— ፍጹም ልትሆን ብትወድ፥ ሂድና ያለህን ሸጠህ ለድሆች ስጥ፥ መዝገብም በሰማያት ታገኛለህ፥ መጥተህም ተከተለኝ፡ አለው።ማቴ 19:21 የጳጳሳቱ ኑሮ በተግባር ሲገለጥ ፍጹም(ብፅዕ) ልትሆን ብ
ኢየሱስም፡— ፍጹም ልትሆን ብትወድ፥ ሂድና ያለህን ሸጠህ ለድሆች ስጥ፥ መዝገብም በሰማያት ታገኛለህ፥ መጥተህም ተከተለኝ፡ አለው።ማቴ 19:21 የጳጳሳቱ ኑሮ በተግባር ሲገለጥ           ፍጹም(ብፅዕ) ልትሆን ብትወድ፥ የ ድሆች ኪስና መቀነት ፥ ሙዳየ ምፅዋትን አራቁተህ  ፣ታቦት ነግደህ ፣አሜሪካና አውሮፓ ሄደህ ዶላር ቀፍለህ  ባንኩን አጨናንቀህ  በየቦታው ፎቅ ሠርተህ ቱጃር ሆነህ ተከተለኝ

የብልጽግና ፓርቲ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤትን እንዲቀላቀሉ በኦሮሚያ ክልል ያቀረባቸውን 60 ዕጩዎች ይፋ አድርጓል። የእነዚህ ዕጩዎች ስብጥር በሃይማኖት ረገድ ሲታይ የሚከተለውን መልክ ይዟል፦ ▪️ፕ
የብልጽግና ፓርቲ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤትን እንዲቀላቀሉ በኦሮሚያ ክልል ያቀረባቸውን 60 ዕጩዎች ይፋ አድርጓል። የእነዚህ ዕጩዎች ስብጥር በሃይማኖት ረገድ ሲታይ የሚከተለውን መልክ ይዟል፦ ▪️ፕሮቴስታንት (ጴንጤ፣ ጆሆቫ እና OJ)፦ 31 ዕጩዎች (ከግማሽ በላይ የሚሆነውን ድርሻ ይይዛሉ) ▪️የእስልምና እምነት ተከታዮች፦ 25 ዕጩዎች ▪️የኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነት ተከታዮች፦ 4 ዕጩዎች ከማርያማዊት ሄኖክ ለሜሣ https://t.me/rete14

Mana Kiristaanaa: 👉Namni dhukkuba sanyummaan faalame ishee ceessisuu hin danda’u. 👉Tokkummaa keenya diiguuf jecha Diqaalota
Mana Kiristaanaa: 👉Namni dhukkuba sanyummaan faalame ishee ceessisuu hin danda’u. 👉Tokkummaa keenya diiguuf jecha Diqaalota Warroota lixaan kan uumame,  naannoon Kan daangeffamu  ishee ceessisuu hin danda’u. 👉 Namni gandaa fi Mandaraan Kan gurmaa’e ishee ceessisuu hin danda’u. 👉 Olola sobaa Warroota Siyaasaa wallaaloo dhaga’ee, "Ortodoksiin na hacuuccee Jirti, aadaa koo fi afaan koo balleessitee Jirti..." jedhee miira gad-aantummaan kan dhiphatu ishee ceessisuu hin danda’u. 👉Koodii Badiinsaa "Mo'a Tewaahidoo" jedhu itti maxxansee, raayyaa miidiyaa bobbaasee kan ishee ari’atu, ergamaan CIA fi Mossad ishee ceessisuu hin danda’u. Mana Kiristaanaa bara rakkinaa kana kan ceessisu danda'an ijoollee ishee ilaalcha Ortodoksii fi qalbii Ortodoksummaa qaban qofaani. https://t.me/rete14

ቤተ ክርስቲያንን፦ 👉በዘር በሽታ የተለከፈ ሰው ሊያሻግራት አይችልም 👉ኅብረታችንን ለመበታተን ሲሉ የምዕራባውያን ዲቃሎች በፈጠሩት ክልል የሚታጠር ሊያሻግራት አይችልም 👉በጎጡና በሰፈሩ የተቧደነ
ቤተ ክርስቲያንን፦ 👉በዘር በሽታ የተለከፈ ሰው  ሊያሻግራት አይችልም 👉ኅብረታችንን ለመበታተን ሲሉ የምዕራባውያን ዲቃሎች  በፈጠሩት ክልል የሚታጠር ሊያሻግራት አይችልም 👉በጎጡና በሰፈሩ የተቧደነ ሊያሻግራት አይችልም 👉 የደናቁርት ፖለቲኞችን ተረትተረት እየሰማ "ኦርቶዶክስ ጨቁናኛለች ባህሌን፣ቋንቋዬን ጨፍልቃለች ....እያለ በ በታችነት ስሜት የሚሰቃይ ሊያሻግራት አይችል 👉 "ሞዐ ተዋሕዶ"የሚል የማጥቂያ ኮድ ለጥፎ የሚዲያ ሠራዊት አሰማርቶ የሚያሳድዳት የሲአይኤ እና የሞሳድ ተላላኪ ሊያሻግራት አይችልም ቤተ ክርስቲያን ይኽን የመከራ ዘመን የምትሻገረው ኦርቶዶክሳዊ ማያ  ኦርቶዶክሳዊ ልቡና ባላቸው ልጆችዋ ብቻ ነው፦ https://t.me/rete14

Bidiruu Bidiruun tuni  fayyina walooma keenyaati waan tateef tokkummaa barbaaddi. (Mana Kiristaanaa) Bidiruun inni tokko keessatti dhama’ee, inni kaan immoo keessatti qoosu dambalii jalaa hin ooltu. Hundi iyyuu wal-qixa bishaan keessaa dhangalaasuufi madaallii ishee eeguuf dirqama qaba. Wanti Mana Kiristaanaa mudates kanuma. Warra hojjetu caalaa warri qoosu, kolfu, taphatu, kan fakkeessu, nyaataa qofaaf kan deemu, kan nama nuffisiisu fi kaayyoo hin qabne waan baayyateef, dambaliin guyyaa guyyaan itti dhangala’u ishee raasaa jira. Gariin waan tokko akka hin uumamnetti kolfu, gariin immoo gadda irra jiru. Gariin ni hojjetu, gariin immoo ni balleessu. Gariin warra balleessan waliin jiru, gariin immoo warra baduuf jiran waliin jiru. * Gariin warra dhugaa waliin, gariin immoo warra soban waliin jiru... Bidiruun tuni bishaan kessatti lixuu ishee dura, kolficha dhaabnee wal-taanee bishaan itti dhangala’u sana utuu irraa ittifnee hin wayyuu? Guyyaa bidiruun tuni bishaannitti gad lixxe, Kan kolfanis ta’ee kan gaddan hin oolan. Wanti ta’uuf jiru, waan ta’e caalaa hamaa dha. https://t.me/rete14

መርከቧ መርከቧ የጋራ መዳኛ ከሆነች ኅብረት ትፈልጋለች።(ቤተ ክርስቲያን) አንዱ የሚደክምባት አንዱ የሚቀልድባት መርከብ ከማዕበል አትድንም። ሁሉም እኩል ጎርፉን ሊያፈስላት እና ሚዛኗን ሊጠብቅላት ይ
መርከቧ   መርከቧ የጋራ መዳኛ ከሆነች ኅብረት ትፈልጋለች።(ቤተ ክርስቲያን) አንዱ የሚደክምባት አንዱ የሚቀልድባት መርከብ ከማዕበል አትድንም። ሁሉም እኩል ጎርፉን ሊያፈስላት እና ሚዛኗን ሊጠብቅላት ይገባል። ቤተ ክርስቲያንን የገጠማት ይሄ ነው። ከሚሠራው የሚቀልደው፣የሚስቀው፣የሚጫወተው፣የሚያስመስለው፣በላተኛው፣ተክበስባሹ፣ዓላማ የለሹ..በመብዛቱ በየ ዕለቱ የሚፈሰው ማዕበል እያናወጻት ነው። ግማሹ ምንም እንዳልተፈጠረ ሲስቅ ግማሹ ልቅሶ ላይ ነው። ግማሹ ሢሰራ ግማሹ ማማሰን ላይ ነው። ግማሹ ከአጥፊዎች ጎን ገማሹ ከጠፊዎች ጋር ነው። ግማሹ ከእውነተኞች ግማሹ ዋሾዎች ጋር ነው።... ጎበዝ መርከቧ ከመስጠሟ አስቀድሞ ሳቁን አቁመን ተረባርበን ጎርፉን ብናስታግሥላት አይሻልም? መርከቧ የሰጠመች ቀን ሳቂውም ሀዘንተኛውም አይተርፍም።        የሚሆነው ከሆነው ይከፋል። https://t.me/rete14

የክርስትናው ማዕከል የነበሩ ሀገራት ከመጥፋታቸው በፊት እንደዚህ ዓይነት ምልክቶችን ነበር ያሳዩት።ዛሬ እንደ ቀላል የተለማመድነው ባርነት ነገ ትልቅ ዋጋ እንደ ሚያስከፍለን እንወቅ።

ዓይን ያወጣ ሃይማኖታዊ ጭቆና 👉ኦርቶዶክሳውያን በገዛ ሀገራችን ባይተዋር ሆነናል 👉ከመንግሥታዊ ተቋማት ተጽድተናል(ለይስሙላ ጣልጣል የተደረጉትም ለሆዳቸው ያደሩ ይሁዳውያንና ዴማሳውያን ናቸው) 👉
+1
ዓይን ያወጣ ሃይማኖታዊ ጭቆና 👉ኦርቶዶክሳውያን በገዛ ሀገራችን ባይተዋር ሆነናል 👉ከመንግሥታዊ ተቋማት ተጽድተናል(ለይስሙላ ጣልጣል የተደረጉትም ለሆዳቸው ያደሩ ይሁዳውያንና ዴማሳውያን ናቸው) 👉ሃይማኖታዊ ጭቆና እየተፈጸመብን ነው 👉ሌሎች በተሃይማኖት ተደራጅተው እኛን ሲያጠቁን እኛም በኦርቶዶክሳዊነታችን ተደራጅተን ራሳችንን መከላከል ተፈጥሮአዊም፣መጽሐፍ ቅዱሳዊም ፣ዓለምአቀፋዊም ህግ ነው።ሰሚ በሌለበት ማለቃቀስ መፍትሔ አይገኝም። https://t.me/rete14

በአሰቦት ደብረ ወገግ ገዳም ላይ ጥቃት ተፈጸመ፤ የአንድ አባት ሕይወት አለፈ ግንቦት 3 ቀን 2018 ዓ.ም : አሰቦት በምሥራቅ ኢትዮጵያ የሚገኘው ታሪካዊው የአሰቦት ደብረ ወገግ ቅድስት ሥላሴና አቡነ ተክለ ሃይማኖት አንድነት ገዳም ዛሬ ግንቦት 3 ቀን 2018 ዓ.ም ከሰዓት በኋላ በታጣቂዎች ከባድ ጥቃት እንደተፈጸመበት ተሰምቷል። ዛሬ ከቀኑ 9:00 ሰዓት ጀምሮ ማንነታቸው ባልታወቁ ታጣቂዎች በተከፈተ ተኩስ፣ በገዳሙ የሚያገለግሉ አንድ ካህን ተገድለዋል። ጥቃቱ የተሰነዘረው በገዳሙ የታችኛው ክፍል በሚገኘው የእናቶች ገዳም በኩል መሆኑን ከስፍራው የተገኘ መረጃ ያመላክታል። በስፍራው የሚገኙ ገዳማውያን ለአገር ውስጥ መገናኛ ብዙኃን በሰጡት ቃል፤ አካባቢያቸው በታጣቂዎች ተከቦ እንደሚገኝና የወንድማቸውን አስከሬን እንኳ ለማንሳት አስቸጋሪ ሁኔታ ላይ መሆናቸውን ገልጸዋል። እኛ መሣሪያ የሌለን ገዳማውያን ነን፤ እስካሁን የደረሰልን የጸጥታ አካል የለም። የሚመለከታችሁ አካላት ሁሉ ድምፅ ሁኑልን"* ሲሉ ጥሪያቸውን አቅርበዋል። በአሰቦት ደብረ ወገግ ገዳም ላይ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ተመሳሳይ ጥቃቶች በተደጋጋሚ እየተፈጸሙ መሆኑ የሚታወስ ሲሆን፣ በዚህም ምክንያት በርካታ ገዳማውያንና የአካባቢው ምእመናን ለስደትና ለከፍተኛ እንግልት እየተዳረጉ ይገኛሉ:: Via Mahibere Kidusan Broadcast Service

Gaaffii warra wallaaltota naannoo sanaatiif: 👉 "Oromoon yoo cuuphame 'Amhara' ta'a" yoo jettan, "Amharri yoo cuuphame maali ta'a? Tigraayiin yoo cuuphame maali ta'a? Wolayittaan yoo cuuphame maali ta'a? Eertiraan yoo cuuphame maali ta'a? Gibxiin yoo cuuphame maali ta'a?" 👉 "Ortodoksiin kan Amharaati" jettu; kanaaf Ortodoksiin addunyaa irra jiru hundi Amhara jechuudhaa? https://t.me/rete14

ጥያቄ ለዚያ ሰፈር ደናቁርት 👉 "ኦሮሞ ሲጠመቅ አማራ ከሆነ "አማራውስ ሲጠመቅ ምን ይሆናል ፣ትግራዋዩ ሲጠመቅ ምን ይሆናል?ወላይታው ሲጠመቅ ምን ይሆናል? ኤርታራዊው ሲጠመቅ ምን ይሆናል? ግብጻዊው ሲጠመቅ ምን ይሆናል?  👉"ኦርቶዶክስ የአማራ ናት" ትላላችሁ ስለዚህ በዓለም ላይ ያለው ኦርቶዶክስ ሁሉ አማራ ነው ማለት ነው? https://t.me/rete14

በኦሮሚያ ያሉ ኦርቶዶክሳውያን ጥሩ የመነቃቃት ስሜት እያሳዩ ነው።የተሻለ ለውጥ እንደሚመጣ ተስፋ አለኝ jabaadhaa !
+3
በኦሮሚያ ያሉ ኦርቶዶክሳውያን ጥሩ የመነቃቃት ስሜት እያሳዩ ነው።የተሻለ ለውጥ እንደሚመጣ ተስፋ አለኝ jabaadhaa !

Uumni dammaqaa ta'ee fi gadifageenyaan rakkoo isaa hubate of oolcha; uumni hin dammaqini fi gadifageenya rakkoo isaa hin hubanne garuu meeshaa diinaa ta'uun ofiin of balleessa. https://t.me/rete14

የነቃ የመከራውን ጥልቀት የተረዳ ሕዝብ ራሱን ይታደጋል ፣ያልነቃ የመከራውን ጥልቀት ያልተረዳ ሕዝብ ግን የጠላት መጠቀሚያ ይሆናል ራሱን በራሱ ያጠፋል https://t.me/rete14