fa
Feedback
የቡሌ ሆራ ፈ/ዮ መ/መ/ቅ/ዮሐንስ ወልደታ ቤተክርስቲያን ሰንበት ትምህርት ቤት ሚዲያ

የቡሌ ሆራ ፈ/ዮ መ/መ/ቅ/ዮሐንስ ወልደታ ቤተክርስቲያን ሰንበት ትምህርት ቤት ሚዲያ

رفتن به کانال در Telegram

✍️ "በበጎ ሥራ ሁሉ ፍሬ እያፈራችሁ በእግዚአብሔርም እውቀት እያደጋችሁ፥ ለጌታ እንደሚገባ ትመላለሱ ዘንድ እንለምናለን" 📖ቆላስይስ 1፥10-11

نمایش بیشتر
267
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
-27 روز
+230 روز

در حال بارگیری داده...

جذب مشترکین
سپتامبر '26
سپتامبر '260
در 0 کانال‌ها
اوت '26
+10
در 2 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '26
+18
در 2 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '26
+23
در 3 کانال‌ها
Get PRO
مه '26
+14
در 1 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '26
+11
در 1 کانال‌ها
Get PRO
مارس '26
+3
در 1 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '26
+10
در 1 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '26
+8
در 1 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '25
+6
در 1 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '25
+7
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '25
+18
در 2 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '25
+7
در 2 کانال‌ها
Get PRO
اوت '25
+7
در 1 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '250
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '25
+7
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '25
+2
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '250
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '25
+1
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '250
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '250
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '240
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '24
+22
در 1 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '24
+18
در 1 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '24
+27
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '240
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '24
+134
در 1 کانال‌ها
تاریخ
رشد مشترکین
اشارات
کانال‌ها
06 سپتامبر0
05 سپتامبر0
04 سپتامبر0
03 سپتامبر0
02 سپتامبر0
01 سپتامبر0
پست‌های کانال
2
የ1ኛ ዓመት ኮርስ ተማሪዎች ነገ ዕለተ ሐሙስ ጠዋት  12:30 በመማሪያ ቦታ እንድትገኙ እናሳስባለን ።
67
3
እስልምናን ለምን ተውኩት? Why I Reject Islam? ክፍል አራት መጽሐፍ ቅዱሳችሁ ስለ እስልምና ምን ይናገራል? ብዬ ስጠይቃት ‹‹ኧረ እኛ ጋር ስለሌላ እምነት አይወራም፤ በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥም ወደፊት በክርስቶስ ስም የሚመጡ አስመሳዮች እንደሚመጡ ትንቢት ተነግሯል እንጂ ስለ እስልምና እምነት እኛ ክርስቲያኖች ጋር ምንም አይወራም የተጻፈም ነገር የለም፡፡ ካለም ደግሞ ቆይ ሊቃውንት መምህራንን ጠይቄ እነግርሻለሁ›› አለችኝ፡፡ እኔም 114ቱንም የቁርአን ምዕራፎች በደንብ ማንበቤን እንደቀጠልኩ ነው፡፡ በጣም አስገራሚ በሆነ ሁኔታ ቁርአኑ በሱረቱ አል-መርየም ሙሉ ምዕራፍ ላይ፣ በሱረቱ አል-ዒምራን 3፡42-49 እና በሱረቱ አል-ማኢዳህ 5፡110 ላይ ክርስቶስ ከሴቶች ተለይታ ከተመረጠች ከድንግል ማርያም በደንግልና መወለዱንና በኋላም ያደረጋቸውን 28አስደናቂ ተአምራቶች ማለትም ኢየሱስ ክርስቶስ ዕውራንን ማብራቱን፣ ሙታንን ማስነሣቱን፣ ለምፃሞችን ማንፃቱን፣ ድውያንን መፈወሱን፣ መና ከሰማይ ማውረዱን፣ የሕይወት ፈጣሪ መሆኑን፣ ሁሉን ዐዋቂ መሆኑን ቁርአኑ በትክክል ይመሰክራል፡፡ ይህ ነገር እንዴት ነው? በማለት ሙስሊም ምሁራኖችን ስለጉዳዩ ለመጠየቅ ብዙ ደከምኩ፡፡ እኛ ሀገር ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉት በጥያቄዎች ደስተኞች ካለመሆናቸውም በላይ ምንም ሳልጠይቅና ሳላውቅ በቃ ዝም ብዬ እንድኖር ብቻ ነው ጫና የሚያደርጉብኝ፡፡ ለጥያቄዎች ሁሉ መልስ የሚሰጡ በውጭ ሀገር ያሉ የተለያዩ ኢስላማዊ ድረ ገጾች (web sites) ስላሉ ለእነርሱ ጥያቄዎቼን ላኩኝ፡፡ የሰጡኝም መልስ ‹‹ዒሳ (ኢየሱስ) በነቢይነቱ አላህ እረድቶት ነው እነዚያን ተአምራት ያደረገው›› የሚል ነው፡፡ በሌላ ጊዜም የነፍስ ጥያቄዎቼን ጨምሬ ብዙ ጥያቄዎችን ላኩላቸው፡፡ ልክ ለዓሳ እንዲህ ተብሎ በቁርአኑ ውስጥ እንደተጻፈው ሁሉ ታዲያ ለምን ለነቢያችን ለመሐመድም እንዲህ ተብሎ አልተጻፈም? ነቢያችን መሐመድ ከነቢያት ሁሉ ይበልጣሉ ከተባለ ልክ እንደዒሳ ስለእሳቸውም በቁርአኑ ውስጥ ሙት ስለማስነሣታቸው፣ ሕይወትን የፈጠሩ ስለመሆናቸው ለምን አልተጻፈም? ዒሳ (ኢየሱስ) በእስትንፋሱ እፍ ብሎ ሕይወት እንደፈጠረ በቁርአኑ ላይ ተጽፏል፤ ታዲያ ይሄ በራስ ሥልጣን የሚደረግ ነገር አይደለም ወይ? በሌላም ቦታ ቁርአኑ አምላክነቱንም ጭምር መመስከሩስ እንዴት ነው? በቁርአኑና በሐዲሱ ላይ በጀነት ውስጥ ዝሙት ስለመኖሩ የተጻፈውን ነገር ልታብራሩልኝ ትችላላችሁ? የነቢያችን የመሐመድ የግል የሕይወት ታሪካቸውን በጥልቀት ልትነግሩኝ ፈቃደኞች ናችሁ? ከ30 በላይ ሚስቶች እንደነበሯቸው የሚነገረውስ እውነት ነው? በ53 ዓመታቸው ከ9 ዓመት ሕጻን ልጅ ጋር ወሲብ እንደፈጸሙ በሐዲሱ የተነገረው ምን ያህል እውነት ነው? ስለነቢያችን መሐመድ እውነተኛ ሕይወት በደንብ ማወቅ እፈልጋለሁ?…… እያልኩ እጅግ በርካታ ጥያቄዎችን ጠየኳቸው፡፡ እነርሱም እንደሚመች አድርገው መልሳቸውን ነገሩኝ፡፡ እኔም በውጭ ያሉት ሙስሊም መምህራኖች በድረ ገጾቻቸው የሰጡኝን መልሶች እንደመነሻ ይዤ በጣም ብዙ ነገሮችን ከኢስላማዊ ድረ ገጾች ላይ ስፈልግ ባጋጣሚ በፊት ሙስሊም የነበሩ አንድ ግብፃዊ ሼህ (ለደኅንነት ሲባል ስም አልጠቅስም) እሳቸው የጻፉትን ጽሑፍ አገኘሁ፡፡ ለእሳቸውም አንዳንድ ጥያቄዎችን ጠየኳቸው፡፡ በቁርአኑና በሐዲሱ ውስጥ የተጻፉ እጅግ ብዙ ነገሮቸን ስለነገሩኝ ማመን ነው ያቃተኝ፡፡ የነቢያችን የመሐመድ የግል የሕይወት ታሪክ፣ የቁርአንን ምንነት፣ የእስልምናውን አጀማመር… ማስረጃዎችን እየጠቀሱ ሁሉንም ዘርዝረው ነገሩኝ፡፡ እኔም ለነገሩ እጅግ ከፍተኛ ትኩረት ሰጥቼ ያገኘኋቸውን መረጃዎች ሁሉ ከአማርኛው ቁርአንና ከሐዲሱ ጋር እያመሳከርኩ ቀን ከሌሊት ለብዙ ጊዜ ያህል አነበብኩ፡፡ ከዩነቨርሲቲ ተመርቄ እስክወጣ ድረስ ይህን ሁኔታ ቀጠልኩበት ግን ለሌላ ሰው ለምንም አልተናገርኩም ነበር፡፡ ከሙስሊም መምህራኖች ጋር ጉዳዩን ለመወያየት ብሞክርም ‹‹ከየት አመጣሽው? ማነው ይህን ያለሽ?›› እያሉ ለጥፋት ከመነሳት በቀር ያገኘሁት ጥቅም ስለሌለ አሁን ማንንም ለማናገር አልፈለኩም፡፡ ለ3 ዓመታት ያህል የዚያን ግብፃዊ ሼህ መረጃዎች ከአማርኛው ቁርአንና ከሐዲሱ ጋር በማመሳከር ስመረምር ከቆየሁ በኋላ ተመርቄ ወደ ሥራ ተሰማራሁ፡፡ ብቻዬን ቤት ተከራይቼ ስኖር ሁሉንም ነገር በነፃነት ለማወቅ ነገሮች የበለጠ ተመቻቹልኝ፡፡ ሌላም ምቹ አጋጣሚው ተፈጠረልኝ፡፡ ያች በዩኒቨርሲቲ ቆይታዬ አንድ ክፍል ውስጥ አብራኝ ትኖርና ትማር የነበረችው ክርስቲያን ጓደኛዬ ሀገሯ ሌላ ቦታ ቢሆንም መሥሪያ ቤቷ አዘዋውሯት እኔ ከምሠራበት ሀገር መጣች፡፡ እየተገናኘን እንጫወታለን፤ አብረንም እያደርን ብዙ ነገር እናወራ ስለነበር አንድ ቀን ስለ እስልምናው ያወኩትን ነገር ሁሉ ነገርኳት፡፡ ለመጀመሪያ ጊዜ ከእኔ አንደበት ስትሰማ በጣም ደነገጠች፡፡ ‹‹የምትናገሪው ነገር በጣም ከባድ ነው፤ እንዲህ ብለሽ ለማንም እንዳትናገሪ ይገሉሻል›› አለችኝ፡፡ ‹‹እንዲህ ዓይነቱንስ ነገር ከየት አመጣሽው?›› በማለት ደግማ ጠየቀችኝ፡፡ እውነቱን ማወቅ እፈልጋለሁ እስቲ ስለ እናንተ እምነት ነገሪኝ ስላት ብዙ ቀን አብረን እያደርን ስለ ክርስትናው ነገረችኝ፡፡ መጽሐፎቿን እየገለጠች ስለ ክርስቶስ የተነገሩ ትንቢቶችን፣ አምላክነቱን፣ ወደዚህች ምድር የመጣበትን ዓላማ፣ መጥቶም ያን ሁሉ መከራ ለምን እንደተቀበ… ብቻ ክርስትናውን በአጠቃላይ በደንብ አስረዳችኝ፡፡ መጽሐፎቿንም ተረጋግቼ እንዳነባቸው ሰጠችኝ፡፡ በቁርአን ላይ ስለ ክርስቶስ ኢየሱስ የተጻፉ እነዚያን ነገሮችን እንደመነሻ ይዤ ከክርስትናው አስተምህሮ ጋር ሳስተያየው ነገሩ ሁሉ በጣም ቀላል ሆኖ አገኘሁት፡፡ ቁርአኑም ለምን መጽሐፍ ቅዱስን አረጋግጣለሁ እንደሚል አሁን ገባኝ፡፡ ማሳሰብያ ጹሑፉ በየ ቀኑ ነው ስለ ምለቀው ስለ እስልምና ማወቅ የምትፈልጉ ወደ ሚለቀቅበት ደብረ ዘይት ሚዲያ ተቀላቀሉ ክፍል አምስ ለማንበብ ዝግጁ ናችሁ ሌሎች እንዲያነቡትም የሚከተሉት አድራሻዎች Like, Subscribe እና Share ያድርጉ :- ዩቱብ https://www.youtube.com/@12Samual ቴሌግራም https://t.me/tsidq የቲክቶክ ቻናሌ https://vm.tiktok.com/ZMFESAMtP
60
4
“ልጆቻችሁ ከመዝሙር ጋር ደግሞ ሃይማኖታቸውን፣ ሥነ ምግባራቸውን እንዲማሩ ያስፈልጋል። ወደ ቤተ ክርስቲያን ስትመጡ ልጆቻችሁን ይዛችሁ ኑ ብቻችሁን ከመጣችሁ የምትሠሩትን አያውቁም፤ ወዴት እንደ ሄዳችሁም አያውቁም፤ ወራሾቻችሁም አይሆኑም። ስለዚህ ቤተ ክርስቲያን ስትመጡ ልጆቻችሁን ይዛችሁ ኑ፤ ሥዕሉን ይሳሙ፤ ቅዳሴ ጠበሉን ይጠጡ ። በእምነቱ አሻሽሏቸው መስቀል እንዲሳሙ አስተምሯቸው ዕጣኑንም ያሽቱት የሚታጠነውን፤ ሥጋ ወደሙን ይቀበሉ፤ ቃጭሉን ይስሙ፤ ደወሉ ሲደወል ይስሙ፤ ቄሳቸው ማን እንደሆነ ቤተ ክርስቲያናቸው ማን እንደሆነች በውስጧም ምን ምን እንደሚያሠራ ያውቁ፤ ይማሩ፤ ወደ ሰንበቴም ስትሄዱ ይዟችኋቸው ግቡ ወደ ሰንበቴም ጻሕሉን ተሸክመው ይምጡ እነርሱም ነገ ይህን እንዲወርሱ የነገ ባለ አደራዎች መሆናቸውን እንዲያውቁ። መመካት አይገባም የሚገባ ቢሆን እኛ ከዓለም ሁሉ የበለጠ መመካት ይገባን ነበር። ምክንያቱም አባቶቻችንና እናቶቻችን ሥርዓታችንንና እምነታችንን ሁሉ ሰፍረው ቆጥረው ያስቀመጡልን ስለሆነ፤ ይህ ትውልድ ይህን ከተቀበለ በኋላ ይህን ካጣ በኋላ እንደገና ቤተ መዘክር እንዳይሄድ ነው ሃይማኖቱን ፍለጋ፤ ታሪኩን ፍለጋ፤ ስለዚህ እምነታችሁን፤ ሥርዓታችሁንና ​መንፈሳዊ ውርሳችሁን እንድትጠብቁ አደራዬ የጠበቀ ነው።”¹⁴ ብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ ካልዕ የሸዋ ሊቀ ጳጳስ ​ ”እናንተም አባቶች የእግዚአብሔርን ትዕዛዝ ይመስሉ ዘንድ የክርስቶስን ጎዳና ይከተሉ ዘንድ ልጆቻችሁን አስተምሯቸው፤ እጅ ሥራ አገልግሎት ይማሩ ዘንድ እዘዟቸው ሥራ ፈት ሆነው እንዳይቀመጡ” (ዲድስቅልያ አንቀጽ 11፡1)።
88
5
የ1ኛ ዓመት ኮርስ ተማሪዎች ነገ ዕለተ ቅዳሜ ጠዋት 12:30 በመማሪያ ቦታ እንድትገኙ እናሳስባለን ።
92
6
አንድን ሰው ዛሬ ኃጢአት ሲሠራ ከታየው አትፍረድበት። ኃጢአቱን በሠራበት ማታውኑ ንስሐ ገብቶ እግዚአብሔር ይቅር ብሎት አሰንደሆነ ምን ታውቃለህ? ብሒለ አበው ✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️ Har'a nama cubbuu hojjetu argitees isa irratti hin murteessin. Galgala sanuma gaabbii galee Waaqayyo dhiifama godhuufii dhiisuu isaa maaltu beeka?" Jechaa abboota
117
7
بدون متن...
164
8
የ1ኛ ዓመት ኮርስ ተማሪዎች ነገ ዕለተ እሁድ ተዓምረ ማርያም ከተነበበ በኋላ በመማሪያ ቦታ እንድትገኙ እናሳስባለን ።
167
9
በዓለ ደብረ ታቦር በደብራችን ፈለገ ዮርዳኖስ በዋዜማ በደማቅ ሁኔታ እንዲህ አክብረናል ።
208
10
+9
بدون متن...
180
11
+4
بدون متن...
115
12
+9
بدون متن...
69
13
+9
بدون متن...
6
14
بدون متن...
80
15
بدون متن...
209
16
بدون متن...
1
17
+1
بدون متن...
204
18
+8
بدون متن...
102
19
+9
بدون متن...
94
20
ኦርቶዶክሳዊ ወጣት ሥልጠና ነገ ዕለተ እሁድ 9:30 በፈለገ ዮርዳኖስ ደብራችን ሰንበት ትምህርት ቤት ለሁለት ሳምንት (ለሁለት እሁድ) ይሰጣል ። ሁላችሁም ተጋብዛችኋል ! እንዳያመልጥዎ! Leenjii
ኦርቶዶክሳዊ ወጣት ሥልጠና ነገ ዕለተ እሁድ 9:30 በፈለገ ዮርዳኖስ ደብራችን ሰንበት ትምህርት ቤት ለሁለት ሳምንት (ለሁለት እሁድ) ይሰጣል ። ሁላችሁም ተጋብዛችኋል ! እንዳያመልጥዎ! Leenjiin dargaggoota Ortodoksii boru dilbaata sa'aatii 9:30 irratti Mana Barumsa Dilbata Mana kiriistiyaanna keenya Falaga Yordaanositti torban lamaaf (dilbaata lamaaf) ni kennama. Hundi keessaniyuu affeeramtaaniittu! akka isin jalaa hin darbne!
247