ASTU Network ®️
رفتن به کانال در Telegram
🛜 ASTU Network ®️ ➲ Join us || @ASTU_Network || || @ASTU_Network_Group || 📚 Library: @ASTU_Network_Library 👁🗨 We are here to keep you updated! ➲ Admin 📩 👤 @NS_Nazu Ⓝ Ŋazarene Ŝon [🥷] |➲| @ASTU_Network
نمایش بیشتر4 784
مشترکین
+324 ساعت
+1097 روز
+25930 روز
آرشیو پست ها
4 785
Repost from 𝐀𝐒𝐓𝐔 𝐄𝐧𝐭𝐞𝐫𝐭𝐚𝐢𝐧𝐦𝐞𝐧𝐭 ™️
#HalfLife
So, as far as I know and have seen, almost all of these third-year half-life jersey designs, for both the football players and fans, as well as the half-life celebration T-shirt, were made with AI 😁, specifically Google’s Gemini Nano Banana image generator. 🤖 DAMN! 😅
.
4 785
Repost from 𝐀𝐒𝐓𝐔 𝐄𝐧𝐭𝐞𝐫𝐭𝐚𝐢𝐧𝐦𝐞𝐧𝐭 ™️
*Me then:
Rushing to send holiday wishes via text, even buying a special SMS package just for this... 🏃♂➡️💬
*Me now: Nothing! 😐
*My 🧠: What if you send it? Nothing! 🤷♂️ What if you don’t send it? Again, nothing! 🤷♂️ Only a few people reply anyway, right? They don’t even remember you the rest of the year, but then they send a holiday wish once a year. Wth is with that? 🫤 Nonsense! 😑
So, just leave it! 🫳
*Me: Okay! 🤝😁
.
4 785
#ተነስቷል! 🔥❤️🔥
እንኳን ለጌታችን እና ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የትንሳኤ በዓል በሰላም አደረሳችሁ!
“ፈርተውም ፊታቸውን ወደ ምድር አቀርቅረው ሳሉ፥ እንዲህ አሉአቸው፦ ሕያውን ከሙታን መካከል ስለ ምን ትፈልጋላችሁ? ተነሥቶአል እንጂ በዚህ የለም።” 📖 — ሉቃስ 24፥5
📖 1ኛ ቆሮንቶስ 15 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ²⁰ አሁን ግን ክርስቶስ ላንቀላፉት በኩራት ሆኖ ከሙታን ተነሥቶአል። ²¹ ሞት በሰው በኩል ስለ መጣ ትንሣኤ ሙታን በሰው በኩል ሆኖአልና። ²² ሁሉ በአዳም እንደሚሞቱ እንዲሁ ሁሉ በክርስቶስ ደግሞ ሕያዋን ይሆናሉና።|| @ASTU_Network
4 785
#ATTENTION‼️ #ማስጠንቀቂያ‼️
በዚህ ሰዓት የብዙ ሰዎች የቴሌግራም አካውንት hack እየተደረገ ይገኛል። ይህን የሚያደርጉ አካላት እየተጠቀሙባቸው ከሚገኙት መንገዶች መካከል "ነፃ ቴሌግራም ፕሪሚየም ያግኙ" ፣ "ፎቶዎን ለማየት ሊንኩን ይጫኑ" የሚሉ መልዕክቶችን ከሊንክ ጋር መላክ ይገኙበታል።
አንዴ ሊንኩን ከነካችሁ እና የተወሰነ step ከሄዳችሁ በኋላ አካውንታችሁ ከእናንተ ቁጥጥር ውጪ ይሆናል። ለእናንተ contact'ኦችም ሊንኩ በራሱ ጊዜ ይላካል። የመጭበርበር አድማሱ እየሰፋ ይሄዳል።
👉 #FYI: ቴሌግራም ፕሪሚየም በነፃ አይገኝም! Noway!!
እንደዚህ አይነት ሊንክ ከተላከላችሁ ፣ ያ የላከላችሁ አካውንት hack ተደርጎ ስለሚችል chat delete አድርጉ (for both)። የአካውንታችሁን ደህንነት ጠብቁ። #Share!
|➲| @ASTU_Network
4 785
#ሰበር‼️ #OpenAI #ChatGPT
የOpenAI (ChatGPT) CEO Sam Altman ላይ የግድያ ሙከራ ተደረገ። ሙከራው የተደረገ በፈንጅ 💣 ነው ተብሏል።
OpenAI CEO Sam Altman’s home targeted in Molotov cocktail attack
Police said the suspect targeted Altman’s San Francisco residence before dawn and fled the scene on foot.
A 20-year-old man has been arrested by San Francisco Police Department (SFPD) after a Molotov cocktail was thrown at the home of OpenAI CEO Sam Altman early on Friday morning.
➥ መረጃውን ያገኘነው ከአልጀዚራ ሲሆን ፣ ሙሉ መረጃውን በዚህ ሊንክ እየገባችሁ ማንበብ ትችላላችሁ 👇
🔗 https://aje.news/x4zc21|➲| @ASTU_Network
4 785
+1
#Academic_Calendar #Revised!
1. Second Semester Class End
[የሁለተኛ ሴሚስቴር ትምህርት ማብቂያ]
*Previously
➠ May 15/2026 G.C.
(Friday)
➥ ግንቦት 7/2018 ዓ.ም
(አርብ)
➦ Updated 👇
➠ May 8/2026 G.C. (Friday) ➥ ሚያዝያ 30/2018 ዓ.ም (አርብ)_ _ _ _ _ _ _ _ _ _ _ _ _ _ _ 2. Second Semester Final Exam [የሁለተኛ ሴሚስቴር ማጠቃለያ ፈተና] *Previously ➠ May 18-29/2026 G.C. (Monday - Next Friday) ➥ ግንቦት 10 - 21/2018 ዓ.ም (ሰኞ - ቀጣይ አርብ) ➦ Updated 👇
➠ May 11-22/2026 G.C. (Monday - Next Friday) ➥ ግንቦት 3 - 14/2018 ዓ.ም (ሰኞ - ቀጣይ አርብ)_ _ _ _ _ _ _ _ _ _ _ _ _ _ _ 3. Non-graduating students leave from the campus [ተመራቂ ያልሆኑ ተማሪዎች ከግቢ የሚወጡበት ቀን] *Previously ➠ Jun.1/2026 G.C. (Monday) ➥ ግንቦት 24/2018 ዓ.ም (ሰኞ) ➦ Updated 👇
➠ May 27/2026 G.C. (Wednesday) ➥ ግንቦት 19/2018 ዓ.ም (ረቡዕ)©️ ASTU Registrar |➲| @ASTU_Network
4 785
Repost from 𝐀𝐒𝐓𝐔 𝐄𝐧𝐭𝐞𝐫𝐭𝐚𝐢𝐧𝐦𝐞𝐧𝐭 ™️
I posted this “for fun” on April Fool's Day, and it turned out to be real..💔😑
.
4 785
✞︎ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች! ✝
እንኳን ለጌታችን ፣ ለመድኃኒታችን ፣ ለቤዛችን ፣ ለአዳኛችን ፣ ለአዲስ ኪዳን ሊቀ-ካህናት እና ለመካከለኛችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የስቅለት በዓል በሰላም አደረሳችሁ! ✞︎
“እርሱ ግን ስለ መተላለፋችን ቈሰለ፥ ስለ በደላችንም ደቀቀ፤ የደኅንነታችንም ተግሣጽ በእርሱ ላይ ነበረ፥ በእርሱም ቍስል እኛ ተፈወስን።” 📖 — ኢሳይያስ 53፥5
“በእርሱ የሚያምን ሁሉ የዘላለም ሕይወት እንዲኖረው እንጂ እንዳይጠፋ እግዚአብሔር አንድያ ልጁን እስኪሰጥ ድረስ ዓለሙን እንዲሁ ወዶአልና።” 📖 — ዮሐንስ 3፥16|| @ASTU_Network
4 785
#ማስታወቂያ‼️ #Cafe
ለካፌ ተጠቃሚ ተማሪዎች በሙሉ!
ከነገ 02/08/2018 ዓ.ም ጀምሮ የካፍቴሪያ የምግብ ሰዓት እንደሚከተለው ይሆናል 👇
👉 ቁርስ:- ከ 1:00 እስከ 2:30
👉 ምሳ:- ከ 5:30 እስከ 7:30
👉 እራት:- ከ 10:00 እስከ 12:00
#NB: የምሳ ሰዓት ባለበት የሚቀጥል ሲሆን ፣ የቁርስ እና የእራት ሰዓት ለውጥ የሚደረግበት ይሆናል።
©️ የተማሪዎች ካፍቴሪያ ቡድን (አ.ሳ.ቴ.ዩ)
|➲| @ASTU_Network
4 785
#ማስታወቂያ‼️
ለካፌ ቁጥር 3 (ሲኒየር ካፌ) ተጠቃሚ ተማሪዎች በሙሉ!
ከነገ 02/08/2018 ዓ.ም ጀምሮ የምግብ አገልግሎት የምታገኙት ካፌ ቁጥር 4 (ፍሬሽ ካፌ) መሆኑን እናሳውቃለን።
©️ የተማሪዎች ካፍቴሪያ ቡድን (አ.ሳ.ቴ.ዩ)
|➲| @ASTU_Network
4 785
Repost from 🔖 ASTU Marketplace 🛒
+1
Samsung Galaxy Buds! 🎧
☑️ Bluetooth connectivity
✅ LED display
☑ TF card
✅ Quality sound with deep bass
🔋 Excellent battery life
✅ Condition: New packed! 🤗
💰 Price: 2000ETB
@Astu_marketplace
4 785
A lot of students have started leaving campus early in the morning to return to their lovely homes and celebrate the upcoming Easter holiday. 🥳
Happy Easter to all, and safe travels to those who are going home! 🚌
Bon Voyage! 🙌😁
|➲| @ASTU_Network
4 785
" እስከመቼ የሚለው ቀኑ ባይወሰንም ለአንድ ጊዜ ለማራዘም ተስማምተናል " - የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ እና የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም ታህሳስ 1/2018 ዓም ያስጀመሩት የባንክ ሂሳብን ከፋይዳ (Fayda) ዲጂታል መታወቂያ ጋር የማጣመር ሀገር አቀፍ የትግበራ ስራ መጋቢት 30/2018 ዓም እንደሚያበቃ መገለጹ ይታወቃል።
የተሰጠው የመጨረሻ ቀን እየደረሰ በመሆኑ በተሰጠው የጊዜ ገደብ መሰረት ይጠናቀቃል ወይስ ሊራዘም ይችላል በሚል ቲክቫህ ለብሄራዊ ባንክ ላቀረበው ጥያቄ " ሪፖርቶች ተጠናቅረዋል በጉዳይ ላይ ከብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም ጋ ስብሰባ ይኖረናል ሌሎች ባለድርሻ አካላትም (Stakeholders) አሉ የደረሰበት ደረጃ ሪፖርቱን ካየን በኋላ ምን ያህል ሄዷል የሚለውን አይተን መራዘም ካለበት ወይም ከሌለበት ይታያል " የሚል ምላሽ ተሰጥቶት ነበር።
ባንኩ በትላንትናው ዕለት ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር በጉዳዩ ላይ መምከሩን ገልጾልናል።
በምክክራቸውም እስከመቼ የሚለው ቀኑ ባይወሰንም ለአንድ ጊዜ ለማራዘም ከስምምነት ላይ መደረሱን ባንኩ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጿል።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በሰጠው ቃል ምን አለ ?
" ባንኮቹ ህብረተሰቡ እየመጣ አይደለም የሚል ቅሬታ አላቸው ስለዚህ አዌርነሱ (ግንዛቤው) ላይ ትኩረት አድርገን፣ የጊዜ ገደብ ወስነን 'እስከዚህ ቀን ድረስ መጥታችሁ ተመዝገቡ' እንላለን።
ከዛ በኋላ ግን ለአንድ ጊዜ መራዘሙ አይቀርም፤ ቀኑ ግን እስከ መቼ እንደሆነ እስካሁን አልተወሰነም።
የተመዘገበው ሰው ቁጥር እንደተጠበቀው አመርቂ አይደለም ህብረተሰቡ በሊንክም ጭምር መመዝገብና አካውንቱን ሃርሞናይዝ (ማስተሳሰር) ማድረግ ይችላል።
ነገር ግን እንደ ማይነር እና ጆይንት (የጋራ) አካውንቶች ያሉ አንዳንድ ስፔሻል አካውንቶች ላይ ከሊንክ ጋር በተያያዘ ችግሮች አሉ በአንዱ ባንክ የሚቻል ሲሆን በሌላኛው ደግሞ የማይቻልበት ሁኔታ አለ።
እነዚህ ችግሮች መፍትሄ ካገኙ በኋላ ነው ቀኑ የሚወሰነው አንደኛው ህብረተሰቡ ግንዛቤ ኖሮት በሊንክም ይሁን በአካል ሄዶ መመዝገብ እንዳለበት ማሳወቅ ሲሆን፣ በሌላ በኩል ደግሞ ከሲስተም ጋር የተያያዙ ችግሮችን ባንኮቹ እንዲያስተካክሉ መመሪያ እንሰጣለን ቀኑ ባይወሰንም ግን ምዝገባውን ለመራዘም ተስማምተናል እስከመቼ የሚለው አልተወሰነም ከበዓል በኋላ ተነጋግረን እናሳውቃለን።
በቅርቡ ከባንኮች ጋር ተነጋግረን ውሳኔው ሲወጣ፣ ለህብረተሰቡም ለባንኮቹም ቀኑ የሚታወቅበት መግለጫ ይሰጣል " ብሏል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
መጋቢት 29 ቀን 2018 ዓ/ም
©️ tikvahethiopia
|➲| @ASTU_Network
4 785
+1
#Update
#NationalID #Fayda
" እስከመቼ የሚለው ቀኑ ባይወሰንም ለአንድ ጊዜ ለማራዘም ተስማምተናል " - የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ እና የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም ታህሳስ 1/2018 ዓም ያስጀመሩት የባንክ ሂሳብን ከፋይዳ (Fayda) ዲጂታል መታወቂያ ጋር የማጣመር ሀገር አቀፍ የትግበራ ስራ መጋቢት 30/2018 ዓም እንደሚያበቃ መገለጹ ይታወቃል።
ባንኩ በትላንትናው ዕለት ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር በጉዳዩ ላይ የመከረ ሲሆን ፣ በምክክራቸውም እስከመቼ የሚለው ቀኑ ባይወሰንም ለአንድ ጊዜ ለማራዘም ከስምምነት ላይ መደረሱን ባንኩ ገልጿል።
(ነገ ዝርዝሩን ይዘን የምንመለስ ይሆናል)
|➲| @ASTU_Network
اکنون در دسترس! پژوهش تلگرام ۲۰۲۵ — مهمترین بینشهای سال 
