fa
Feedback
HILLSIDE-GRADE12

HILLSIDE-GRADE12

رفتن به کانال در Telegram
792
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
+67 روز
+4630 روز
آرشیو پست ها
Our students completed 2nd round 2nd exam successfully.

2nd round, 2nd day, morning exam: our students are getting into the exam room. Good luck

photo content

Our students successfully completed the second exam of the second round.

photo content

2ኛ ዙር 2ኛ ፈተና mathematics ለመፈተን ተማሪዎቻችን ወደ ፈተና አዳራሽ ገብተዋል:: መልካም እድል ይሁንላቸዉ::

የ2ኛ ዙር 1ኛፈተና በሰላም ተጠናቋል::

photo content

በት/ቤታችን እየተሰጠ የሚገኘው የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ሁለተኛ ዙር የመጀመሪያ ቀን ፈተና ለ47 ተማሪዎች በዛሬው እለት መሰጠት ጀመረ፡፡ የጠዋቱ ፈተናን ለመውሰድ ተማሪዎቻችን ወደ መፈተኛ ክፍላቸው ገብተዋል፡፡ መልካም እድል ለተማሪዎቻችን፡፡

በመጀመሪያው ዙር 130 ተማሪዎቻችን የ12ኛን ክፍል ብሔራዊ ፈተና በሰላም አጠናቀዋል::

ተማሪዎቻችን የ1ኛ ዙር የመጨረሻ ፈተና ለመውሰድ ወደ መፈተኛ ክፍላቸው ገብተዋል::መልካም እድል ለልጆቻችን::

Hillside School, Round 1, Day 3: The first exam in chemistry has been completed successfully.

የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና 2ኛ ቀን የከሰአት ፊዚክስ ፈተና ያለምንም ችግር በሰላም ተጠናቋል::

ተማሪዎቻችን የ2ኛ ቀን 2ኛ ፈተና ለመፈተን ወደ ፈተና ክፍል ገብተዋል:: መልካም እድል ለልጆቻችን::

በት/ቤታችን እየተሰጠ የሚገኘው የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና 2ኛ ቀን የጠዋት SATፈተና በሰላም ተጠናቋል::

ተማሪዎቻችን የከሰዓት በኋላውን የሒሳብ ፈተና አጠናቅቀዋል። ፈተናው በ 1 ሰዓት ዘግይቶ በመጀመሩ እስከ ምሽቱ 1:30 ፈተናው መካሄድ የነበረበት ቢሆንም ሁሉም ተማሪዎቻችን በሚገባ መስራታቸውን ገልፀውልናል።

ተማሪዎች ለከሰዓት በኋላው ፈተና ወደ መፈተኛ አዳራሽ በመግባት ላይ ናቸው። ፈተናው ሒሳብ ሲሆን 3 ሰዓት ይወስዳል፤ 12 ሰዓት ይጠናቀቃል ተብሎ ይጠበቃል። በድጋሚ መልካም ዕድል ለልጆቻችን።

Our students completed the first exam and are now leaving the exam room. And will be prepared for the afternoon exam after having a good rest

ከፍተሻው በኋላ ተማሪዎች ወደ ፈተና ክፍል መግባት ጀምረዋል። ፈተናው በ 3 ሰዓት ይጀምራል ተብሎ ስለሚጠበቅ ፍተሻው በጥሩ ሰዓት መጠናቀቁ ተማሪዎች ተረጋግተው ፈተናቸውን ለመጀመር ያስችላቸዋል።