ኢት-መጽሐፍት | ETHIO-BOOKS
رفتن به کانال در Telegram
👉 "የምታነበው መጽሐፍ ለአንተ የሚያስብልህ ሳይሆን አንተ እንድታስብ የሚያደርግ ነው።" ሃርፐር ሊ Fiction (ልቦለድ), History (ታሪክ), Politics (ፖለቲካ), Psychology (ስነልቦና), Biography (ግለ-ታሪክ), Self-help(ራስ አገዝ),& Philosophy(ፍልስፍና) የሀገር ውስጥ & የውጪ ሀገር መጽሐፎችን ያገኛሉ!አስተያየትዎን እዚህ @Desutech_bot ያድርሱን
نمایش بیشتر1 989
مشترکین
-324 ساعت
-67 روز
-5630 روز
آرشیو پست ها
📚ርዕስ፦ የሐያኛው ክፍለ ዘመን መባቻ: የዘመን ታሪክ
ትዝታዬ ካየሁትና ከሰማሁት (1896-1922 ዓ.ም)
📝ደራሲ፦ መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ
📖ዘውግ፦ ታሪክ
📆ዓ.ም፦ 2008 (3ኛ ዕትም)
📜የገፅ ብዛት፦ 466
Join us;
👉 @et_books1
👉 @et_books1
አውግተን ነበረ ጨዋታ በአይነቱ
ቀኑ እስኪጨልም እስኪነጋ ሌቱ
ዛሬ በአይኔ ላይ ድንገት ዞር አልክና
ትናፍቀኝ ጀመር ዳግም እንደገና።
ታማኝ ይሆን ውዴ ይህቺ ክፉ ብለህ
የጥላቻህን ሳር ስሜ ላይ ጎዝጉዘህ
ቀረሁባት እንጂ መቼ ቀረችብኝ
በሀሰት ሸንግላ ተጫወተችብኝ
ልቤን ባቀርብላት ገፍታ ነው የተወቺኝ
ወይስ ወይስ ልክ እንደኔ ባለፈ ትውስታ
ያ ሳቅ ደስታችንን አስበህ ለአንዳፍታ
ታስታውሰኝ ይሆን ሽረህ በይቅርታ
እኔ ግን ስምህን በክፉ አላነሳም
ባደረኩት ነገር እራሴን ብወቅስም
ተስፋ አደርጋለሁኝ በእኔ ቂም አቲዝም
ወሬ ከማበዛ በአጭር ቃል ልቋጨው
በውብ ቃል የተፃፍክ ሁሌ የማነብህ
የምወደው ድርሰት የትላንት ታሪኬ ነህ።
Join us;
👉 @et_books1
👉 @et_books1
¶¶¶¶¶¶¶¶
የምን ልብ?
ሸራረፍኳት፣
ከፋፈልኳት ለሺ ልቦች እንድትበቃ
አልፈቀድኳት እንድታፀድቀኝ አንዴ ፀድቃ፤
አንዷን ክፋይ ለጊዜ ዳርኳት
ቀሪውን ደሞ በታተንኩት።
.
በዛች ክፋይ.....
ፍቅር ሰራው ዛሬን ኖርኳት
አደፍኩባት. . . . .ታበይኩባት
ባጎደልኩት እምነት ቁጥር
ባሳደፍኩት ህልና ሥፍር
የዕለት ደስታ ሞላውባት ጠባብ ቤቴን
አረከስኩት ለሱ ምሆን ሰውነቴን።
.
.
አቆሸሸኩት ህልናዬን
አሳደፍኩት ሰውነቴን
ምን ያደርጋል?¡፣
ሃይማኖት እምነት ፅድቅ ንፃት ቅብጥርጥሩ
ህልና ፀፀት አሰስ-ገሰስ እንትስ-ምንትስ መደርደሩ?¡
.
.
ባንዷ ክፋይ ትዳር
ፍቅር ሰራሁ ከግዜ ጋር
ግዜም እንደሴት ማርገዟ አይቀር፣
አረገዘች መርጣ ገዷን
ፅዮን!....... ወይ ሲኦል!፣ ትወልዳለች የልማዷን
ከሁለት አንዷን፣ የዕለት ምጧን።
.
.
.
‘አንዴ ማመን’፣...... ነው ያልሽኝ?
ከሺ ክፋይ ሺ እንጂ አንድ እምነት ኬት ይመጣል?
አየሽ አይደል? ለማመንም የምያምን ልብ ያስፈልጋል።
.
.
አንዴ ልጠይቅሽ?
ያንችኑን ልብ ከየት አመጣሽ?
አንዴ ለማመን ስንት አወጣሽ?
Join us;
👉 @et_books1
👉 @et_books1
አእምሮ በተገቢው መንገድ ጥቅም ላይ ከዋለ ግሩም መሳሪያ ነው ቢሆንም በተገቢው መንገድ ጥቅም ላይ ካልዋለ እጅጉን አውዳሚ ይሆናል!
Source- the power of now book
Join us;
👉 @et_books1
👉 @et_books1
اکنون در دسترس! پژوهش تلگرام ۲۰۲۵ — مهمترین بینشهای سال 
