fa
Feedback
Ethiopian Higher Education Institutions Muslim Students' Union

Ethiopian Higher Education Institutions Muslim Students' Union

رفتن به کانال در Telegram

This is the official Channel of Ethiopian Higher Education Institutions Muslim Students' Union.

نمایش بیشتر
4 478
مشترکین
-324 ساعت
+117 روز
+2730 روز
آرشیو پست ها
"ወንድሜን አላህ አፍያ እንዲያደርገው ዱዓ አድርጉ!" - ያለ ወንድም ከአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ 100 ብር ለአምቦ ሙስሊም ተማሪዎች መስጂድ! አላህ ኸይር ጀዛውን ይክፈል:: የወንድሙን አፍያ ይሙላ --
"ወንድሜን አላህ አፍያ እንዲያደርገው ዱዓ አድርጉ!" - ያለ ወንድም ከአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ 100 ብር ለአምቦ ሙስሊም ተማሪዎች መስጂድ! አላህ ኸይር ጀዛውን ይክፈል:: የወንድሙን አፍያ ይሙላ -- ሲሳዩን ያስፋ --- እድሜውን ያስረዝም:: በዱንያም ሆነ በአኼራ ኸይርን ነገር ይወፍቃቸው:: የዒዱንም በረካ ይግጠማቸው:: የማስገቢያ አካውንት:- 1000699582976 (Bilal Ethiopian Higher Education Institutions Muslim Students Union) --- ያስገባችሁበትን screenshot @MOHAMMADAMMINM ላኩልን:: https://t.me/EHEMSU

"ዒድ ሙባረክ!" ••• የሚለውን የዒድ ቃል የአምቦ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች መስጂድን ለመገንባት በመሶደቅና ዱዓን በመሻት ያሳለፉ አሉ:: ከዚያ ከአምቦ •• ከጂማ እና ከአዲስ አበባ በዒዱ ቀን ዱዓ አድ
+2
"ዒድ ሙባረክ!" ••• የሚለውን የዒድ ቃል የአምቦ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች መስጂድን ለመገንባት በመሶደቅና ዱዓን በመሻት ያሳለፉ አሉ:: ከዚያ ከአምቦ •• ከጂማ እና ከአዲስ አበባ በዒዱ ቀን ዱዓ አድርጉ ብለው ነይተዋል:: "EXIT ተፈታኝ ነኝ ዱዓ አድርጉ!" ••• ያለ አለ:: "አኼራ ያለችዋን እናቴን አላህ እንዲምራት ዱዓ አድርጉ!" ያለችም አለች:: ዱዓ አድርጉላቸው አህባቢ! አላህ መልካም ውጤትን ከጥሩ ስራ ጋር ይወፍቃቸው:: አኼራ ያሉ ውድ ቤተሰቦቻቸውንም በፊርደውሰል አዕላ ይሞሽር:: የዒዱን በረካም ሙሉ ለሙሉ ይግጠማቸው:: አሁን 71180 ብር ላይ ደርሰናል:: እስካሁን በጀመዓ ደረጃ AASTU እየመራ ••• ደምቢዶሎ ••• አርሲ እና ጎንደር ተከትለዋል:: ተማሪዎችም ከሁሉም ዩኒቨርሲቲ በሚባል ደረጃ ንቅናቄው ውስጥ ተሳትፈዋል:: ግን አሁንም ይቀረናል:: ተባብረን በህብረት እና በአንድነት ታሪክ ልንሰራ ግድ ይለናል:: የማስገቢያ አካውንት:- 1000699582976 (Bilal Ethiopian Higher Education Institutions Muslim Students Union) --- ያስገባችሁበትን screenshot @MOHAMMADAMMINM ላኩልን:: https://t.me/EHEMSU በድጋሜ ኢድ ሙባረክ!

ኢዱኩም ሙባረክ! እንኳንም ለኢደል አድሃ በዓል አደረሰን:: አላህ በበዓሉ ውስጥ ያሉትን ኸይር ነገሮች ሁሉ ይወፍቀን:: @EHEMSU

Baga Ayyaan Eidal -Adhaatin sin gahe !! Baga walumaan geenye !!! https://t.me/EHEMSU

የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ ለአምቦ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች መስጂድ 1820 ብር አስገብተዋል! 70K ሞሉት! አላህ ኸይር ነገሮችን በዱንያም በአኼራ ሞላልቶ ይስጣቸው:: የአረፋ
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ ለአምቦ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች መስጂድ 1820 ብር አስገብተዋል! 70K ሞሉት! አላህ ኸይር ነገሮችን በዱንያም በአኼራ ሞላልቶ ይስጣቸው:: የአረፋ ቀን ትሩፋትንም ሞላልቶ ይስጣቸው:: ደስ እንዳሰኙን ደስ ያሰኛቸው!!

200 ብር ከአርሲ ዩኒቨርሲቲ ለአምቦ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች መስጂድ! መልካምን ነገር በዱንያም በአኼራ ይወፍቃቸው:: የአረፋን ትሩፋት ሙሉ ለሙሉ ይስጣቸው:: 68210 ብር ደርሰናል ••• 70
200 ብር ከአርሲ ዩኒቨርሲቲ ለአምቦ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች መስጂድ! መልካምን ነገር በዱንያም በአኼራ ይወፍቃቸው:: የአረፋን ትሩፋት ሙሉ ለሙሉ ይስጣቸው:: 68210 ብር ደርሰናል ••• 70K እንሙላው ••• አረፋ ነው ቀኑ ••• ሊያልቅም ነው::

200 ከጅማ + 100 ከአሶሳ + 100 "ቤተሰቦቼንና ሙስሊሙን ኡማ የማስደስትበትና የማግዝበት ኸይር ስራ እንዲሰጠኝ ዱዓ አድርጉልኝ!" ብሏል:: አላህ ኸይር ጀዛቸውን ይክፈል:: ከራሳቸው ተርፈው ለ
+2
200 ከጅማ + 100 ከአሶሳ + 100 "ቤተሰቦቼንና ሙስሊሙን ኡማ የማስደስትበትና የማግዝበት ኸይር ስራ እንዲሰጠኝ ዱዓ አድርጉልኝ!" ብሏል:: አላህ ኸይር ጀዛቸውን ይክፈል:: ከራሳቸው ተርፈው ለቤተሰብ - ከቤተሰብ ተርፈው ለሙስሊሙ ኡማ የሚደርስ መልካምን ስራን ይወፍቃቸው:: የአረፋ ቀንን ትሩፋትንም ይወፍቃቸው::

1000 ብር ከAAU + 200 ብር ከድሬ ዳዋ! ዱዓ አድርጉ ብለዋል ••• ለEXIT - ለLife after graduation - ለቤተሰብ:: አላህ መልካምን ውጤት ከትልቅ ስራ ጋር ይወፍቃቸው:: መልካ
+1
1000 ብር ከAAU + 200 ብር ከድሬ ዳዋ! ዱዓ አድርጉ ብለዋል ••• ለEXIT - ለLife after graduation - ለቤተሰብ:: አላህ መልካምን ውጤት ከትልቅ ስራ ጋር ይወፍቃቸው:: መልካምን ትዳር ከመልካም ልጆች ጋር ይስጣቸው:: የቤተሰቦቻቸው የደስታ ምንጭም ያድርጋቸው:: በዱንያም በአኼራ ኸይራትን እጥፍ ድርብ አድርጎ ይወፍቃቸው:: የአረፋን ትሩፋትም ይግጠማቸው::

የአረፋ ንያ ለአምቦ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች መስጂድ! 18ኛ እና 19ኛ ••• ከAAU 100+200 ! "የአረፋ ቀንን ዱዓ ስለምፈልግ ዳግመኛ ሰጥቻለሁ:: ጥሩ ሚስት እና ስራ እንዳገኝ ዱዓ አድር
+1
የአረፋ ንያ ለአምቦ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች መስጂድ! 18ኛ እና 19ኛ ••• ከAAU 100+200 ! "የአረፋ ቀንን ዱዓ ስለምፈልግ ዳግመኛ ሰጥቻለሁ:: ጥሩ ሚስት እና ስራ እንዳገኝ ዱዓ አድርጉ::" ብሏል:: አላህ የቤት ጌጥ •• የልብ ስክነት --- የሕይዎት ኑር የሆነችዋን ይወፍቀው:: በዱንያም በአኼራ መልካም ነገሮችን ሁሉ ይስጣቸው::

የአረፋ ቀን ንያ ለአምቦ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች መስጂድ! 16 ኛ እና 17ኛ ••• ከጅማ 300 ብር + ከአርሲ 100 ብር! "ለወላጆቼ ዱዓ አድርጉ!" ብለዋል:: አላህ የቤተሰቦቻቸውን ሐያት ያስረዝም
+1
የአረፋ ቀን ንያ ለአምቦ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች መስጂድ! 16 ኛ እና 17ኛ ••• ከጅማ 300 ብር + ከአርሲ 100 ብር! "ለወላጆቼ ዱዓ አድርጉ!" ብለዋል:: አላህ የቤተሰቦቻቸውን ሐያት ያስረዝም ••• ጤና ይሙላ ••• እርዚቅ ያስፋ ••• በዱንያም በአኼራም ኸይርን ነገር ይወፍቅ:: የአረፋ ቀንንም ትሩፋት ይግጠም::

የአረፋ ቀን ንያ ለአምቦ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች መስጂድ! ከ10 ••• 15 --- ከጋምቤላ 50 •• ከጅማ 100×3 + ከAAU ተመራቂ 300 + ከምኒሊክ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ተመራቂ 500 ብር! ኡመተ
+5
የአረፋ ቀን ንያ ለአምቦ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች መስጂድ! ከ10 ••• 15 --- ከጋምቤላ 50 •• ከጅማ 100×3 + ከAAU ተመራቂ 300 + ከምኒሊክ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ተመራቂ 500 ብር! ኡመተ ሙሐመድ ለአንድ አላማ በአንድነት ተሰልፈዋል:: ደግሞ ዱዓ አድርጉልን ብለዋልና ዱዓ አድርጉላቸው:: Exit ያለባቸውን በጥሩ ውጤት አሳልፎ ከትልቅ ስራ ጋር ያገናኛቸው:: ቁርዓን ሐፊዝ መሆን እፈልጋለሁ ያለ ወዳጃችንን አላህ መንገዱን ገር በገር ያድርግለት:: ለሁላቸውምም በዱንያም በአኼራ ኸይር ነገሮችን ይወፍቃቸው:: 64ሺህ ብር ላይ ደርሰናል ወዳጆቼ ••• ቀን ታላቁ የአረፋ ቀን ነውና 70Kን አልፈን እንደር!

"ለማላውቃት ለምትመጣዋ ሚስቴ ዱዓ አድርጉ:: እኔም ሐሳብ ጭንቀት አለብኝ ዱዓ አድርጉልኝ::" - ብሏል::
"ለማላውቃት ለምትመጣዋ ሚስቴ ዱዓ አድርጉ:: እኔም ሐሳብ ጭንቀት አለብኝ ዱዓ አድርጉልኝ::" - ብሏል::

የአረፋ ቀን ንያ ለአምቦ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች መስጂድ! 8ኛ --- ከAASTU 100 ብር!! "ታማሚ ወንድሜ አፊያው እንዲሞላ ••• እህቴ ጥሩ ትዳር እንድታገኝ ዱዓ አድርጉልኝ!" ብሏል:: አላህ በዚ
የአረፋ ቀን ንያ ለአምቦ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች መስጂድ! 8ኛ --- ከAASTU 100 ብር!! "ታማሚ ወንድሜ አፊያው እንዲሞላ ••• እህቴ ጥሩ ትዳር እንድታገኝ ዱዓ አድርጉልኝ!" ብሏል:: አላህ በዚህ ታላቅ ቀን ምኞቱን ይቀበል:: ሻፊው ጌታ ሺፋኡን ለወንድሙ ይለግስ:: ሙሉ አፊያን ከሰፊ ሲሳይ ረጅም እድሜ እና ኢማን ጋር ይወፍቀው:: ለእህቱም መልካምን ትዳር ከሷሊህ ልጆች ጋር ይስጣት:: ለእርሱም ኸይራትን በዱንያም በአኼራ ይስጠው:: ዱዓ አድርጉለት አህባቢ! እና ደግሞ We are heading to 70K ••• We are now at 62K !

የአረፋ ቀን ንያ ለአምቦ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች መስጂድ! 6ኛ እና 7ኛ --- ከሐረማያ እና ደብረ ብርሐን ዩኒቨርሲቲ --- 100 + 100 ! ዱዓ አድርጉልን ብለዋልና ዱዓ አድርጉላቸው:: አላህ በዚህ
+1
የአረፋ ቀን ንያ ለአምቦ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች መስጂድ! 6ኛ እና 7ኛ --- ከሐረማያ እና ደብረ ብርሐን ዩኒቨርሲቲ --- 100 + 100 ! ዱዓ አድርጉልን ብለዋልና ዱዓ አድርጉላቸው:: አላህ በዚህ ታላቅ ቀን ሕልማቸውን እውን ያደርጉ ዘንድ ያግዛቸው:: በዱንያም በአኼራ ኸይራትን እጥፍ ድርብ አድርጎ ይስጣቸው::

የአረፋ ቀን ንያ ለአምቦ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች መስጂድ! 5ኛ --- 100 ብር ከወሎ ዩኒቨርሲቲ! አላህ በዚህ ታላቅ ቀን ዱዓዎቹን ይቀበለው:: በዱንያም በአኼራም ኸይራትን ይወፍቀው::
የአረፋ ቀን ንያ ለአምቦ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች መስጂድ! 5ኛ --- 100 ብር ከወሎ ዩኒቨርሲቲ! አላህ በዚህ ታላቅ ቀን ዱዓዎቹን ይቀበለው:: በዱንያም በአኼራም ኸይራትን ይወፍቀው::

የአረፋ ቀን ንያ ለአምቦ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች መስጂድ! 4ኛ --- 100 ብር ከሐረማያ ዩኒቨርሲቲ! "ቁርዓን ሐፊዝ መሆን እሻለሁና ዱዓ አድርጉልኝ!" ብሏል:: አላህ በዚህ ታላቅ ቁን ዱዓውን ይቀበለ
የአረፋ ቀን ንያ ለአምቦ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች መስጂድ! 4ኛ --- 100 ብር ከሐረማያ ዩኒቨርሲቲ! "ቁርዓን ሐፊዝ መሆን እሻለሁና ዱዓ አድርጉልኝ!" ብሏል:: አላህ በዚህ ታላቅ ቁን ዱዓውን ይቀበለው:: ካሰበው በላይ ያሳካለት:: ከእሳት ነጃ ከተባሉትም ያድርገው:: 60Kን በ1300 ብር ተሻግረናል አህባቢ ••• እንገስግስ ••• ወደ አኼራ ቤታችን!

የአረፋ ቀን ንያ ለአምቦ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች መስጂድ! 3ኛ ••• 155 ብር ከAAU !! አላህ ከአረፋ ቀን ትሩፋት አብዝቶ ይወፍቃቸው:: ከእሳት ነጃ ተብለው በጀነት የሚሞሸሩም ያድርጋቸው::
የአረፋ ቀን ንያ ለአምቦ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች መስጂድ! 3ኛ ••• 155 ብር ከAAU !! አላህ ከአረፋ ቀን ትሩፋት አብዝቶ ይወፍቃቸው:: ከእሳት ነጃ ተብለው በጀነት የሚሞሸሩም ያድርጋቸው::

የአረፋ ቀን ንያ ለአምቦ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች መስጂድ! 2ኛ ••• 100 ብር ከAAU !!
የአረፋ ቀን ንያ ለአምቦ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች መስጂድ! 2ኛ ••• 100 ብር ከAAU !!

የአረፋ ቀን ንያው ተጀምሯል! 1ኛ ••• 400 ብር ከAAU --- ለአምቦ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች መስጂድ! አላህ የዚህን ታላቅ ቀን ትሩፋት ይግጠማት:: ወንጀሎቿን ሁሉ ይማር --- ከእሳት ነጃ
የአረፋ ቀን ንያው ተጀምሯል! 1ኛ ••• 400 ብር ከAAU --- ለአምቦ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች መስጂድ! አላህ የዚህን ታላቅ ቀን ትሩፋት ይግጠማት:: ወንጀሎቿን ሁሉ ይማር --- ከእሳት ነጃ ከተባሉት ያድርጋት:: በዱንያም በአኼራም መልካምን ነገሮች ይወፍቃት::

የአላህን ቤት ለአምቦ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ለመገንባት ከተነሳን ቆያየን:: እስካሁን ከሁሉም አቅጣጫ ያሉ የኢስላም ልጆች ተረባርበው ለአኼራ ወንድሞቻቸው መስጂድ 60 ሺህ ብር አስገብተዋል::
የአላህን ቤት ለአምቦ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ለመገንባት ከተነሳን ቆያየን:: እስካሁን ከሁሉም አቅጣጫ ያሉ የኢስላም ልጆች ተረባርበው ለአኼራ ወንድሞቻቸው መስጂድ 60 ሺህ ብር አስገብተዋል:: ንቅናቄው የቀጠለ ሲሆን በዚህ በተከበረው የአረፋ ቀን ያልነየታችሁ ትነይቱ ዘንድ ጥሪያችን ነው:: ቀኑ ዱንያ ላይ ካሉ ቀናት ሁሉ በላጩ ነው:: ሶደቃው ሶደቀተል ጃሪያ ነው:: ግንባታው ለሙስሊም ተማሪዎች መስጂድ ነው:: ላልሰማው እናሰማ ••• ሁሉም ለልጆቹ ለተማሪዎች ለነገ የኡማው ተረካቢዎች መስጂድ ለመገንባት ይረባረብ ዘንድ! የማስገቢያ አካውንት:-