Ethiopian Higher Education Institutions Muslim Students' Union
رفتن به کانال در Telegram
This is the official Channel of Ethiopian Higher Education Institutions Muslim Students' Union.
نمایش بیشتر4 478
مشترکین
-324 ساعت
+117 روز
+2730 روز
آرشیو پست ها
"ወንድሜን አላህ አፍያ እንዲያደርገው ዱዓ አድርጉ!" - ያለ ወንድም ከአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ 100 ብር ለአምቦ ሙስሊም ተማሪዎች መስጂድ!
አላህ ኸይር ጀዛውን ይክፈል:: የወንድሙን አፍያ ይሙላ -- ሲሳዩን ያስፋ --- እድሜውን ያስረዝም:: በዱንያም ሆነ በአኼራ ኸይርን ነገር ይወፍቃቸው:: የዒዱንም በረካ ይግጠማቸው::
የማስገቢያ አካውንት:- 1000699582976 (Bilal Ethiopian Higher Education Institutions Muslim Students Union) --- ያስገባችሁበትን screenshot @MOHAMMADAMMINM ላኩልን::
https://t.me/EHEMSU
+2
"ዒድ ሙባረክ!" ••• የሚለውን የዒድ ቃል የአምቦ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች መስጂድን ለመገንባት በመሶደቅና ዱዓን በመሻት ያሳለፉ አሉ:: ከዚያ ከአምቦ •• ከጂማ እና ከአዲስ አበባ በዒዱ ቀን ዱዓ አድርጉ ብለው ነይተዋል::
"EXIT ተፈታኝ ነኝ ዱዓ አድርጉ!" ••• ያለ አለ:: "አኼራ ያለችዋን እናቴን አላህ እንዲምራት ዱዓ አድርጉ!" ያለችም አለች:: ዱዓ አድርጉላቸው አህባቢ!
አላህ መልካም ውጤትን ከጥሩ ስራ ጋር ይወፍቃቸው:: አኼራ ያሉ ውድ ቤተሰቦቻቸውንም በፊርደውሰል አዕላ ይሞሽር:: የዒዱን በረካም ሙሉ ለሙሉ ይግጠማቸው::
አሁን 71180 ብር ላይ ደርሰናል:: እስካሁን በጀመዓ ደረጃ AASTU እየመራ ••• ደምቢዶሎ ••• አርሲ እና ጎንደር ተከትለዋል:: ተማሪዎችም ከሁሉም ዩኒቨርሲቲ በሚባል ደረጃ ንቅናቄው ውስጥ ተሳትፈዋል:: ግን አሁንም ይቀረናል:: ተባብረን በህብረት እና በአንድነት ታሪክ ልንሰራ ግድ ይለናል::
የማስገቢያ አካውንት:- 1000699582976 (Bilal Ethiopian Higher Education Institutions Muslim Students Union) --- ያስገባችሁበትን screenshot @MOHAMMADAMMINM ላኩልን::
https://t.me/EHEMSU
በድጋሜ ኢድ ሙባረክ!
ኢዱኩም ሙባረክ!
እንኳንም ለኢደል አድሃ በዓል አደረሰን:: አላህ በበዓሉ ውስጥ ያሉትን ኸይር ነገሮች ሁሉ ይወፍቀን::
@EHEMSU
Baga Ayyaan Eidal -Adhaatin sin gahe !!
Baga walumaan geenye !!!
https://t.me/EHEMSU
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ ለአምቦ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች መስጂድ 1820 ብር አስገብተዋል!
70K ሞሉት!
አላህ ኸይር ነገሮችን በዱንያም በአኼራ ሞላልቶ ይስጣቸው:: የአረፋ ቀን ትሩፋትንም ሞላልቶ ይስጣቸው::
ደስ እንዳሰኙን ደስ ያሰኛቸው!!
200 ብር ከአርሲ ዩኒቨርሲቲ ለአምቦ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች መስጂድ!
መልካምን ነገር በዱንያም በአኼራ ይወፍቃቸው:: የአረፋን ትሩፋት ሙሉ ለሙሉ ይስጣቸው::
68210 ብር ደርሰናል ••• 70K እንሙላው ••• አረፋ ነው ቀኑ ••• ሊያልቅም ነው::
+2
200 ከጅማ + 100 ከአሶሳ + 100
"ቤተሰቦቼንና ሙስሊሙን ኡማ የማስደስትበትና የማግዝበት ኸይር ስራ እንዲሰጠኝ ዱዓ አድርጉልኝ!" ብሏል::
አላህ ኸይር ጀዛቸውን ይክፈል:: ከራሳቸው ተርፈው ለቤተሰብ - ከቤተሰብ ተርፈው ለሙስሊሙ ኡማ የሚደርስ መልካምን ስራን ይወፍቃቸው:: የአረፋ ቀንን ትሩፋትንም ይወፍቃቸው::
+1
1000 ብር ከAAU + 200 ብር ከድሬ ዳዋ!
ዱዓ አድርጉ ብለዋል ••• ለEXIT - ለLife after graduation - ለቤተሰብ:: አላህ መልካምን ውጤት ከትልቅ ስራ ጋር ይወፍቃቸው:: መልካምን ትዳር ከመልካም ልጆች ጋር ይስጣቸው:: የቤተሰቦቻቸው የደስታ ምንጭም ያድርጋቸው:: በዱንያም በአኼራ ኸይራትን እጥፍ ድርብ አድርጎ ይወፍቃቸው:: የአረፋን ትሩፋትም ይግጠማቸው::
+1
የአረፋ ንያ ለአምቦ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች መስጂድ!
18ኛ እና 19ኛ ••• ከAAU 100+200 !
"የአረፋ ቀንን ዱዓ ስለምፈልግ ዳግመኛ ሰጥቻለሁ:: ጥሩ ሚስት እና ስራ እንዳገኝ ዱዓ አድርጉ::" ብሏል::
አላህ የቤት ጌጥ •• የልብ ስክነት --- የሕይዎት ኑር የሆነችዋን ይወፍቀው:: በዱንያም በአኼራ መልካም ነገሮችን ሁሉ ይስጣቸው::
+1
የአረፋ ቀን ንያ ለአምቦ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች መስጂድ!
16 ኛ እና 17ኛ ••• ከጅማ 300 ብር + ከአርሲ 100 ብር!
"ለወላጆቼ ዱዓ አድርጉ!" ብለዋል::
አላህ የቤተሰቦቻቸውን ሐያት ያስረዝም ••• ጤና ይሙላ ••• እርዚቅ ያስፋ ••• በዱንያም በአኼራም ኸይርን ነገር ይወፍቅ:: የአረፋ ቀንንም ትሩፋት ይግጠም::
+5
የአረፋ ቀን ንያ ለአምቦ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች መስጂድ!
ከ10 ••• 15 --- ከጋምቤላ 50 •• ከጅማ 100×3 + ከAAU ተመራቂ 300 + ከምኒሊክ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ተመራቂ 500 ብር!
ኡመተ ሙሐመድ ለአንድ አላማ በአንድነት ተሰልፈዋል:: ደግሞ ዱዓ አድርጉልን ብለዋልና ዱዓ አድርጉላቸው:: Exit ያለባቸውን በጥሩ ውጤት አሳልፎ ከትልቅ ስራ ጋር ያገናኛቸው:: ቁርዓን ሐፊዝ መሆን እፈልጋለሁ ያለ ወዳጃችንን አላህ መንገዱን ገር በገር ያድርግለት:: ለሁላቸውምም በዱንያም በአኼራ ኸይር ነገሮችን ይወፍቃቸው::
64ሺህ ብር ላይ ደርሰናል ወዳጆቼ ••• ቀን ታላቁ የአረፋ ቀን ነውና 70Kን አልፈን እንደር!
"ለማላውቃት ለምትመጣዋ ሚስቴ ዱዓ አድርጉ:: እኔም ሐሳብ ጭንቀት አለብኝ ዱዓ አድርጉልኝ::" - ብሏል::
የአረፋ ቀን ንያ ለአምቦ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች መስጂድ!
8ኛ --- ከAASTU 100 ብር!!
"ታማሚ ወንድሜ አፊያው እንዲሞላ ••• እህቴ ጥሩ ትዳር እንድታገኝ ዱዓ አድርጉልኝ!" ብሏል::
አላህ በዚህ ታላቅ ቀን ምኞቱን ይቀበል:: ሻፊው ጌታ ሺፋኡን ለወንድሙ ይለግስ:: ሙሉ አፊያን ከሰፊ ሲሳይ ረጅም እድሜ እና ኢማን ጋር ይወፍቀው:: ለእህቱም መልካምን ትዳር ከሷሊህ ልጆች ጋር ይስጣት:: ለእርሱም ኸይራትን በዱንያም በአኼራ ይስጠው::
ዱዓ አድርጉለት አህባቢ!
እና ደግሞ We are heading to 70K ••• We are now at 62K !
+1
የአረፋ ቀን ንያ ለአምቦ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች መስጂድ!
6ኛ እና 7ኛ --- ከሐረማያ እና ደብረ ብርሐን ዩኒቨርሲቲ --- 100 + 100 !
ዱዓ አድርጉልን ብለዋልና ዱዓ አድርጉላቸው:: አላህ በዚህ ታላቅ ቀን ሕልማቸውን እውን ያደርጉ ዘንድ ያግዛቸው:: በዱንያም በአኼራ ኸይራትን እጥፍ ድርብ አድርጎ ይስጣቸው::
የአረፋ ቀን ንያ ለአምቦ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች መስጂድ!
5ኛ --- 100 ብር ከወሎ ዩኒቨርሲቲ!
አላህ በዚህ ታላቅ ቀን ዱዓዎቹን ይቀበለው:: በዱንያም በአኼራም ኸይራትን ይወፍቀው::
የአረፋ ቀን ንያ ለአምቦ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች መስጂድ!
4ኛ --- 100 ብር ከሐረማያ ዩኒቨርሲቲ!
"ቁርዓን ሐፊዝ መሆን እሻለሁና ዱዓ አድርጉልኝ!" ብሏል::
አላህ በዚህ ታላቅ ቁን ዱዓውን ይቀበለው:: ካሰበው በላይ ያሳካለት:: ከእሳት ነጃ ከተባሉትም ያድርገው::
60Kን በ1300 ብር ተሻግረናል አህባቢ ••• እንገስግስ ••• ወደ አኼራ ቤታችን!
የአረፋ ቀን ንያ ለአምቦ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች መስጂድ!
3ኛ ••• 155 ብር ከAAU !!
አላህ ከአረፋ ቀን ትሩፋት አብዝቶ ይወፍቃቸው:: ከእሳት ነጃ ተብለው በጀነት የሚሞሸሩም ያድርጋቸው::
የአረፋ ቀን ንያ ለአምቦ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች መስጂድ!
2ኛ ••• 100 ብር ከAAU !!
የአረፋ ቀን ንያው ተጀምሯል!
1ኛ ••• 400 ብር ከAAU --- ለአምቦ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች መስጂድ!
አላህ የዚህን ታላቅ ቀን ትሩፋት ይግጠማት:: ወንጀሎቿን ሁሉ ይማር --- ከእሳት ነጃ ከተባሉት ያድርጋት:: በዱንያም በአኼራም መልካምን ነገሮች ይወፍቃት::
የአላህን ቤት ለአምቦ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ለመገንባት ከተነሳን ቆያየን:: እስካሁን ከሁሉም አቅጣጫ ያሉ የኢስላም ልጆች ተረባርበው ለአኼራ ወንድሞቻቸው መስጂድ 60 ሺህ ብር አስገብተዋል::
ንቅናቄው የቀጠለ ሲሆን በዚህ በተከበረው የአረፋ ቀን ያልነየታችሁ ትነይቱ ዘንድ ጥሪያችን ነው:: ቀኑ ዱንያ ላይ ካሉ ቀናት ሁሉ በላጩ ነው:: ሶደቃው ሶደቀተል ጃሪያ ነው:: ግንባታው ለሙስሊም ተማሪዎች መስጂድ ነው::
ላልሰማው እናሰማ ••• ሁሉም ለልጆቹ ለተማሪዎች ለነገ የኡማው ተረካቢዎች መስጂድ ለመገንባት ይረባረብ ዘንድ!
የማስገቢያ አካውንት:-
