fa
Feedback
ኢት-መጽሐፍት | ETHIO-BOOKS

ኢት-መጽሐፍት | ETHIO-BOOKS

رفتن به کانال در Telegram

👉 "የምታነበው መጽሐፍ ለአንተ የሚያስብልህ ሳይሆን አንተ እንድታስብ የሚያደርግ ነው።" ሃርፐር ሊ Fiction (ልቦለድ), History (ታሪክ), Politics (ፖለቲካ), Psychology (ስነልቦና), Biography (ግለ-ታሪክ), Self-help(ራስ አገዝ),& Philosophy(ፍልስፍና) የሀገር ውስጥ & የውጪ ሀገር መጽሐፎችን ያገኛሉ!አስተያየትዎን እዚህ @Desutech_bot ያድርሱን

نمایش بیشتر
1 991
مشترکین
-124 ساعت
-47 روز
-5230 روز
آرشیو پست ها
                     Join_us; 👉 @et_books1 👉 @et_books1

                     Join_us; 👉 @et_books1 👉 @et_books1

                     Join_us; 👉 @et_books1 👉 @et_books1

                     Join_us; 👉 @et_books1 👉 @et_books1

                     Join_us; 👉 @et_books1 👉 @et_books1

                     Join_us; 👉 @et_books1 👉 @et_books1

                     Join_us; 👉 @et_books1 👉 @et_books1

                     Join_us; 👉 @et_books1 👉 @et_books1

                     Join_us; 👉 @et_books1 👉 @et_books1

                     Join_us; 👉 @et_books1 👉 @et_books1

                     Join_us; 👉 @et_books1 👉 @et_books1

                     Join_us; 👉 @et_books1 👉 @et_books1

                     Join_us; 👉 @et_books1 👉 @et_books1

                     Join_us; 👉 @et_books1 👉 @et_books1

                     Join_us; 👉 @et_books1 👉 @et_books1

                     Join_us; 👉 @et_books1 👉 @et_books1

                     Join_us; 👉 @et_books1 👉 @et_books1

+2
ሚስጥረ 666_፩.pdf9.97 MB

                     Join_us; 👉 @et_books1 👉 @et_books1

ለእናቴ ሚስጥር ነው ሴትነት እምቅ ሐያልነት ጥልቅ ረቂቅነት በኅልዮ መዳፍ ወይ በገቢር ጥፍር ደርሰው የማይነኩት ችሎ ማይቧጨር የብርሐን ወስፌ የማለዳ ጨረር ረቂቅ ምንጭነት የህይወት ዳና በር ሴትነት ሐይል ነው ወሰንየለሽ ድንበር አይኔን ያነቃሁ ለት የተነፈስኩ እለት ተማም ገጿን ያየሁ ክንፍ አልባ መልአክ ያቺ ሴት በኔ አለም ሁለተኛ አምላክ ጫንቃ ትከሻዋ በሸክም የማይጎዝል ጫማ አልቦ እግሯ በህማም የማይዝል ሴት ማለት ፣ የአፍታ ሽረት ናት ለዘለዓለም ቁስል ። ህይወት አሸክማኝ ፥መከራና ደስታን፥እኩል እንደ አክርማ፤ ደስታውን ለኔ አርገሽ፥ እንባ መከራዬ፥ ባንቺ እየተቀማ። አንቺ የምህረት ርስት ፥አንቺ የበረከት ጠል አንቺ የስጦታ ምድር ፥ አንቺ የእምነት ጠለል አንቺ የወይራ በትር ፥ አንቺ የወገን ኩራት አንቺ ለጨለመ ዓለም፥ አንቺ የፋኖስ መብራት። ለቡከን እግሬ መራመድ፥ እንዳይጠለፍ በእክል እጄን ይዞ ያስቆጠረኝ ፥ጀግና ልብሽ ነው ትክክል። ዝሁል አካልሽን ፥ለግፍ ባይለውም ሰው ዝንጉ ፍጡር ነው፤ የፍጥረቱ ጌታ በቃሉ ያዘዘውን፥ በጀኝ አይለውም። በሾተል አንደበት ፣በተርቡት ሰው ምላስ አይተረተርም የልብሽ ጣቃነት፣ አለት ያንቺ መንፈስ። ሴት እመ ብልሃት የዘዴ እናት አባቱ ጥንትም መላ ካንቺ ነው ምንጩ ስር መሰረቱ ብልሐትን እንደ ጠገራ፣ አገር ካንቺ ተውሶ ለጠላት ሾህ የሆንበት ፣መሪር ልክ እንደ ኮሶ በሽሮ በቆሎ ብቻ ፥ፋሲካ የምትደግሺ በእፍኝሽ በያዝሽው ጥሬ፥ አገር የምትመልሺ። በመናኛ በእራፊ ፥ገመና የምትሸፍኚ፥አገር የምታለብሺ ሴት ማለት አንቺ ነሽ በቃ ሎሌ የምታነግሺ። ✍️©እስራኤል