fa
Feedback
.𝆺𝅥⃝📚ሐዲስ ብቻ

.𝆺𝅥⃝📚ሐዲስ ብቻ

رفتن به کانال در Telegram

“ከኔ የሰማቹትን አንዲትም አርፍተ ነገር ብትሆን አስተላልፉ።” ረሱል (ﷺ) በቀን አንድ ሐዲስ post ይደረጋል። Share በማረግ የሃጅሩ ተካፋይ ይሁኑ።

نمایش بیشتر
2 138
مشترکین
-324 ساعت
-187 روز
-1030 روز
آرشیو پست ها
𝐎𝐃𝐔𝐔 𝐆𝐀𝐌𝐌𝐀𝐂𝐇𝐈𝐈𝐒𝐀𝐀 𝑪𝒉𝒂𝒂𝒏𝒂𝒂𝒍𝒐𝒕𝒂 𝑨𝒇𝒂𝒂𝒏 𝑶𝒓𝒐𝒎𝒐𝒐𝒕𝒊𝒊𝒏 𝑩𝒂𝒓𝒔𝒊𝒊𝒔𝒐𝒐𝒇𝒊𝒊 𝑩𝒂𝒔𝒉𝒂𝒏𝒏𝒂𝒏𝒔𝒊𝒊𝒔𝒐𝒐 𝑻𝒂'𝒂𝒏 𝑰𝒔𝒊𝒏𝒊𝒊𝒇 𝑸𝒂𝒃𝒂𝒏𝒏𝒆𝒆 𝑫𝒉𝒖𝒇𝒏𝒆𝒆𝒓𝒓𝒂𝒂 𝑲𝒂𝒏𝒂𝒂𝒇𝒖𝒖 𝑪𝒉𝒂𝒂𝒏𝒂𝒂𝒍𝒐𝒕𝒂 𝑨𝒇𝒂𝒂𝒏 𝑶𝒓𝒐𝒎𝒐𝒐𝒕𝒊𝒊𝒏 𝑩𝒂𝒓𝒔𝒊𝒊𝒔𝒂𝒏 𝑰𝒔𝒊𝒏𝒊𝒊𝒇 𝑸𝒂𝒃𝒂𝒏𝒏𝒆𝒆 𝑫𝒉𝒖𝒇𝒏𝒆𝒆𝒓𝒓𝒂𝒂 𝑲𝒂𝒏𝒂𝒂𝒇𝒖𝒖 𝑱𝒐𝒊𝒏 𝑮𝒐𝒅𝒉𝒖𝒖𝒅𝒉𝒂𝒂𝒏 𝑵𝒖 𝑯𝒐𝒓𝒅𝒐𝒇𝒂𝒂. 𝐇𝐮𝐛𝐚𝐜𝐡𝐢𝐢𝐬𝐚: 𝑪𝒉𝒂𝒂𝒏𝒂𝒂𝒍𝒊𝒊 𝑨𝒇𝒂𝒂𝒏 𝑶𝒓𝒐𝒎𝒐𝒐 𝑻𝒂'𝒂𝒏 3𝑲 𝒇𝒊 𝑰𝒔𝒂𝒂 𝑾𝒐𝒍𝒊𝒊𝒏 𝑲𝒂𝒏 𝑯𝒐𝒋𝒋𝒂𝒏𝒏𝒖 𝑻𝒂'𝒂𝒂 𝑲𝒂𝒏𝒂𝒂𝒇𝒖𝒖 𝑵𝒂𝒎𝒏𝒊 𝑵𝒖𝒕𝒕𝒊 𝑫𝒂𝒃𝒂𝒍𝒂𝒎𝒖𝒖 𝑭𝒆𝒆𝒕𝒂𝒏 𝑨𝒔𝒊𝒊𝒏 𝑵𝒖 𝑸𝒖𝒏𝒏𝒂𝒎𝒂𝒂 𝐂𝐡𝐚𝐧𝐧𝐞𝐥 𝐀𝐟𝐚𝐚𝐧 𝐎𝐫𝐨𝐦𝐨𝐨 𝐐𝐨𝐟𝐚 3𝐊+ 𝐅𝐫𝐞𝐞 𝐏𝐫𝐨𝐦𝐨𝐭𝐞:☑️ @Rafiiqul_Islaam2 ✅ 🌐 @Rafiiqul_Islaam 🌐 Ads: 👇👇👇👇 @Rafiiqul_Islaam @Rafiqul_Islam_Promotion

Repost from N/a
𝖩𝗈𝗂𝗇 𝖠𝗅𝗅 20𝖪+ 𝖳𝖾𝗅𝖾𝗀𝗋𝖺𝗆 𝖢𝗁𝖺𝗇𝗇𝖾𝗅𝗌 👇🏾👇🏾👇🏾👇🏾👇🏾👇🏾👇🏾👇🏾👇🏾👇🏾 Click join   ▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬       ◤◢◤◢◤◢◣◥◣◥◣◥       █        J O I N          █                 ◣◥◣◥◣◥◤◢◤◢◤◢    ▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬ Waver: @Rafiqul_Islaam    𝗛𝗢𝗣𝗘 𝗣𝗥𝗢𝗠𝗢𝗧𝗜𝗢𝗡    𝐀𝐝𝐯𝐞𝐫𝐭𝐢𝐬𝐢𝐧𝐠 𝐓𝐞𝐥𝐞𝐠𝐫𝐚𝐦      𝐂𝐡𝐚𝐧𝐧𝐞𝐥𝐬/𝐆𝐫𝐨𝐮𝐩𝐬     @Rafiqul_Islam_Promotion

ᴀʀᴇ ʏᴏᴜ ꜱᴛᴜᴅᴇɴᴛ❔ ᴀᴛɪ ʙᴀʀᴀᴛᴀᴀᴅʜᴀᴀ❔ ꜰʀᴇᴇ ᴡᴀᴠᴇʀ: @Rafiqul_Islaam

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦ ﴿يَا عَائِشَةُ لَا تَرُدِّي الْمِسْكِينَ وَلَوْ بِشِقِّ تَمْرَةٍ، يَا عَائِشَةُ أَحِبِّي الْمَسَاكِينَ وَقَرِّبِيهِمْ ؛ فَإِنَّ اللَّهَ يُقَرِّبُكِ يَوْمَ الْقِيَامَةِ﴾ “ዓኢሻህ ሆይ! ምስኪንን በባዶ አትመልሺ። የተምር ክፋይም (ስጥተሽ ) ቢሆን እንጂ። ዓኢሻህ ሆይ! ምስኪኖችን ውደጂ። አቅርቢያቸውም። አላህ በቂያማ ቀን ያቀርብሻልና።” 📚 ቲርሚዚ ሶሂህ ብለውታል፡ 2352

Assalaamu alayikum worahmatullaahi wobarakaatuhuu Chaanaalii Ajaa'ibaa kana isiniif qabannee dhufneerraa join gochuudhaan erga inni qabu akka irraa fayyadamnuu. Channel keenya Join godhuuf. 👇 https://t.me/+nvlAFsF14oFhMzdk https://t.me/+nvlAFsF14oFhMzdk

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦ ﴿يا أَيُّها الناسُ إنَّ أحدَكم لن يموتَ حتى يَستكملَ رِزقَه فلا تَستبطِئُوا الرِّزقَ خُذُوا ما حَلَّ ودَعُوا ما حُرِّمَ﴾ “እናንተ ሰዎች ሆይ! አንዳችሁ ሞት አያገኝውም ሪዝቁን ተጠቅሞ ሳይጨርስ። ሪዝቄ ለምን ዘገየ አትበሉ (ከመድረስ ቅሮት የላትምና)። ሃላል (ከተፈቀደ) ነገር ብቻ ደግሞ ያዙ (ተጠቀሙ)። ሃራም (የተከለከለን) ነገር ደሞ ተው (ራቁ)።” 📚 ኢብኑ ማጃህ ዘግበውታል አልባኒ ሶሂህ ብለውታል፡ 2144

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦ ﴿ليسَ شيءٌ أكرمَ علَى اللهِ من الدُّعاءِ﴾ “አላህ ዘንድ ከዱዓእ የበለጠ የተከበረ ነገር የለም።” 📚 አልባኒይ ሐሰን ብለውታል ሶሒሑ ተርጊብ: 1629

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦ ﴿لَا يَزَالُ قَوْمٌ يَتَأَخَّرُونَ عَنِ الصَّفِّ الْأَوَّلِ حَتَّى يُؤَخِّرَهُمُ اللَّهُ فِي النَّارِ﴾ “ሰዎች ከመጀመሪያ የሶላት ሶፍ ከመገኝት አይቀሩም (አይወገዱም)፤ አላህ ከራህመቱ በማራቅ እሳት የሚያስገባቸው ቢሆን እንጂ።” 📚 አቡ ዳውድ ዘግበውታል አልባኒ ሶሂህ ብለውታል፡ 6790

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦ ﴿اللهُ في عونِ العبدِ ما كان العبدُ في عونِ أخيهِ﴾ “አላህ ባሪያውን በመርዳት ላይ ነው። ባሪያው ወንድሙን እስከረዳ ድረስ።” 📚 ሙስሊም ዘግበውታል: 2699

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦ ﴿مَنْ خَافَ أَدْلَجَ ، وَمَنْ أَدْلَجَ بَلَغَ الْمَنْزِلَ، أَلَا إِنَّ سِلْعَةَ اللَّهِ غَالِيَةٌ، أَلَا إِنَّ سِلْعَةَ اللَّهِ الْجَنَّةُ﴾ “የፈራ ይማልዳል (በጠዋት ተነስቶ ይወጣል)። በጠዋት የተንቀሳቀሰ ደግሞ ያሰበበት ይደርሳል። አዋጅ! የአላህ እቃ (ሸቀጥ) ውድ ናት። አዋጅ! የአላህ ሸቀጥ ደግሞ ጀነት ነች።” 📚 ቲርሚዚ ሶሂህ ብለውታል፡ 2450

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦ ﴿إنّ الصلَواتِ الخمْسَ، يُذْهِبْنَ بِالذُّنوبِ كَما يُذهِبُ الماءُ الدَّرَنَ.﴾ “አምስቱ ሶላቶች ወንጀልን ያስወግዳሉ (ያሰርዛሉ) ልክ ውሃ ቆሻሻን እንደሚያስወግደው።” 📚 ሶሂህ አልጃሚ: 1668

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦ ﴿إنَّ الرجلَ لتُرفعُ درجتُه في الجنةِ، فيقول: أنّى [لي] هذا؟ فيقال: باستغفارِ ولدِك لك﴾ “ሰውዬው በጀነት ውስጥ ደረጃው ከፍ ብሎ ያያል። ይህ ለኔ ነው? ሲል ይጠይቃል። ‘ልጅህ ላንተ በሚጠይቅልህ ምህረት (ዱዓ) ነው’ ይባላል።” 📚 ሲልሲለቱ አሶሂሃ: 1598

ከሰውባን (رضي ﷲ عنه) ተይዞ:  ነቢዩ (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦ ﴿يُوشِكُ الأممُ أن تداعى عليكم كما تداعى الأكَلةُ إلى قصعتِها. فقال قائلٌ: ومن قلَّةٍ نحن يومئذٍ؟ قال: بل أنتم يومئذٍ كثيرٌ، ولكنَّكم غُثاءٌ كغُثاءِ السَّيلِ، ولينزِعنَّ اللهُ من صدورِ عدوِّكم المهابةَ منكم، وليقذِفَنَّ اللهُ في قلوبِكم الوهْنَ. فقال قائلٌ: يا رسولَ اللهِ ! وما الوهْنُ؟ قال: حُبُّ الدُّنيا وكراهيةُ الموتِ﴾ “ልክ ተመጋቢዎች ማእድ ላይ እንደሚጠራሩት ህዝቦች በናንተ ላይ ሊጠራሩባችሁ ይቀርባሉ አሉ። አንዱ ተናጋሪ ‘ያኔ እኛ ቁጥራችን ስለሚቀል ነውን?’ አላቸው ‘እንዲያውም ያኔ ብዙ ናችሁ! ነገር ግን ጉፋፊ (አረፋ) ናችሁ! ልክ ቦይ እንደሚወስደው ጉፋፊ (አረፋ)። አላህ ከጠላቶቻችሁ ልቦና ውስጥ እናንተን መፍራትን ያነሳል። ከናንተ ልቦና ውስጥ ደግሞ ድካምን ይጥላል’ አሉ። ‘ድካሙ ደግሞ ምንድን ነው የአላህ መልእክተኛ ሆይ?!’ ሲባሉ ‘ዱንያን መውደድና ሞትን መጥላት ነው’ አሉ።” 📚 አቡ ዳውድ ዘግበውታል አልባኒ ሶሂህ ብለውታል: 5298

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦ ﴿اتَّقوا دعوةَ المظلومِ، فإنها تَصعدُ إلى السماءِ كأنها شرارةٌ﴾ “የተበዳይን ዱዓእ (እርግማን) ተጠንቀቁ። ምከንያቱም ልክ እንደ ነበልባል ሆና ወደ አላህ ትወጣለችና።” 📝 ሶሂህ አልጃሚ፡ 118

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦ ﴿إِنَّ النَّاس إِذا رَأَوُا الظَّالِمَ فَلَم يَأْخُذُوا عَلَى يَدَيه أَوشَكَ أَنْ يَعُمَّهُمُ اللهُ بِعِقَابٍ مِنْهُ﴾ “ሰዎች በዳይን እያዩ እጁን የማይዙት (ከበደሉ የማይከለክሉት) ከሆነ፤ አላህ ከሱ በሆነ ቅጣት ሊያጠቃልላቸው ይቀርባል።” 📝 አቡ ዳውድ ዘግበውታል፡ 4338

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦ ﴿إن أحدكم ليتكلّم بالكلمةِ من رِضْوانِ الله ما يظنّ أن تبلغَ ما بلغتْ فيكتب اللهُ لهُ بها رِضْوانُهُ إلى يومِ يلقاهُ﴾ “አንዳችሁ የአላህን ወዴታ የሚያጎናፅፍ ቃልን እዚህ ደረጃ እንደሚደርስ ሳይገምት ተናግሮ፤ በዚሁ ምክንያት አላህ ውዴታውን እስከ እለተ-ትንሳኤ ድረስ ይፅፍለታል።” 🗞 ቲርሚዚ ዘግበውታል አልባኒ ሶሂህ ብለውታል፡ 2319

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦ ﴿لا تَتَمَنَّوْا لِقاءَ العَدُوِّ، وسَلُوا اللَّهَ العافِيَةَ، فَإِذا لَقِيتُمُوهُمْ فاصْبِرُوا، واعْلَمُوا أنَّ الجَنَّةَ تَحْتَ ظِلالِ السُّيُوفِ﴾ “ከጠላት ጋር ተገናኝቶ መፋለምን አትመኙ። ይልቁንስ አላህ ሰላምን እንዲሰጣችሁ ለምኑት። ነገር ግን አይቀሬ ሆኖ ከጠላት ጋር ከተገናኛችሁ ወደኋላ አትበሉ ታገሱ፤  ጀነት ከሰይፍ ጥላ ስር መሆኑን ደግሞ እወቁ።” 🗞 ቡኻሪ ዘግበውታል፡ 2965

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦ ﴿إِذَا صَلَّى أَحَدُكُمْ لِلنَّاسِ فَلْيُخَفِّفْ ؛ فَإِنَّ مِنْهُمُ الضَّعِيفَ، وَالسَّقِيمَ، وَالْكَبِيرَ، وَإِذَا صَلَّى أَحَدُكُمْ لِنَفْسِهِ﴾ “አንዳችሁ ሰዎችን የሚያሰግድ ከሆነ ቀለል ያድርግ (አያስረዝም)። በእነሱ ውስጥ ደካማ፣ በሽተኛና ባለጉዳይ ይኖራልና። አንዳችሁ ለብቻው ከሰገደ ግን የፈለገውን ያህል ያስረዝም።” 📚 ቡኻሪ (703) ሙስሊም (467) ዘግበውታል