792
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
+67 روز
+4630 روز
آرشیو پست ها
2nd round, 2nd day, morning exam: our students are getting into the exam room. Good luck
በት/ቤታችን እየተሰጠ የሚገኘው የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ሁለተኛ ዙር የመጀመሪያ ቀን ፈተና ለ47 ተማሪዎች በዛሬው እለት መሰጠት ጀመረ፡፡ የጠዋቱ ፈተናን ለመውሰድ ተማሪዎቻችን ወደ መፈተኛ ክፍላቸው ገብተዋል፡፡ መልካም እድል ለተማሪዎቻችን፡፡
Hillside School, Round 1, Day 3: The first exam in chemistry has been completed successfully.
ተማሪዎቻችን የከሰዓት በኋላውን የሒሳብ ፈተና አጠናቅቀዋል። ፈተናው በ 1 ሰዓት ዘግይቶ በመጀመሩ እስከ ምሽቱ 1:30 ፈተናው መካሄድ የነበረበት ቢሆንም ሁሉም ተማሪዎቻችን በሚገባ መስራታቸውን ገልፀውልናል።
ተማሪዎች ለከሰዓት በኋላው ፈተና ወደ መፈተኛ አዳራሽ በመግባት ላይ ናቸው። ፈተናው ሒሳብ ሲሆን 3 ሰዓት ይወስዳል፤ 12 ሰዓት ይጠናቀቃል ተብሎ ይጠበቃል። በድጋሚ መልካም ዕድል ለልጆቻችን።
Our students completed the first exam and are now leaving the exam room. And will be prepared for the afternoon exam after having a good rest
ከፍተሻው በኋላ ተማሪዎች ወደ ፈተና ክፍል መግባት ጀምረዋል። ፈተናው በ 3 ሰዓት ይጀምራል ተብሎ ስለሚጠበቅ ፍተሻው በጥሩ ሰዓት መጠናቀቁ ተማሪዎች ተረጋግተው ፈተናቸውን ለመጀመር ያስችላቸዋል።
