7 367
مشترکین
+224 ساعت
+2157 روز
+33930 روز
آرشیو پست ها
7 364
እኔ የሚገርመኝ ነገር ኦርቶዶክስ ሆነው በምንሰጣቸው መረጃዎችና በምናደርገው እንቅስቃሴ የሚቀኑ ሰዎች አሉ።አሁን ምኑ ያስቀናል?
7 364
ይኽም ማደንዘዣና ኦርቶዶክስን ለማጥፋት ጊዜ መግዣ ነው
ከኦርቶዶክስ የጸዳች " አዲስ ሀገር"ለመፍጠር የምትመክር ምውት ሀገር "አዲሲቷ ኢትዮጵያ"
በዚህ አጀንዳ የሚሸወድ ኦርቶዶክስ ካለ በቁሙ የሞተ ነው
7 364
Repost from Fantahun wakie ፋንታሁን ዋቄ
👆👆👆ክርስቲያን በጸሎት ካለቀሰ በአንደበት እንደሚገባ ሊነገር የማይችል የክርስቶስን ፍቅር እያሰበ ነው፣ እንደ አምላኩ ለሎች የሚችለውን መልካም ሥራ ባለማድረጉ ተፀፅቶ ነው። እንደ ጀዋር በሜንጫ አሳጭዶ "አልፀፀትም" የሚል መጽሐፍ ለመድረስ አስተምህሮው አያሰናብተዉም።
👉 በዚያ ፍቅር ልክ አምላኩን ማፍቀር፣፤ ቅዱስ ለዩ ክቡር፣ ልዑል፣ ንፁሕ የሆነ አምላኩ በአምሳሉና በአርያው ፈጥሮት፣ ሰው ሆኖለት፣ ሞቶለት እና የቅድስናን መንገድ ከፍቶለት እያለ በኃጢአት መኖሩን ሲያስብ ለንሰሐ በፍቅር ባሕር ሰጥሞ ያለቅሳል።
👉 አምላክ ሰውን በወደደበት ፍቅርልክ ወንድሙን ባለመውደዱ ፍቅር ሳልብኝ ብሎ ያለቅሳል።
👉 እግዚአብሔር ያከበረውጰየሰው ልጅ በግፈኞችጰመከራ ሲቀበሉ ከመከራው ጽናትጰየተነሳ አምላካቸውን ክደው የዘላለም ሕይወት እንዳያጡ ያለቅሳል።
ልዩነቱ ታያችሁ?
አንዱ በጥላቻ ለመግደልና ለማመንዘር ያለቅሳል። ሌላኛው ለማዳንና ከሥጋ ፈቃዳት ነጻ ወጥቶ እንደ መላእክት በብርሃን ፍቅርንጰሊኖረው ያለቅሳል።
እንገዲህ እምነት ሁሉ መሥራቹን ይመስላል፣ ተከታዮችም መሪያቸውን ይመስላሉ። ሞቶ ሞትን ድል ነስቶ ለዘላለም ሕይወት በፍቅርጰያሳመነ እና ገድሎ ዘርፎና አሸብሮ እየወረረ ያሳመነ መካከል ያለውን ልዩነት በተከታዮቹ ጠባይ ማየት ነው።
ከጎዴ እስከ ሺርካ የሚፈስሰው የክርስቲያን ደም በአንደኛው አስተምህሮ፣ በጣዖት አምላኪ፣ በቁስ ለታወሩ የብልጽግና ወንጌል፣ የተረፈ ናዚ ወዘተ የስህተት ትምህርትና ርእዮት ልጆችጰማኅበር ሥራ የው።
ገዳዮች ራሳችሁንጰመርምሩና ወደ ሰላማዊ እየሱስ ክርስቶስ ኑ!!
7 364
Repost from Fantahun wakie ፋንታሁን ዋቄ
ወደ ሰላማዊው አምላክ ወደ ኢየሱስ ክርስቶስ ኑ!!
በከንቱ ትምህርት የሌለን ከንቱ ነገር ተስፋ አድርጋችሁ ደም ውስጥ አትኑሩ!!
የሰው ልጅ መልዐክም ሰይጣንም ለመሆን ምርጫው በእጁ ነው። ስለ ዝሙት በሚያለቅስ ገዳይና ስለ ዘላለም በፍቅር ከብርሃናዊ አምላክ ተዋህዶ መኖር ማልቀስ ልዩነቱ ተቃራኒ ነው።
ይህ ሙስሊም ጀነት ውስጥ ገላውን ስለሚዳስሱት ለስለሳ ሴቶች ገላ እያለመ ያለቅሳል። የተማረው እንዲህ ነው። ምኞቱም ይህ ነው። ካፊር እያለ ሰው የማያርደው መንጋም የሚያሰማራው የሴት ሽልማት የዝሙት ተስፋ ሰንቆ ነው። ለምን መግደል ችዬ ሸኢድ አልሆንኩም ብሎ ያለቅሳል።
👇👇👇
7 364
አርሲ ያላችሁ ኦርቶዶክሳውያን እስኪ ከወርኃ የካቲት ጀምሮ በየወረዳችሁ የተፈጸሙ ግድያዎችን፣እገታዎችና የተለያዩ ጥቃቶችን ላኩልን
7 364
ለቤተ ክርስቲያን መፍትሔ መሆን የማይችሉ፦
👉 የቤተ ክርስቲያንን የመከራ ጥልቀት የማይረዱ
👉 በዘር፣በጎጥ፣በቋንቋና በክልል የሚተነፍሱ
👉 አስመሳዮች፣አድርባዮችና አጨብጫቢዎች
👉ምንደኛ እረኞችና ጀሌዎቻቸው
👉የግለሰብና የቡድን መንጋ
👉ነጻ አውጪ የሚጠባበቁ
7 364
Arbaguguu Gunaa Iddoo Hallayyaa Mosoboo qofa keessatti Kiristaanonni 1000 utuu lubbuun jiranuu gara Hallayyaatti darbatamaniiru.
7) Yeroo adda addaatti ajjeechaa Arsii keessaa baqatanii fi Asabot irraa gara Naazretitti (Adaamaatti) utuu baqatanii kan turan Kiristiaanonni kumaan lakkaa’aman waraana WBO’tiin karaa irratti qabamanii jumlaan ajjeefamaniiru. Loltoonni WBO dhiirota hunda qaama hormaataa isaanii kutuu fi haamtuudhaan qaluun yeroo ajjeesan; dubartoota immoo daboon erga gudeedanii booda, gara daggala dhiphaa keessatti geessuudhaan harka fi miila isaanii mismaariidhaan mukarratti fannoo uumuun rukutanii ajjeesaa turan Kan jedhan gabaasawwan suukanneessaan dhaabbata addunyaa kanneen caqasaman kanaan bahaniiru
7 364
በአርባጉጉ ጉና ሞሶቦ ጊዮርጊሶ በተባለ ገደል ብቻ 1000 ያላነሱ ክርስቲያኖች በሕይወት ወደ ገደል ተጥለዋል።
7) በተለያዩ ጊዜ ከአርሲው ጭፍጨፋ ሸሽተው ከአሰቦት ወደ ናዝሬት ሲሸሹ የነበሩ በሺሕ የሚቆጠሩ ክርስቲያኖች በኦነግ ወታደሮች ከመንገድ ተይዘው በጅምላ ተገድለዋል። የኦነግ ወታደሮች ወንዶች ሁሉ ብልታቸውን በመቁረጥ እና በማጭድ በማረድ ሲገድሉ፤ ሴቶቹን ደግሞ በጅምላ ከደፈሩ በኋላ ጨካኝ ውስጥ በመውሰድና እጅና እግራቸውን በምስማር በእንጨት ላይ መስቀለኛ መተው ይገድሉ ነበረ። የሚሉ ዘግናኝ ሪፖርቶች በእነዚህ በተጠቀሱ ዓለም አቀፍ ድርጅቶች ይወጡ ነበር።
7 364
2) Bara 1983 A.L.H. (B.A.H.) WBO'n (ABO) bahaa fi dhiha Harargee seenee, jalqaba Kiristiyaanota Jajjaboo ta'an dhimmaaf barbaadamtani jirtu jechuun hidhuu jalqabe. Yeroo muraasa boodas, abbootii warraa Kiristaana ta’an kanneen umriin isaanii waggaa 18 olii Wafie Diyensee, Ancoorree, Galamsoo fi Watar keessa jiraatan gara masjiidaa deemanii amantii Islaamaa akka fudhatan, kana gochuu kanneen didan immoo akka ajjeefaman kan ibsu waraqaa kennaniif.
Kiristaanonni hundi akeekkachiisa kanaaf deebii addaa (mirkanaa’aa)kennuu dhabuun isaanii kan aarse WBO’n, torban tokko keessatti magaalota naannoo sana jiran marsee Kiristaanota kuma tokko ol ta’an fixe. Haalli ajjeechaa Kiristaanota baay’ee isaanii; mataan isaanii mormaa isaanii irraa haamtuudhaan kutamee gara Hallayyaatti darbatamuun kan raawwatamee fi kan walfakkaatu ta’uu isaa gabaasni "Religious Vision Report" bara 1992 bahe ni ibsa. Galamsootti bara 1985 A.L.H. (B.A.H.) reeffa walitti qabuu dhaan korojoo 26 oliin mataa namaa walitti qabamuun isaa mirkanaa’eera. Lafeen walitti qabame hundis iddoo awwaalchaa)Mana Kiristaana Debre Medhanealem Galamsoo keessatti awwaalamuun isaa beekameera.
Harar keessatti naannoo Gaara Mul’ataa bakka Iddoo Hallayyaa "Jilechaa" jedhamutti, Kiristaanonni amantii Islaamaa hin fudhannu jedhan, sansalataan Duubatti hidhamanii iji isaanii uffataan haguugamee rasaasaan rishanamanii ajjeefaman. Seensa Badannoo kan jiru hallayyaa "Inquftuu" jedhamu keessatti, Kiristaanonni qalamanii gadi darbataman baay’ina isaanii fi reeffi isaanii naannoo sana garmalee xiraa'uu isaa irraan kan ka’e, keemikaala facaasuudhaan reeffi isaanii torban tokkoof walitti qabamaa ture.
Waraana WBO’tiin reeffi isaanii qaama isaanii irraa kutamee akka nyaatan kan taasisaman, qaamni hormaataa isaanii kutamee afaan isaanii keessa akka kaayyan taasifamee kanneen qalaman dhiironni fi walumatti (baay’inaaan)...
7 364
በ1983 ዓ.ም. ኦነግ ምስራቅና ምዕራብ ሐረርጌ ገብቶ መጀመሪያ ያሰጋሉ ያላቸውን ክርስቲያኖችን ለጥያቄ ትፈለጋላችሁ ብሎ ማሰር ጀመረ። ከተወሰነ ጊዜ በኋላ ወፌ ዲንሴ፣ አንጮሬ፣ ገለምሶ፣ በወተር ያሉ ከ18 ዓመት በላይ ያሉ ክርስቲያን አባ ወራዎች መስኪድ በመሄድ እስልምናን እንዲቀበሉ ይህን ያላደረጉ ግን እንደሚገደሉ የሚገልጽ ወረቀት ሰጠ።
ሁሉም ክርስቲያኖች ለማስጠንቀቂያው ምላሽ አይደለም ቁርጥ ያለአለመስጠታቸው የሰበሰበው ኦነግ በሳምንቱ ከተሞቹ ዙሪያቸውን ከበበ እና ከሺሕ በላይ ክርስቲያኖችን ጨፈጨፈ። የአብዛኞቹ ክርስቲያኖች አገዳደል፤ የራስ ቀናቸው ከአንገታቸው ላይ በማጭድ እየተቆረጠ ወደ ገደል በመወርወር የተፈጸመና ተመሳሳይ እንደነበረ እኤአ በ1992 የሃይማኖት ራዕይ ሪፖርት ተገልጿል። በገለምሶ በ1985 ዓ.ም. በተደረገው የአስክሬን ለቀማ ከ26 ጆንያ በላይ የሰው ጭንቅላት መለቀሙ ተረጋግጧል።
የተሰበሰበው አጽም በሙሉ ገለምሶ ደብረ መድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን መቃብሩም ታውቋል።
በሐረር በጋራሙለታ "ጅሌቻ" በተሰኘ ገደላማ ቦታ እስልምናን አንቀበልም ያሉ ክርስቲያኖች የፈጣን በሰንሰለት ታስረው ዓይናቸውን በመሸፈን በጥይት ተረሽነዋል። በበደኖ መግቢያ ካለው "እንቅፍቱ" ገደል ውስጥ ታርደው የተጣሉ ክርስቲያኖች ከብዛታቸው እና ሬሳቸው አካባቢው ከፍተኛ ሁኔታ ከመሽተቱ የተነሳ ኬሚካል በመርጨት ሬሳቸው ለአንድ ሳምንት ተለቅሟል።
በኦነግ ሠራዊት ሥጋቸውን ከሰውነታቸው እየተቆረጠ እንዲበሉ የተደረጉ፣ ብልታቸው እየተቆረጠ በአፋቸው እንዲይዙ ተደርገው የታረዱትን ወንዶች እና በጅምላ.......
7 364
#ተፈናቃዮች ወደ ስደት እና ሴተኛ አዳሪነት🥹
.
.
#እንደሚታወቀው የባለማህተቡ ሞት እና እንግልት እንደሀገር እድገት እየተቆጠረነው።
ጠቅላይ ሚንስትሩም በፓርላማላይ ያረጋገጡልን ይህንኑ ነው 15 ሰው ብቻ ነው የሞተው እነሱም 12 ሚልሻ ናቸው በማለት በሞታች ማላገጥ በሚመስል መልኩ በአርሲ 3 ክርስቲያን ብቻ እንደሞተ ነገሩን
#በሚያሳዝን መልኩ ከኦርቶዶክስ ነፃ የሆነች ኢትዮጵያን ለመመስረት የተለያየ ምክኒያት በመፍጠር ኦርቶዶክሳውያንን መግደል እና ማስገደል ነው።
#ኦርቶዶክስ በሚበዛበት አከባቢ የፓለቲካ ችግር በማስመሰል ጦርነት ማወጅ እና የእምነቱ ተከታይ የሆኑትን ወታደሮች ወደ ቦታው በመላክ ኦርቶዶክሱን እርስ በእርስ ማዋጋት/ማጋደል/።#ኦርቶዶክሱ በቁጥር አነስ ወዳለበት ቦታ ደሞ የታጠቁ ሽፍቶችን /አሸባሪ ወሀብይን / በመላክ ባለማህተቡን ማሳረድ እንዲሁም ማፈናቀል ከዛም ወጣቱን ወደ ስደት እና ሴተኛ አዳሪነት ማስገደድ ነው።
#ለዚህም የሸዋ ኦሮሞን እንመልከት በማንነቱ የቱለማ ክርስቲያን ኦሮሞ ነው
ግን ደሞ መሬቱን እየተቀማ ለጅማ እና ከአርሲ ለመጡ ወሀብዮች ይታደላል እንዲሁም በጣጠቀ ሽፍታ ደሞ ይገደላል ይፈናቀላላል ይሳደዳል።
#ይህ ሁሉ ግፍ በሀሉም ቦታ እየሆነ ያለው በማንነት ሳይሆን በሀይማኖት ነው።
◇የትግራ እና የአማራው ጦርነት ማንን ጎዳ ካልን ኦርቶዶክሱን ነው
ጦርነቱም ታርጌቱ ኦርቶዶክሱን መምታት ነበር የኛው አባቶች ሳይቀሩ ተባብረው አዋግተውናል።
◇የኦሮምያውም ባለማህተቡን ብቻ መርጦ የሚገድል የሚያፈናቅል ነው።
#በዚህ ሰዓት እስርቤቱ በኦርቶዶክሱ ነው የሞላው
#ስራአጡ ኦርቶዶክሱ ነው
#ተፈናቃዩ እና ችግረኛውም ቢሆን
በአሁን ሰአት ደሞ የተፈናቃ ሴት ልጆች ቤተሰቦቻቸውን ለመርዳት ወደ ስደት እና ወደ ሴተኛ አዳሪነት እየፈለሱ ነው።
##ፔጁን follow ማድረግ አትርሱ
7 364
ወደ አማርኛ ከመተርጎሜ በፊት ኦሮሚኛ ተናጋሪ ኦርቶዶክሳውያን ስለዚህ ጉዳይ ምን ትላላችሁ? እውነት የኦሮሞን መሬት የያዘችው ኦርቶዶክስ ብቻ ናት ወይ? በአንድ ኪሎሜትር በማይሞላ ርቀት ሦስትና አራት ቤተ እምነት የተሠራው የኦርቶዶክስ ነው? ኦርቶዶክስ የኦሮሞን መሬት ወረረች ከተባለ እስልምና ከሳዑዲ ዓረቢያ በመጣ አፈር ላይ ነው የተሠራው? ወይስ በአየር ላይ? ፕሮቴስታንትስ ከጀርመን በመጣ አፈር ላይ ነው የተሠራው? ካቶሊኩስ ከቫቲካን በመጣ አፈር ላይ ነው የተሠራው?
እናንተስ ስለዚህ ጉዳይ ምንትላላችሁ?
7 364
Repost from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
+2
ሽርካዎች እንዳትታለሉ
አብዱ ሐጂና አብደላ አማን(አብደላ ማይክሮ) ይባላሉ።አብዱ የሽርካ ወረዳ የሰላምና ጸጥታ ሀላፊ ሲሆን አብደላ ደግሞ የኦሮሚያ ጨፌ አባል የነበረ ነው።ከፌዴራልና ከ ክልል ባለሥልጣናት በተሰጣቸው ሚሽን ጫካ ካለው ኢስላማዊ ታጣቂ ቡድን ጋር እየተናበቡ ኦርቶዶክሳውያንን ከሽርካ ምድር ያጸዱ ሰዎች ናቸው።ኦርቶዶክሳውያንን ለማታለል ሲባል ከላይ በመጡ የጸጥታ አካላት ታስረዋል።በሚሊየን በሚቆጠር ብርም አካውንታቸው ላይ ተገኝቷል።ብሩ ከታገቱት ኦርቶዶክሳውያን የተገኘ ከታጣቂዎች ጋር የሚጋሩት ነው። እስሩ የውሸት እስር ነው የኦርቶዶክሳውያንን የልብ ሙቀት ለመቀነስና ዝም ለማስባል የተሠራ ድራማ ነው።ማን ማንን ያስራል ከቀበሌ ጀምሮ እስከ ፌዴራል ድረስ ሁሉም የጭፍጨፋው ተባባሪ ነው።አባተ ዳኛ ልጁ ቀማኛ! እንደሚባለው።በዚህ የሚሸወድ ኦርቶዶክስ ሊኖር አይገባም።
