የረጲ ጃፓን ት/ቤት መረጃ መስጫ ገፅ(የተማሪ እና የወላጅ)
رفتن به کانال در Telegram
721
مشترکین
+124 ساعت
+87 روز
+1230 روز
آرشیو پست ها
ጉዳዩ፦ ለነፃ የትምህርት ዕድል የሚወዳደሩ ተማሪዎች ተመልምለው እስከ ሰኔ 30/2017 ዓ.ም
እንዲላኩልን መጠየቅን ይመለከታል።
ትምህርት ቤታችን በየዓመቱ በሀገር ውስጥና በውጪ ከሚኖሩ የቀድሞ ተማሪዎች ጋር
በመተባበር ከፍለው መማር ለማይችሉና በትምህርታቸው ጠንካራ ለሆኑ ተማሪዎች ከ9ኛ - 12ኛ ክፍል
ለ4 ዓመታት የነጻ የትምህርት ዕድል ሲሰጥ መቆየቱ ይታወቃል፡፡
በመሆኑም ለ2017 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በተመሳሳይ የተሰጠ ዕድል ስለአለ እያንዳንዱ ክፍለ
ከተማ 10 ወንድና 10 ሴት ተማሪዎችን ቀጥሎ በተዘረዘረው መስፈርት መሰረት መልምሎ እስከ ሰኔ
30/2017 ዓ.ም ድረስ ከዚህ ደብዳቤ ጋር በተላከው ፎረም የተማሪዎቹ ስልክ ቁጥር ከነአማራጩ
ተሞልቶ መሰቀል አደባባይ ወደሚገኘው የቅዱስ ዮሴፍ ት/ቤት እንዲላክልን የተለመደ ትብብራችሁን
እንድታደርጉልን በማክበር እንጠይቃለን።
መስፈርቶች፦ 1. ከፍለው መማር የማይችሉ
2. መልካም ስነ-ምግባር ላላቸውና በትምህርታቸው ጠንካራ ተማሪዎች ሆነው የ7ኛ
እና የ8ኛ ክፍሎች የትምህርት ቤት ሪፖርት ካርድ ማቅረብ የሚችሉ
3. ተወዳዳሪዎቹ በቅዱስ ዮሴፍ ት/ቤት የሚሰጠውን የመግቢያ ፈተና ማለፍ
ይጠበቅባቸዋል
የመግቢያ ፈተናው የ8ኛ ክፍል ሂሳብ ፣እንግሊዝኛ እና አጠቃላይ ሳይንስን
የሚያካትት ሲሆን የፈተናውን ቀን ወደፊት ደውለን የምናሳውቅ ይሆናል፡፡
ልብ ይበሉ፦ 1. የ8ኛ ሚኒስትሪ ውጤት በደረሰ ጊዜ ስለሚቀርብ አሁን ለመግቢያ ፈተናው
አያስፈልግም።
2. መልምሎ መላኪያ ፎርሙ ከዚህ ደብዳቤ ጋር ተይይዞ ስለሚገኝ እባክዎትን
የመdit..
#ESSLCE
#SocialScience
#Schedule
የ2017 ዓ.ም ሀገር አቀፍ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት መልቀቂያ ፈተና የማኀበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች የፈተና መርሐግብር:
በወጣው መርሐግብር መሰረት ነገ ሐምሌ 01/2017 ዓ.ም የእንግሊዝኛ እና የሒሳብ ትምህርት ፈተናዎች በጠዋት እና በከሰዓት ፈረቃዎች ይሰጣሉ።
በአዲስ አበባ ከተማ በኦንላይን የሚሰጠው የማኀበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ፈተና፤ ከሐምሌ 01-08/2017 ዓ.ም ይቆያል።
ሰላም ዋላችሁ🎤🎤🎤🎤🎤🎤🎤🎤🎤🎤🎤🎤
በ30/10/2017 ሁለት ኩኔቶችን እንፈፅማለን
1ኛ ችግኝ ተከላ
2ኛ ደም ልገሳ
ስለዚህ
✍ ነገ ሰርተፊኬት ለመዉሰድ ስትመጡ ካራ ቆሬ ት/ቤት ዉስጥ ለመትከል ይዛችሁ እንድትመጡ::
✍ የደም ልገሳ ፕሮግራም ስላለ እንድትሳተፉ እናሳስባለን: ⁉️
#Advertisement
"አስቸኳይ ክፍት የስራ ማስታወቂያ
ቀን 27/10/2017
📞 09 34 94 01 02
📞 09 03 15 90 99
የስራ መደብ: NGO በሁሉም ቦታ
O✨Ryan/ደረጃ' ዲግሪ/ዲፕሎማ
✨የስራ ልምድ 0አመት
✨ደሞዝ: 25,000_32,000
የስራ መደብ: management /accounting
✨የት/ደረጃ' ዲግሪ/ዲፕሎማ
✨የስራ ልምድ '0/2 አመት
✨ደሞዝ: 11,000/14,000
የስራ መደብ #Electrical Engineering
✨የት/ት ደረጃ: ዲግሪ
✨ልምድ:0አመት
✨ደሞዝ: በስምምነት
የስራ መደብ computer since
✨ት/ት ደረጃ:degree
✨ልምድ:0-1
✨ደሞዝ:8000/12000
የስራመደብ: ስልክ ኦፕሪተር( ግማሽ ቀን ሙሉ ቀን)
✨ት/ት ደረጃ:10/12/ዲፕሎማ
✨ልምድ: 0አመት
✨️ደሞዝ: 9,000
የስራ መደብ:# አየር መንገድ ሽያጭ
✨ት/ት ደረጃ: 10/ዲግሪ/ዲፕሎማ
✨ልምድ: 0አመት
✨️ደሞወዝ 9200
የስራ መደብ #NGO ተላላኪ
✨የት/ደረጃ' 10/ ዲፕሎማ
✨የስራ ልምድ' 0 ዓመት
✨ደሞዝ' 12,000
የስራ መደብ #ሁለገብ
✨የት/ደረጃ 10/12
✨የስራ ልምድ'0ዓመት
✨ደሞዝ' 8000
የስራ መደብ #Reception ለሆቴል ,ድርጅቶች እና ለ ገስት ሀውስ/ለክሊኒክ/ሆስፒታል/ለድርጅት
✨የት/ደረጃ 10/ degree/dip
✨ፃታ' ሴ
✨የስራ ልምድ'0~1 ዓመት
✨ደሞዝ' 9000+
የስራ መደብ # በማርኬቲግ ምሩቅ
✨የት/ደረጃ' ዲፕ/ድግሪ
✨የስራ ልምድ' 0ዓመት
✨ደሞዝ' በስምምነት
የስራ መደብ ~መኪና ሽያጭ
✨የት/ት ደረጃ:10/ዲግሪ/ዲፕሎማ
✨ልምድ:0አመት
✨ደሞዝ:9500+
የስራ መደብ:#ሹፌር ህ2,ደ1, ደረቅ 1 ሞተርኛ መንጃ ፍቃድ ላላቸው
✨ልምድ:0_2 አመት
✨ደሞዝ:በስምምነት
የስራ መደብ: #ሽያጭ #ለፈርኔቸር#ለቡቲክ#
✨የት/ደረጃ'10/12
✨የስራ ልምድ' ቀልጣፋ
✨ፆታ' ወንድ/ሴት
✨ደሞዝ' 7500 - 8500
የስራው መደብ:#ውሀ ሽያጭ
✨ት/ት ደረጃ: 10/ 12/dip
✨ልምድ:0አመት
✨️ደሞዝ:8500+
የስራ መደብ:#ካሸር ለድርጅት እና ለትለያዩ ተቁአማት#ለሆቴል#ለሱፕርማርኬት
✨የት/ደረጃ' 10-ዲግሪ
✨ልምድ:0-1
✨ፆታ' ሴ
✨ደሞዝ' 7000-8000+
የስራ መደብ: ጉዳይ አስፈፃሚ
✨የት/ደረጃ' 10/12
✨የስራ ልምድ '0አመት
✨ደሞዝ: 8'000+ትራንስፖርት
☎️ አድራሻ 22 ጎላጎል ሲደርሱ ይደውሉ
📞 09 34 94 01 02
📞 09 03 15 90 99
እባኮት በስራ ሰዓት ይደውሉ ። 📵
+9
#እንኳን_ደስ_አላችሁ🎓🎓🎓🌹🌹# Baga Gammaddan🌹💐🌷✅
በኮ /ቀ/ክ/ከተማ ወረዳ 03 ትምህርት ጽ/ቤት የካራ ቆሬ ቅድመ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት በ2017 የትምህርት ዘመን በሁለቱም ቋንቋን ማለትም አፋን ኦሮሞና አማርኛ ስያስተምር የቆዬውን በዛሬው እለት(ሰኔ 15/2017 ዓ.ም) አስመረቀ።
Kutaa magaalaa kolfee qaraaniyoo aanaa 03 mana barumsaa karra qoree sadarkaa duraa afaan lamaaniin barsiisuudhaan guyyaa har'aa(waxabajji 15-10-2017A)
ማስታወቂያ ለተማሪዎች በሙሉ
ነገ ማለትም 13-10-2017ዓ.ም መፈተን የነበረባችሁ ፈተና ለሰኞ ስለተላለፈ ነገ ወይም አርብ(13-10-2017) ትምሕርት ስለምትማሩ ደብተራቺሁን ይዛቺሁ እንድትመጡ እናሳስባለን
ከት/ቤቱ
+7
በክፍለ ከተማው በየደረጃው የሚገኙ አመራሮች የአፋን ኦሮሞ ትምህርት ለማስተማር የሚያስችል የማስጀመሪያ ፕሮግራምና የውል ስምምነት መርሀ ግብር ተካሄደ።
ግንቦት 7/2017 ዓ.ም
በዛሬው እለት በኮልፌ ቀራኒዮ ብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት አመካኝነት ለክፍለ ከተማ እና ለወረዳ አጠቃላይ አመራሮች እንዲሁም የወጣት ክንፍ አመራሮችና አባላት የአፋን ኦሮሞ ትምህርት ለማስተማር የሚያስችል የማስጀመሪያ ፕሮግራምና የውል ስምምነት መርሀ ግብር ተካሄዷል።
የአፋን ኦሮሞ ትምህርት ማስጀመሪያ ፕሮግራምና የውል ስምምነት በዋናነት ብዝሀ ቋንቋ ለማስፋት ያለመ ሲሆን በዛሬው እለትም በክፍለ ከተማው ብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት የፖለቲካና የአቅም ግንባታ ዘርፍ እንዲሁም የወጣት ክንፍ ከክፍለ ከተማው ትምህርት ፅ/ቤት ጋር የውል ስምምነት ፈፅመዋል።
በማስጀመሪያ መርሀ ግብሩ አቶ ሙሉጌታ ጉሉማ የብልፅግና ፓርቲ ኮልፌ ቀራኒዮ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት ሀላፊ ጨምሮ የክፍለ ከተማ እና የወረዳ አስተባባሪ ኮሚቴ አባላትና አጠቃላይ አመራሮች ተገኝቷል።
🙏🙏🙏ኮልፌ ኮሙኒኬሽን
اکنون در دسترس! پژوهش تلگرام ۲۰۲۵ — مهمترین بینشهای سال 
