EHPSA Hawassa (የኢ.ጤ.ሙ.ተ.ማ ሀዋሳ)
رفتن به کانال در Telegram
የኢትዮጵያ ጤና ሙያ ተማሪዎች ማህበር ሀዋሳ ቅርንጫፍ ህጋዊ እውቅና ያለው መንግስታዊ ያልሆነ እና ለትርፍ ያልቋቋመ ማኅበር ነው፡፡ "የጋራ ዕቅድ፣ የጋራ ተግባር፣ የጋራ ድምጽ ለማህበረሰባችን ጤና!" ለበለጠ መረጃ👇 @ajepo2x = Ajaib @CHERUBB_12 = Kirubel @Addis9998 = Addisalem @Mafi1221 = Mieraf
نمایش بیشتر1 760
مشترکین
+2324 ساعت
+517 روز
+11630 روز
آرشیو پست ها
ሰላም ውድ የ ኢትዮጵያ ጤና ሙያ ተማሪዎች ማህበር አባላት እንዴት አረፈዳቹ።
ተማሪዎቻችን አሪፍ እየተመዘገባቹ ቢሆንም በምንፈልገው ፍጥነት ግን እየሄደልን አይደለም። ግባችን 700 ተማሪዎችን የመታወቂያው ባለቤት አርጎ እንደ ማህበር እኛው መስዋእትነት ከፍለን የሚጨበጥ እውቅና ለመስጠት ያለመ ነው።
ስለዚህ የኛንም ልፋት ድካም ከ ግምት ውስጥ አሰገብታቹ መታወቂያውን ሁላቹም እጃችሁ ላይ ያዙት
እንዲሁም ምናልባት 2ኛው ዙር ላይ እየተመዘገባቹ ላላቹ ደግሞ...
- ስትመዘገቡ Google formሙ ላይ Drop your photo ሚለው ላይ ምታስገቡት የናንተን Formal የሆነ የመታወቂያ ፎቶ ነው መሆን ያለበት ከዛ ውጪ የሆነ ፎቶ ለምትልኩ ተማሪዎች ግን መታወቂያው ላይ ባዶ(Vacant) አርገን የምንሰራው ይሆናል ፤ ስለዚህ እባካችሁ Formal የሆነ ፎቶ ብቻ በመላክ ተባበሩን።
- ሌላኛው ደግሞ (አንዳንድ ጥያቄዎች ስለመጡ ነው) እዚህ ቻናል ላይ ያላቹ አዲስ ወደ ግቢያችን ምትመጡ ማለትም የ2ኛ አመሸ የህክምናና ጤና ሳይንስ ተማሪዎች ጭምር በመመዝገብ መታወቂያውን መያዝና የማኅበሩ አባል መሆን እንደምትችሉ ለማሳሰብ እንወዳለን ፣ ማኅበሩ ሁሉንም የጤና ሳይንስና የህክምና ተማሪዎች አጠቃሎ ስለሚይዝ ማለት ነው።
በተጨማሪ ለሚኖራችሁ ማንኛውም ጥያቄዎች በእነዚህ አድራሻዎች መጠየቅ ትችላላቹ👇
@ajepo2x = Ajaib
@CHERUBB_12 = Kirubel
@Addis9998 = Addisalem
@Mafi1221 = Mieraf
©EHPSA Hawassa
📃UPDATE
- ትላንት እንደገለፅነው በመጀመሪያው ዙር ከመዘገብናቸው 131 ተማሪዎች የ50ዎቹን ተማሪዎች መታወቂያ ዲጂታል ኮፒ(Soft copy) Already በቴሌግራም አድራሻቸው አድርሰናል ፤ እና ከአሁን ጀምሮ ደግሞ ተጨማሪ 50 መታወቂያዎችን ለተመዘገባቹና እስካሁን ላልተላከላቹ ተማሪዎች በቴሌግራም አድራሻቹ እናደርሳለን።
ሰላም ሰላም ውድ የ EHPSA አባላት...አሪፍ እየተመዘገባቹ ነው እሱም እሚበረታታ አሪፍ የሆነ ነገር ነው።
ነገር ግን እምትልኩትን ፎቶ የመታወቂያ አይነት ለማድረግ ጥረት አድረጉ።
በተረፈ ይሄን ሁሉ ID ማዘጋጀት ቀላል ስራ እንዳልሆነ ትገነዘባላቹ ።ስለዚህ እሱን ከ ግምት ውስጥ በማስገባት ልጆቻችን ሳይጨናነቁብን ሰርተው እንዲያጠናቅቁ ዛሬ ነገ ሳትሉ ተመዝገቡ
መልካም ቀን ይሁንላቹ
CLICK HERE TO REGISTER
join👇👇
@EHPSAHUC
@EHPSAHU
Followe
https://vm.tiktok.com/ZSVp2LUec/👈
📃የመጀመሪያው ዙር የመታወቂያውን ምዝገባ በተመለከተ አንዳንድ ጥያቄ እያነሳችሁ ላላችሁ ተማሪዎች ...
በመጀመሪያው ዙር 131 ሰው መዝግበናል ከ131ዱ ሰው ደግሞ የ50ዎቹን ተማሪዎች ID ሰርተን Softcopyውን በቴሌግራም አድራሻቸው አስረክበናል አሁን ደግሞ የቀሩትን ወደ 81 የሚሆኑ ተማሪዎች ID እየሰራን ሲሆን እንዳለቀ የነሱንም Softcopyውን በቴሌግራም አድራሻቹ የምናስረክብ የሚሆን ሲሆን፣ ሁላቹም ወደ ግቢ ስትመጡ ደግሞ የ131'ዱንም ተማሪዎች ID Card ፕሪንት አርገን መታወቂያውን በእጃችሁ የምንሰጥ ይሆናል። (Softcopy የሚላክላቹ ለተአማኒነት እና ስራው እየተሰራ መሆኑን ለማረጋገጥ በሚል እንደሆነ በዚሁ ለማሳወቅ እንወዳለን)
©የኢ.ጤ.ሙ.ተ.ማ - ሀዋሳ
_____
📃 For students who have questions regarding the first round of ID card registration:
We have registered 131 students in the first round. We have also processed the ID cards for 50 of these students and sent the digital copies to their Telegram addresses. We are currently working on the ID cards for the remaining 81 students, and once completed, we will send the digital copies to their Telegram addresses as well. When you all come to campus, we will have printed the ID cards for all 131 students and will hand them out to you. (Please note that the digital copies are sent for security purposes and to confirm that the process is underway.)
©E.H.P.S.A - Hawassa
+1
📃የመጀመሪያው ዙር የመታወቂያውን ምዝገባ በተመለከተ አንዳንድ ጥያቄ እያነሳችሁ ላላችሁ ተማሪዎች ...
በመጀመሪያው ዙር 131 ሰው መዝግበናል ከ131ዱ ሰው ደግሞ የ50ዎቹን ተማሪዎች ID ሰርተን Softcopyውን በቴሌግራም አድራሻቸው አስረክበናል አሁን ደግሞ የቀሩትን ወደ 81 የሚሆኑ ተማሪዎች ID እየሰራን ሲሆን እንዳለቀ የነሱንም Softcopyውን በቴሌግራም አድራሻቹ የምናስረክብ የሚሆን ሲሆን፣ ሁላቹም ወደ ግቢ ስትመጡ ደግሞ የ131'ዱንም ተማሪዎች ID Card ፕሪንት አርገን መታወቂያውን በእጃችሁ የምንሰጥ ይሆናል። (Softcopy የሚላክላቹ ለተአማኒነት እና ስራው እየተሰራ መሆኑን ለማረጋገጥ በሚል እንደሆነ በዚሁ ለማሳወቅ እንወዳለን)
©EHPSA Hawassa
ቡሃላ fresh ተማሪዎችን ስለምናስተናግድ በተጨማሪም የማህበሩ ሰብሳቢ እሚቀየርበት የ ግዜ ሰሌዳ እየቀረበ ስለሚመጣ ዛሬ ነገ ሳትሉ የመጣላቹን እድል አሁን በተፈጠረው ክፍት ግዜ ለመጠቀም እና መታወቂያቹን ለማሰራት ብትፈጥኑ መልካም ይሆናል።
በባለፈው ለማሳወቅ እንደሞከርነው 700 ሰው መታወቂያውን እጁ ላይ እንድይዝ በታቀደው መሰረት በመጀመሪያው ዙር 131 ሰው ተመዝግቦ ግራፊከሱ ተጠናቋል።
ባሁኑ ዙር ደሞ ለኛም ስራ እንዳይበዛብን ቶሎ ተማሪዎቻችን adress ለማድረግ እንዲያመች
700-131=569ሰው በዚ ሳምንት ይመዘገባል የሚል ጽኑ እምነት አለኝ። ስለዚ የተሰጣቹን እድል በ አግባቡ ተጠቀሙ።
በዚ ልክ follow up ስናረጋቹ cv strong ማድረግ how much ጠቃሚ መሆኑን በተለያየ መልኩ experience ማረግ ስለቻልን ነው።
የ Membership IDው ዋና አለማ ተማሪዎች ከ መህበሩ minimum recommendation letter እና active memeber certificate እንዲያገኙ እና የተማሪዎችን CV በተቻለን አቅም strong ለማድረግ እና ለ ብዙሀኑ ለመድረስ እና ብዙሀኑን ለመጥቀም ያለመ ነው።
ብዙን ግዜ ተማሪዎች መሳተፍ እና recognize መደረግ እየፈለጉ ግዜ በማጣት እና በተለያዩ ምክኒያቶች ሳይሳካላቸው ይቀራል።ስለዚህ ያንን ችግር በተቻለን አቅም ለመቅረፍ ያለመ አንዱ strategy ነው።
ስለዚህ ዛሬ ነገ ሳትሉ ተመዝገቡ የ ማታወቂያውን እጃቹ ላይ አስገቡ።
🗞 EHPSA HAWASSA – 2ND ROUND MEMBERSHIP ID REGISTRATION IS NOW OFFICIALLY OPEN!🔥🔥
📢 Being a member of EHPSA is more than joining an association — it is a step toward building your professional future. 🚀
🌟 Why Should You Get Your EHPSA Membership ID?
✅ Strengthen your CV and professional profile ✅ Get official recognition as an active EHPSA member ✅ Support future participation at the National EHPSA level ✅ Access trainings, certified sessions, workshops, projects, and leadership opportunities ✅ Build valuable networking and volunteering connections ✅ Develop professionalism and connections within the health communityTo Register➮ 👉CLICK HERE👈 💳 MEMBERSHIP ID FEE ➮ Only 35 Birr 🔢 Account Number ➮ 1000279163919 🏦 Account Name ➮ Ajaib Dawit Gebreyesus 📸 After payment, send your payment screenshot to ➮ @CHERUBB_12 (Kirubel Desalegn) 📌 Don't miss this Golden Opportunity! ✨ Your membership today can be a connection to tomorrow's opportunities. Addisalem Aytenfsu EHPSA Hawassa, General Secretary @EHPSAHUC @EHPSAHU
ሰላም ተማሪዎች እንዴት ቆያቹ?ምናልባት ከ መግቢያው ትክክለኛ ቀን ጋር በተያያዘ አቶ አስፋውን (registirar head)ለመጠየቅ እና ለማጣራት በተደረገ ጥረት በግቢያው በ 14 ነው እሚል መረጃ ሰጥቶን ነበር ።እና በየ department head በኩል ነገሩን በደምብ ለመጠየቅ እና ለማጣራት ሞክሩ።ይሄን መረጃ ስናጋራ ምናልባት ድንገት በ 14 እንዳይባል እራሳቹን እንድታዘጋጁ ካለን ጽኑ ፍላጎት ነው።ከ registrar ባንሰማ ይሄን መረጀ አናጋራም ነበር።registrar ስለሆነ ምናልባት ሚሆንበት ማእዘን ሊኖር ስለሚችል አራሳቹን እንድታዘጋጁ ነው።
Repost from Hawassa University
To: All Students of Hawassa University (Regular, Evening, Weekend and Certificate Programs)
This is to inform you that the registration for the first semester of 2019 E.C. academic year will be conducted as outlined below:
1. First Degree Regular Program and all Postgraduate Students (Regular and Weekend) - Meskerem 21–22, 2019 E.C. (Oct 01-02, 2026bGC)
2. First Degree Evening and Weekend Students - Meskerem 22–23, 2019 E.C. (Oct 02-03, 2026 GC)
Reminders:
a) Registration for second-year regular first degree (UG) program students will take place at the campus to which they are assigned.
b) Registration will not be conducted outside the given dates.
c) Class will start on Mesekerm 25/2019 E.C (Oct 5, 2026 GC).
Office of the Main Registrar,
Hawassa University
Ever to Excel!
ሰላም ውድ የማህበሩ
አባላት በመጀመሪያ ደረጃ ትኩረት ሰታቹ ማህበሩ ማደግ መጠንከር መስፋት አለበት ተማሪውም ከመሀበሩ መጠቀም አለበት ብላቹ አስባቹ እንዲ አይነት ጠንከር እና መጠጥ ያሉ ሀሳቦችን እና ምኞቶችን ለማጋራት ስለቻላቹ እጅግ በጣም እናመሰግናለን።እንግዲ ባልነው እና በተናገርነው መሰረት ከተነሱት ድንቅ ድንቅ ሀሳቦች እና ምኞቶች መሀል በብዙሀኑ ተወዳጅነት ያገኘው ሀሳብ በ አጠቃላይ 41 reaction በማግኘት @Habeshiinfo ሆኑዋል ።
እናም ቃል በገባነው መሰረትም የ 250 ብሩን የ mobile ካርድ ተሸላሚም ነው።
እንኳን ደስ አለክ👏👏👏👏✨✨✨✨✨።
ውድ የማህሩ አባላት
ይሄንን ውድድር ያመጣንበት ዋና አላማ ማህበሩ ከናንተ ጋር ከተጋገዘ እጅግ በጣም ብዙ ነገር የመሰራት አቅም እንዳለው በመረዳት ከ አባላቶቻችን የሚነሳውን ሀሳብ ትኩረት በመስጠት ያንን የቤት ስራ በማድረግ በምኞት ያለውን የናንተን ሀሳብ በተግባር ለማሳየት ያለንን ቁርጠኝነት ለማሳየት ያለመ ነው።
ሁላቹም ለሰጣቹን ሀሳብ እና ምኞት እጅግ በጣም እናመሰግናለን።እኛም ደሞ ቃል እምንገባላቹ ነገር የተነሱትነ ሀሳቦች በቻልነው አቅም እና ባገኘነው ግዜ ሁሉ ለመስራት እና ለማሳየት ቃል እንገባለን።
እናንተም ከምንሰራቸው እያንዳንዱ ስራዎች ከጎናችን እንድትቆሙ ስንል በትህትና እና በታላቅ አክብሮት እንጠይቃለን።
አጃኢብ ዳዊት
የኢ.ጤ.ሙ.ተ.ማ ፕሬዝደንት
join👇👇
@EHPSAHUC
@EHPSAHU
እየጠበቅን ነው🕐🕐🕐
ሀሳባቹን በመስጠት ብቻ የ 250 ብር የ mobile ካርድ ተሸለሙ እያልን ነው።
ሀሳብ መስጠት👵🧓
መሸለም✨✨
የግቢ ንጽህና ዘመቻ – ተማሪዎችን በማሰባሰብ ግቢውን ማጽዳት።
የተለያዪ ስፖርታዊ programochn mazegajet
የደም ልገሳ ዘመቻ – የደም ልገሳ ፕሮግራም ማዘጋጀት በ አመት 1 ጊዜ ብቻ ሳይሆን በየ ጊዜው
ለችግረኛ ተማሪዎች ድጋፍ – የትምህርት ቁሳቁስ መርዳት።(የመሀበሩ አባላት fixed በሆነ ጊዜ ቲንንሽዬ መዋጮ በማዘጋጀት)
የጤና ግንዛቤ መስጠት HIV, TB, ንጽህና ወይም የአእምሮ ጤና ላይ በ በጎ ፍቃደኛ ተማሪዎች በ 15-30 ቀን ዉስጥ
የዛፍ ተከላ ፕሮግራም በግቢው ውስጥ ዛፎችን መትከል።
– እያንዳንዱ አባል ለሌላ ሰው አንድ ጠቃሚ ነገር እንዲያደርግ።
– BP, BMI, blood glucose ወዘተ ነፃ ምርመራ። ከ ሆስፒታሉ ጋር በጋራ በ መሆን
በ አጠቃላይ ለ ፎቶ እና ድራማ ማስመሰል ሳይሆን ቲንሽም ትሁን በቋሚነት እና በ ስርኣት መስራት።
@Habeshiinfo
Join👇👇
@EHPSAHUC
@EHPSAHU
ከሀሳቦች ሁሉ የቱ ማረካቹ??EHPSA የትኛውን አርጎ ማየት ትፈልጋላቹ??
like በማድረግ የ 250 ብሩን የ mobile card እሚበላውን ሀሳብ ይምረጡ።
ሀሳብ እና ምኞቶን ለማጋራት በ ajepo2x ይላኩልን
