Seblework Old Books Delivery ™📚
رفتن به کانال در Telegram
« ሰብለ _ወርቅ የቆዩ ፥ መጽሐፍት መደበር » 📚 የልቦለድ 📚የፍልስፍና 📚 የታሪክ 📚 የስነ ልቦና 📚 መንፈሳዊ መጽሐፍ እንሸጣለን - እንገዛለን ፡፡ መጽሐፍትን በተለያዩ ዓለማት Delivery በታማኝነት እና በተቀላጠፈ ሁኔታ እናደርሳለን ፡፡ #ስልክ ቁጥር ፡- 0946523397 ይደውሉልን! @sebleold inbox 📥
نمایش بیشتر1 836
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
+27 روز
+6230 روز
آرشیو پست ها
...ሰዎች ሆይ የልባችሁን ጥልቀት ፈትሹ ፣ እዛም የምታገኙትን ሁሉንም አጥር አፍርሱ። መንገዳችሁም የቀና እና የተደለደለ እንዲሆን ፣እርምጃችሁን መረዳት ይምራው!!
ሰዎችን በዘራቸው መመዘን፡ ንሱሩን ወደተፈለፈለበት ቅርፊት አስገድዶ እንደመመለስ ያለ ነው። ውስጡ ሁለንተናን የያዘን ሰው የቱስ ሃገር ችሎ ይይዘዋል።
"ከስሩ ልቆ የሰፋ ዛፍ የለም። የሰው ልጅ ወደ የትየለሌ መስፋት የሚችለው። ቀድሞ ነገር ዘላለማዊነት ቢሆን ነው ሥሩ። ለራሳችሁ ገደብ አታበጁ። የሌላችሁበት ቦታ እስካይኖር ስፉ ፣ተስፋፉ የምታርፉበት ቦታ ሁሉ መላው ዓለም እስኪሆን ድረስ ስፉ። ራሳችሁን ያገኛችሁበት ቦታ ሁሉ እግዜርን እስክታገኙ ስፉ፣ ስፉ ተስፋፉ!!"
[መጽሐፈ ሚርዳድ - ሚካኤል ኒይሚ ]
ትርጉም ፡- ግሩም ተበጄ
@sebleold inbox 📚
+8
ሠብለ ወርቅ መጽሐፍ የቆዩ መጸሐፍት መደብር 📚📖
<< የልቦለድ >>
<< የፍልስፍና >>
<< የታሪክ >>
እንዲሁ ም መሠል
<< መጽሐፍ ት >>
እኛ ጋር ያገኛሉ ።
# በተለያዩ ዓለማት በታማኝነት Delivery ካሉበት እናደርሳለን !
☎️ 0946523397 ይደውሉልን ፡፡
ይዘዙን
@Sebleold ✉️
Seblework Old Book ከተለያዩ ዓለማት የDelivery አገልግሎት በታማኝነት ና በተቀላጠፈ ሁኔታ እየሰጠን እንገኛለን ይዘዙን ካሉበት እናደርሳለን ።
ስልክ ቁጥር ፦ 0946523397
@sebleold inbox 📚
በእውቅ የራሻ የስነ ፁሑፍ ሰዎች የተፃፉ ዘመን አይሽሬ የፕሮግረስ መጽሐፍ ቶች እኛ ጋር ያገኛሉ ።
ይዘዙን ይደውሉልን !
ስልክ ☎️ 0946523397
@Sebleold ✉️
+9
ሠብለ ወርቅ መጽሐፍ የቆዩ መጸሐፍት መደብር 📚📖
<< የልቦለድ >>
<< የፍልስፍና >>
<< የታሪክ >>
እንዲሁ ም መሠል
<< መጽሐፍ ት >>
እኛ ጋር ያገኛሉ ።
# በተለያዩ ዓለማት በታማኝነት Delivery ካሉበት እናደርሳለን !
☎️ 0946523397 ይደውሉልን ፡፡
ይዘዙን
@Sebleold ✉️
“ሰው ትክክለኛውን ትምህርት ያገኘ እንደሆነ ለስላሳና እግዜርን የሚመስል ፍጡር ነው፤ ትምህርት ያላገኘ እንደሆነ ግን በምድር ላይ ካሉት አራዊት ሁሉ የከፋ ይሆናል።”
[ የከፍተኛ ትምህርት ዘይቤ ]
[ ከእጓለ ገብረዮሐንስ 📚 ]
“ይኸውልህ... ማንበብ እኮ ለአንዳንዱ እጣው ነው። ለኔ በጣም ደስ ብሎኛል። እንኳን ማንበብ ተማርኩ። እንኳን እግዜር ፊደል ሰጠን እላለሁ። ግን ሳያነቡ የሚኖሩ ሰዎች ደግሞ፥ ከኔ የበለጠ ሀብታም ኑሮ ነው የሚኖሩት። ፀጋ ውስጥ ነው ያሉት። እኛኮ ወሬዎች... ምናምኖች... ግጥሞች... ስላቆች... እንዲ እናውቃለን እንጂ፥ ህይወትን የሚያውቃት እኮ ታጥቆ የሚገባባት ነው። እኛኮ ትንሽ እንደመሸሽ ብለን፥ በቃላት ተሸሽገን ምናምን ነው ምንታየው።”
©ስብሐት ገብረእግዚአብሔር
https://t.me/sebleworkbooks“ይኸውልህ... ማንበብ እኮ ለአንዳንዱ እጣው ነው። ለኔ በጣም ደስ ብሎኛል። እንኳን ማንበብ ተማርኩ። እንኳን እግዜር ፊደል ሰጠን እላለሁ። ግን ሳያነቡ የሚኖሩ ሰዎች ደግሞ፥ ከኔ የበለጠ ሀብታም ኑሮ ነው የሚኖሩት። ፀጋ ውስጥ ነው ያሉት። እኛኮ ወሬዎች... ምናምኖች... ግጥሞች... ስላቆች... እንዲ እናውቃለን እንጂ፥ ህይወትን የሚያውቃት እኮ ታጥቆ የሚገባባት ነው። እኛኮ ትንሽ እንደመሸሽ ብለን፥ በቃላት ተሸሽገን ምናምን ነው ምንታየው።”
©ስብሐት ገብረእግዚአብሔር
