fa
Feedback
Abenezer kidus (abini)

Abenezer kidus (abini)

رفتن به کانال در Telegram

For paid promotions @abenezerkidus

نمایش بیشتر

📈 تحلیل کانال تلگرام Abenezer kidus (abini)

کانال Abenezer kidus (abini) (@newsfromab2016) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 12 436 مشترک است و جایگاه 16 287 را در دسته آموزش و رتبه 2 704 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 12 436 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 16 ژوئن, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -426 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -4 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 19.56% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 5.43% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 2 437 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 677 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 1 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاه‌های شخصی توصیف می‌کند:
For paid promotions @abenezerkidus

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 17 ژوئن, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته آموزش تبدیل کرده‌اند.

12 436
مشترکین
-424 ساعت
-1307 روز
-42630 روز
آرشیو پست ها
የደጋፊዎች ምርጫ እስከ ሰኔ 16/2018 ድረስ ብቻ ይቆያል!

የደጋፊዎች ምርጫ እስከ ሰኔ 16/2018 ድረስ ብቻ ይቆያል!

የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክ ሚንስትር፣ የአዲስ አበባ ከተማ መስተዳደር ትራንስፖርት ቢሮ ይህ ለአዲሱ ታርጋ የወጣ የክፍያ ዝርዝር ተብሎ በማህበራዊ ሚዲያ የሚዘዋወረውን መረጃ ትክክል ነው ወይም ትክክ
+5
የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክ ሚንስትር፣ የአዲስ አበባ ከተማ መስተዳደር ትራንስፖርት ቢሮ ይህ ለአዲሱ ታርጋ የወጣ የክፍያ ዝርዝር ተብሎ በማህበራዊ ሚዲያ የሚዘዋወረውን መረጃ ትክክል ነው ወይም ትክክል አይደለም የሚለውን ማጥራት አለበት። እንደ መረጃው ከሆነ ለግል እና ለንግድ መኪና አዲሱ ታርጋ 56ሺ ብር እንደሚከፈለ እየተዘዋወረ ነው።

ዓለምአቀፍ የወዳጅነት ጨዋታ ጨዋታው ተጀምሯል ! 🇪🇹 ኢትዮጵያ 0-0 ማላዊ 🇲🇼 ቀጥታ ስርጭት: https://www.youtube.com/live/tgF9vxp95_k?si=lsEB1g2n8yU3pQoJ
ዓለምአቀፍ የወዳጅነት ጨዋታ ጨዋታው ተጀምሯል ! 🇪🇹 ኢትዮጵያ 0-0 ማላዊ 🇲🇼 ቀጥታ ስርጭት: https://www.youtube.com/live/tgF9vxp95_k?si=lsEB1g2n8yU3pQoJ

ጨዋታው ተጀምሯል! 🇪🇹 ኢትዮጵያ 0-0 ማላዊ 🇲🇼 Live https://www.facebook.com/share/v/1GgAFv7Keu/
ጨዋታው ተጀምሯል! 🇪🇹 ኢትዮጵያ 0-0 ማላዊ 🇲🇼 Live https://www.facebook.com/share/v/1GgAFv7Keu/

"ሁለት ጀልባዎች እርስ በርስ በመጋጨታቸው እና ወደ አንዱ ጀልባ ዉሃ በመግባቱና በመስጠሙ ነው አደጋው ሊደርስ የቻለው " የአይን እማኞች ዛሬ ረፋዱ ላይ በጣና ሐይቅ ለንግስ በሚጏዙ ምዕመናን ላይ በደረሰ ድንገተኛ የጀልባ መስመጥ አደጋ እስካሁን ቁጥራቸው በውል ያልታወቀ ሰዎች መሞታቸው ተሰምቷል :: አደጋው የደረሰው ወደ ቅድስት ክርስቶስ ሠምራገዳም ዓመታዊ የንግስ በዓል ለማክበር የሚሄዱ የኦርቶደክስ ተዋህዶ እምነት ተከታዮች በመሄድ ላይ እያሉ ልዩ ስሙ "መፀሊ ፋሲለ ደስ የሴቶች ገዳም " ተብሎ በሚጠራው ቦታ አለፍ ብሎ አደጋው ደርሷል :: የአይን እማኞቹ እንደሚሉት አደጋው ሊደርስ የቻለው በሰዓቱ በነበረው ከፍተኛ የነፋስ ማዕበል ምክኒያት ሁለት ጀልባዎች እርስ በርስ በመጋጨታቸው እና በተላይ የአንዱ ጀልባ ውሃ በማስገባቱ ምክንያትሊሰጥም ችሏል ብለዋል:: የአካባቢው ነዋሪዎች ተጎጂዎችን ለማውጣት ከፍተኛ ርብርብ ያደረጉ ሲሆን ይህ ዜና እስከተጠናቀረበት ጊዜ ድረስ የሟቾችን ትክክለኛ ቁጥር ማግኘት አልተቻለም መረጃው እንደደረሰን የምናቀርብ ይሆናል :: ከ12 አመት በፊት ከንግስ የሚመለሱ ምዕምናን በተመሳሳይ የጀልባ መስጠም አደጋ የብዙዎች ህይወት ማለፉ ይታወሳል የአካባቢው ባለስልጣናት ትኩረት ሊሰጡት ይገባል። ቪዲዮ ከፋይል

የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና:- 📌ከሰኔ 24 ቀን እስከ ሐምሌ 17 ቀን 2018 ዓ.ም ባለው ጊዜ ውስጥ እንደሚሰጥ ት/ሚንስቴር ሳውቋል። 📌ለፈተናው 564,219 ተማሪዎች ይቀመጣሉ ተብሎ ይጠበቃል።
+1
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና:- 📌ከሰኔ 24 ቀን እስከ ሐምሌ 17 ቀን 2018 ዓ.ም ባለው ጊዜ ውስጥ እንደሚሰጥ ት/ሚንስቴር ሳውቋል። 📌ለፈተናው 564,219 ተማሪዎች ይቀመጣሉ ተብሎ ይጠበቃል። 📌 የተፈጥሮ ሳይንስ ፦ 306,964 ተማሪዎች፤ 📌 የማህበራዊ ሳይንስ ፦ 257,255 ተማሪዎች 📌ለፈተናው 667 ማዕከላት እንደተዘጋጁ ተገልጿል። 📌ፈተናው በኦላይን የሚሰጥ ነው

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 የትምህርት ዘመን የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተናዎች የሚሰጡበት ጊዜ ይፋ ሆናል፡፡ (ግንቦት 13/2018 ዓ.ም) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2
+2
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 የትምህርት ዘመን የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተናዎች የሚሰጡበት ጊዜ ይፋ ሆናል፡፡ (ግንቦት 13/2018 ዓ.ም) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 የትምህርት ዘመን ከተማ አቀፍ የ6ኛ ክፍል የአንደኛ ደረጃ ማጠናቀቂያ ፈተና እና የ8ኛ ክፍል የመካከለኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሰርተፍኬት ፈተና የሚሰጥበት ጊዜ ይፋ ሆናል፡፡ በዚህ መሰረትም ከተማ አቀፍ የ6ኛ ክፍል የአንደኛ ደረጃ ማጠናቀቂያ ፈተና ሰኔ 8 ፣ 9 እና 10/2018 ዓ.ም እንዲሁም የ8ኛ ክፍል የመካከለኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሰርተፍኬት ፈተና ሰኔ 11 እና 12/2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሚሰጥ ይሆናል፡፡ ከሰኔ 8 እስከ ሰኔ 12 ቀን 2018 ዓ.ም በሚሰጠው በዚህ ከተማ አቀፍ ፈተና በ6ኛ ከፍል 84,882 ተማሪዎች 199 የመፈተኛ ጣቢያዎች እንዲሁም በ8ኛ ከፍል 86,808 ተማሪዎች 201 የመፈተኛ ጣቢያዎች ፈተናዉን ለመውሰድ ተመዝግበዋል፡፡ ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ! https://linktr.ee/aacaebc

የተከበራችሁ የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት ደንበኛቻችን እንኳን ለጌታችን ለመዳኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የትንሳኤ በዓል አደረሳችሁ ፡፡ የትንሳኤ ሎተሪ ዛሬ ሚያዝያ 3 ቀን 2018 ዓ.ም በኢትዮጵያ ሎ
የተከበራችሁ የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት ደንበኛቻችን እንኳን ለጌታችን ለመዳኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የትንሳኤ በዓል አደረሳችሁ ፡፡ የትንሳኤ ሎተሪ ዛሬ ሚያዝያ 3 ቀን 2018 ዓ.ም በኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት በእድል አዳራሽ በህዝብ ፊት የወጣ ሲሆን የወጡት የዕጣ ቁጥሮችም ከዚህ ጋር ተያይዟል፡፡

የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የትምህርት ዓይነቶችና የክፍል ደረጃዎች ይፋ ሆኑ አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት በ2018 ትምህርት ዘመን
የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የትምህርት ዓይነቶችና የክፍል ደረጃዎች ይፋ ሆኑ አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት በ2018 ትምህርት ዘመን 12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የሚዘጋጅባቸውን የትምህርት ዓይነቶችና የክፍል ደረጃዎችን ይፋ አድርጓል። በዚሁ መሠረት ፈተና የሚሰጥባቸው የትምህርት አይነቶች በተፈጥሮ ሳይንስ እንግሊዝኛ፣ ሒሳብ፣ ስኮላስቲክ አፕቲትዩድ፣ ባዮሎጂ፣ ኬሚስትሪና ፊዝክስ መሆናቸውን ገልጿል፡፡ በማህበራዊ ሳይንስ ደግሞ እንግሊዝኛ፣ ሒሳብ፣ ስኮላስቲክ አፕቲትዩድ፣ ታሪክ፣ ጂኦግራፊና ኢኮኖሚክስ ናቸው። ፈተናው በየትምህርት ዓይነቱ ከ9ኛ ክፍል እስከ 12ኛ ክፍል ያሉትን ሁሉንም ምዕራፎች የሚሸፍን ይሆናል። የዝግጅት አግባቡም 9ኛ ክፍል ላይ የቀድሞውና የአዲሱ ስርዓተ ትምህርቶች የጋራ ይዘት ላይ ያተኩራል። ከ10ኛ እስከ 12ኛ ከፍል ያለው በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት ላይ የተመሠረተ ይሆናል። የኢኮኖሚክስ የትምህርት ዓይነት በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት መሠረት ሆኖ ከ10ኛ እስከ 12ኛ ክፍል ያለውን የሚሸፍን መሆኑም ነው የተገለጸው፡፡

ህጋዊነታቸው ተቋርጧል‼ ​የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን ጥራትን ለማስጠበቅ ባደረገው ክትትል፣ የሚከተሉት ተቋማት ከዘርፉ እንዲወጡ ተወስኗል፦ ​📌ተቋማቱ በዳግም ምዝገባ ስርዓት ውስጥ ባለመግባታቸው እና በተደጋጋሚ (በደብዳቤ፣ በስልክና በአካል) የቀረበላቸውን ጥሪ ባለማክበራቸው። ​📌 ህጋዊነታቸው የተቋረጠ በመሆኑ ማንኛውንም የትምህርት አገልግሎት በአስቸኳይ እንዲያቆሙና አስፈላጊው የህግ እርምጃ እንዲወሰድባቸው። 1 አቢሲኒያ ቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ 2 አፍራን ቀሎ ኮሌጅ 3 አገው ምድር ቢዝነስ እና ቴክኖሎጂ ኮሌጅ 4 አዲስ ፋና ኮሌጅ 5 ቢኤ ኮሌጅ 6 ኡቡንቱ ቢዝነስና ቴክኖሎጂ ኮሌጅ 7 ፈጣም ኮሌጅ 8 ግሪን የምርምርና የልማት ተቋም 9 ሴንቸሪ ኮሌጅ 10 ኮቻ ኪድማስ የቢዝነስና ቴክኖሎጂ ኮሌጅ 11 ካንድል ላይት የርቀት ትምህርት ኮሌጅ 12 ቀይ ባህር ኮሌጅ 13 ማራኪ ቴክኖሎጂ እና ቢዝነስ ኮሌጅ 14 ኒው ዲፕሎማት ኮሌጅ 15 ፒቢቲ አፍሪካ ኮሌጅ 16 ኳሊቲ ስኮላር ኮሌጅ 17 ራዲካል ኢንተርናሽናል ኮሌጅ 18 ውቅያኖስ ኮሌጅ 19 የኔታ ኢንጅነሪንግ ኮሌ 20 ቪዥነሪስ የድህረ ምረቃ ኮሌጅ 21 ባቱ ግሎባል ኮሌጅ 22 ባህረ ጥበብ ጤናና ቢዝነስ ኮሌጅ 23 ማይክሮ ቢዝነስ ኮሌጅ 24 ማያ ኮሌጅ 25 ትሪፕል ኮሌጅ 26 ቤታሎጎ ኮሌጅ 27 ቤካ ኮሌጅ 28 ቀስተ ደመና ኮሌጅ 29 ብራይት ቪዥን ኮሌጅ 30 ኤ.አር.ቲ ሜዲካል ኮሌጅ 31 ኢሊያስ ኮሌጅ 32 ሳይፕሮ ኮሌጅ 33 ዳይናሚክ ኮሌጅ 34 ግራንድ ማርክ ኮሌጅ 35 ዱርማን ኮሌጅ 36 ህብረት ቴክኖሎጂ ኮሌጅ 37 አይቤክስ ሆቴልና ቱሪዝም ኮሌጅ 38 አይ ኪው ኮሌጅ 39 ገራይ ኮሌጅ 40 ጋላክሲ ቢዝነስና ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ 41 ቪዥን ላንድ ኮሌጅ 42 መራ ሄመንገድ ኮሌጅ 43 ዩናይትድ ኦሮሚያ ኮሌጅ 44 ኢንተርናሽናል ሊደርሺፕ ኮሌጅ 45 ሲምለስ የርቀት ትምህርት ኮሌጅ 46 ዛክቦን ኮሌጅ 47 ኤም ኤስ ኤል ጂ ኮሊጅ 48 ስሪሳይ ኮሌጅ 49 ፋም ኮሌጅ 50 ስማርት ቢዝነስና ቴክኖሎጂ ኮሌጅ 51 ሊድስታር ኮሌጅ ኦፍ ቢዝነስና ሊደርሺፕ 52 ዳሎል የቲክኖሎጂና ቢዝነስ ኮሌጅ የኢፌዲሪ የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን

photo content
+1

የ2027 የአፍሪካ ዋንጫ ቅድመ ማጣሪያ ጨዋታ ! ⏰ ተጠናቀቀ ሳኦ ቶሜ ዐ-3 ኢትዮጵያ #ከነዓን_ማርክነህ 22' #አቤል_ያለው 32' 80'
የ2027 የአፍሪካ ዋንጫ ቅድመ ማጣሪያ ጨዋታ !                    ⏰ ተጠናቀቀ           ሳኦ ቶሜ ዐ-3 ኢትዮጵያ                        #ከነዓን_ማርክነህ 22'                       #አቤል_ያለው 32' 80'

ጨዋታውን በቀጥታ ለመከታተል 👇 https://www.youtube.com/watch?v=N0KwZfFOSkw

https://www.live-soccer.info/ ጨዋታው በዚ ይተላለፋል ድል ለሀገራችን 🇪🇹🇪🇹🇪🇹
https://www.live-soccer.info/ ጨዋታው በዚ ይተላለፋል ድል ለሀገራችን 🇪🇹🇪🇹🇪🇹

ማስታወቂያ የ 2018 ትምህርት ዘመን የ12 ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ምዝገባ እየተካሄደ ይገኛል። ተፈታኞች በተሰጠው የጊዜ ገድብ ውስጥ መመዝገብ አለባቸው ። ድጋሚ በግላቸው የሚፈተኑ ተፈታኞች ራ
ማስታወቂያ የ 2018 ትምህርት ዘመን የ12 ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ምዝገባ እየተካሄደ ይገኛል። ተፈታኞች በተሰጠው የጊዜ ገድብ ውስጥ መመዝገብ አለባቸው ። ድጋሚ በግላቸው የሚፈተኑ ተፈታኞች ራስ አገዝ በሆነ https://register.eaes.et በሚል ማስፈንጠሪያ ገብተው መመዝገብ አለባቸው ። ያልተመዘገባ አይፈተንም ። የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት

#ExitExamResult ከየካቲት 18-27/2018 ዓ.ም የተሰጠው የ2018 ዓ.ም አጋማሽ የከፍተኛ ትምህርት የመውጫ ፈተና ውጤት ተለቋል። ውጤትዎን ለማየት 👇 https://result.etherne
#ExitExamResult ከየካቲት 18-27/2018 ዓ.ም የተሰጠው የ2018 ዓ.ም አጋማሽ የከፍተኛ ትምህርት የመውጫ ፈተና ውጤት ተለቋል። ውጤትዎን ለማየት 👇 https://result.ethernet.edu.et ሊንኩን ከተጫኑ በኋላ 'Exit Examination' ላይ 'View Results' የሚለውን በመጫንና Username በማስገባት ውጤትዎን ይመልከቱ።

የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ ፈተና በበይነ መረብ ብቻ ይሰጣል ተባለ የካቲት 2፣ 2018 የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ አገር አቀፍ ፈተና ሙሉ በሙሉ በበይነ መረብ ለመስጠት የሚያስችል ቅድመ
የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ ፈተና በበይነ መረብ ብቻ ይሰጣል ተባለ የካቲት 2፣ 2018 የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ አገር አቀፍ ፈተና ሙሉ በሙሉ በበይነ መረብ ለመስጠት የሚያስችል ቅድመ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ። የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) እንዳሉት፥ በተያዘው በጀት ዓመት የሚሰጠው የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ሙሉ በሙሉ በበይነ መረብ ይሰጣል። ይህን ማድረግ የሚያስችል ግብአት ለክልሎች ድጋፍ እየተደረገ መሆኑን ጠቅሰው፥ በፈተና ጣቢያዎች በቂ የኢንተርኔት አቅርቦት እንዲኖር ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር በትብብር ይሰራል ብለዋል። ክልሎች በዚህ ሒደት የሚያጋጥሙ ችግሮች እንዳይኖሩ በቂ ኮምፒዩተር፣ ኔትዎርክና አማራጭ የሀይል አቅርቦት እንዲኖር ልዩ ትኩረት ሰጥተው መዘጋጀት እንዳለባቸውም አስገንዝበዋል። ባለፈው ዓመት የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተናን በበይነ መረብ የወሰዱ ተማሪዎች ቁጥር 134 ሺህ 828 ሲሆን፥ ይህም ከአጠቃላይ ተፈታኞች 23 ነጥብ 2 በመቶውን ይሸፍናል።