ASTU Network ®️
前往频道在 Telegram
🛜 ASTU Network ®️ ➲ Join us || @ASTU_Network || || @ASTU_Network_Group || 📚 Library: @ASTU_Network_Library 👁🗨 We are here to keep you updated! ➲ Admin 📩 👤 @NS_Nazu Ⓝ Ŋazarene Ŝon [🥷] |➲| @ASTU_Network
显示更多4 774
订阅者
+1024 小时
+1237 天
+26130 天
帖子存档
4 774
Repost from 𝐀𝐒𝐓𝐔 𝐄𝐧𝐭𝐞𝐫𝐭𝐚𝐢𝐧𝐦𝐞𝐧𝐭 ™️
I posted this “for fun” on April Fool's Day, and it turned out to be real..💔😑
.
4 774
✞︎ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች! ✝
እንኳን ለጌታችን ፣ ለመድኃኒታችን ፣ ለቤዛችን ፣ ለአዳኛችን ፣ ለአዲስ ኪዳን ሊቀ-ካህናት እና ለመካከለኛችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የስቅለት በዓል በሰላም አደረሳችሁ! ✞︎
“እርሱ ግን ስለ መተላለፋችን ቈሰለ፥ ስለ በደላችንም ደቀቀ፤ የደኅንነታችንም ተግሣጽ በእርሱ ላይ ነበረ፥ በእርሱም ቍስል እኛ ተፈወስን።” 📖 — ኢሳይያስ 53፥5
“በእርሱ የሚያምን ሁሉ የዘላለም ሕይወት እንዲኖረው እንጂ እንዳይጠፋ እግዚአብሔር አንድያ ልጁን እስኪሰጥ ድረስ ዓለሙን እንዲሁ ወዶአልና።” 📖 — ዮሐንስ 3፥16|| @ASTU_Network
4 774
#ማስታወቂያ‼️ #Cafe
ለካፌ ተጠቃሚ ተማሪዎች በሙሉ!
ከነገ 02/08/2018 ዓ.ም ጀምሮ የካፍቴሪያ የምግብ ሰዓት እንደሚከተለው ይሆናል 👇
👉 ቁርስ:- ከ 1:00 እስከ 2:30
👉 ምሳ:- ከ 5:30 እስከ 7:30
👉 እራት:- ከ 10:00 እስከ 12:00
#NB: የምሳ ሰዓት ባለበት የሚቀጥል ሲሆን ፣ የቁርስ እና የእራት ሰዓት ለውጥ የሚደረግበት ይሆናል።
©️ የተማሪዎች ካፍቴሪያ ቡድን (አ.ሳ.ቴ.ዩ)
|➲| @ASTU_Network
4 774
#ማስታወቂያ‼️
ለካፌ ቁጥር 3 (ሲኒየር ካፌ) ተጠቃሚ ተማሪዎች በሙሉ!
ከነገ 02/08/2018 ዓ.ም ጀምሮ የምግብ አገልግሎት የምታገኙት ካፌ ቁጥር 4 (ፍሬሽ ካፌ) መሆኑን እናሳውቃለን።
©️ የተማሪዎች ካፍቴሪያ ቡድን (አ.ሳ.ቴ.ዩ)
|➲| @ASTU_Network
4 774
Repost from 🔖 ASTU Marketplace 🛒
+1
Samsung Galaxy Buds! 🎧
☑️ Bluetooth connectivity
✅ LED display
☑ TF card
✅ Quality sound with deep bass
🔋 Excellent battery life
✅ Condition: New packed! 🤗
💰 Price: 2000ETB
@Astu_marketplace
4 774
A lot of students have started leaving campus early in the morning to return to their lovely homes and celebrate the upcoming Easter holiday. 🥳
Happy Easter to all, and safe travels to those who are going home! 🚌
Bon Voyage! 🙌😁
|➲| @ASTU_Network
4 774
" እስከመቼ የሚለው ቀኑ ባይወሰንም ለአንድ ጊዜ ለማራዘም ተስማምተናል " - የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ እና የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም ታህሳስ 1/2018 ዓም ያስጀመሩት የባንክ ሂሳብን ከፋይዳ (Fayda) ዲጂታል መታወቂያ ጋር የማጣመር ሀገር አቀፍ የትግበራ ስራ መጋቢት 30/2018 ዓም እንደሚያበቃ መገለጹ ይታወቃል።
የተሰጠው የመጨረሻ ቀን እየደረሰ በመሆኑ በተሰጠው የጊዜ ገደብ መሰረት ይጠናቀቃል ወይስ ሊራዘም ይችላል በሚል ቲክቫህ ለብሄራዊ ባንክ ላቀረበው ጥያቄ " ሪፖርቶች ተጠናቅረዋል በጉዳይ ላይ ከብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም ጋ ስብሰባ ይኖረናል ሌሎች ባለድርሻ አካላትም (Stakeholders) አሉ የደረሰበት ደረጃ ሪፖርቱን ካየን በኋላ ምን ያህል ሄዷል የሚለውን አይተን መራዘም ካለበት ወይም ከሌለበት ይታያል " የሚል ምላሽ ተሰጥቶት ነበር።
ባንኩ በትላንትናው ዕለት ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር በጉዳዩ ላይ መምከሩን ገልጾልናል።
በምክክራቸውም እስከመቼ የሚለው ቀኑ ባይወሰንም ለአንድ ጊዜ ለማራዘም ከስምምነት ላይ መደረሱን ባንኩ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጿል።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በሰጠው ቃል ምን አለ ?
" ባንኮቹ ህብረተሰቡ እየመጣ አይደለም የሚል ቅሬታ አላቸው ስለዚህ አዌርነሱ (ግንዛቤው) ላይ ትኩረት አድርገን፣ የጊዜ ገደብ ወስነን 'እስከዚህ ቀን ድረስ መጥታችሁ ተመዝገቡ' እንላለን።
ከዛ በኋላ ግን ለአንድ ጊዜ መራዘሙ አይቀርም፤ ቀኑ ግን እስከ መቼ እንደሆነ እስካሁን አልተወሰነም።
የተመዘገበው ሰው ቁጥር እንደተጠበቀው አመርቂ አይደለም ህብረተሰቡ በሊንክም ጭምር መመዝገብና አካውንቱን ሃርሞናይዝ (ማስተሳሰር) ማድረግ ይችላል።
ነገር ግን እንደ ማይነር እና ጆይንት (የጋራ) አካውንቶች ያሉ አንዳንድ ስፔሻል አካውንቶች ላይ ከሊንክ ጋር በተያያዘ ችግሮች አሉ በአንዱ ባንክ የሚቻል ሲሆን በሌላኛው ደግሞ የማይቻልበት ሁኔታ አለ።
እነዚህ ችግሮች መፍትሄ ካገኙ በኋላ ነው ቀኑ የሚወሰነው አንደኛው ህብረተሰቡ ግንዛቤ ኖሮት በሊንክም ይሁን በአካል ሄዶ መመዝገብ እንዳለበት ማሳወቅ ሲሆን፣ በሌላ በኩል ደግሞ ከሲስተም ጋር የተያያዙ ችግሮችን ባንኮቹ እንዲያስተካክሉ መመሪያ እንሰጣለን ቀኑ ባይወሰንም ግን ምዝገባውን ለመራዘም ተስማምተናል እስከመቼ የሚለው አልተወሰነም ከበዓል በኋላ ተነጋግረን እናሳውቃለን።
በቅርቡ ከባንኮች ጋር ተነጋግረን ውሳኔው ሲወጣ፣ ለህብረተሰቡም ለባንኮቹም ቀኑ የሚታወቅበት መግለጫ ይሰጣል " ብሏል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
መጋቢት 29 ቀን 2018 ዓ/ም
©️ tikvahethiopia
|➲| @ASTU_Network
4 774
+1
#Update
#NationalID #Fayda
" እስከመቼ የሚለው ቀኑ ባይወሰንም ለአንድ ጊዜ ለማራዘም ተስማምተናል " - የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ እና የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም ታህሳስ 1/2018 ዓም ያስጀመሩት የባንክ ሂሳብን ከፋይዳ (Fayda) ዲጂታል መታወቂያ ጋር የማጣመር ሀገር አቀፍ የትግበራ ስራ መጋቢት 30/2018 ዓም እንደሚያበቃ መገለጹ ይታወቃል።
ባንኩ በትላንትናው ዕለት ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር በጉዳዩ ላይ የመከረ ሲሆን ፣ በምክክራቸውም እስከመቼ የሚለው ቀኑ ባይወሰንም ለአንድ ጊዜ ለማራዘም ከስምምነት ላይ መደረሱን ባንኩ ገልጿል።
(ነገ ዝርዝሩን ይዘን የምንመለስ ይሆናል)
|➲| @ASTU_Network
4 774
+1
" እስከመቼ የሚለው ቀኑ ባይወሰንም ለአንድ ጊዜ ለማራዘም ተስማምተናል " - የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ እና የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም ታህሳስ 1/2018 ዓም ያስጀመሩት የባንክ ሂሳብን ከፋይዳ (Fayda) ዲጂታል መታወቂያ ጋር የማጣመር ሀገር አቀፍ የትግበራ ስራ መጋቢት 30/2018 ዓም እንደሚያበቃ መገለጹ ይታወቃል።
ባንኩ በትላንትናው ዕለት ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር በጉዳዩ ላይ የመከረ ሲሆን ፣ በምክክራቸውም እስከመቼ የሚለው ቀኑ ባይወሰንም ለአንድ ጊዜ ለማራዘም ከስምምነት ላይ መደረሱን ባንኩ ገልጿል።
(ነገ ዝርዝሩን ይዘን የምንመለስ ይሆናል)
|➲| @ASTU_Network
4 774
‼️🚨⚠ #URGENT ⚠🚨‼️
#Zero ቀን ቀረው‼️ (ነገ ይጠናቀቃል)‼️
የባንክ ሒሳብዎን ከፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ጋር የማጣመሪያ ጊዜ ነገ መጋቢት 30 ፣ 2018 ዓ.ም ይጠናቀቃል። ባሉበት ሆነው ከስር የተቀመጠውን ሊንክ ብቻ በመጠቀም አካውንትዎን ማጣመር ይችላሉ። እስከአሁን ድረስ የባንክ ሂሳባችሁን ከፋይዳ መታወቂያችሁ ጋር ያላስተሳሰራችሁ ካላችሁ በቀሩት በጣም ጥቂት ሰዓታት በአስቸኳይ አስተሳስሩ‼️
🏦 የሁሉንም ባንኮች ማጣመሪያ ሊንክ ከስር አስቀምጠናል 👇
🔗 LINK 👇
https://id.et/connect🔗 ብርሃን ባንክን የምትጠቀሙ ከሆነ ደግሞ ከላይ ባለው ሊንክ ውስጥ ያለው ስለሚያስቸግር ይሄንን ተጠቀሙ 👇
https://nationalidharmonization.berhanonline.et/|➲| @ASTU_Network
4 774
#HalfLife
👥 PARAGON HALF-LIFE 🏆
🏟 FULL-TIME ⚽
|➲| @ASTU_NetworkCSE❸ — ❸Applied
4 774
#HalfLife
👥 PARAGON HALF-LIFE 🏆
🏟 FULL-TIME ⚽
|➲| @ASTU_NetworkECE+EPCE❸ — ❶Mat+Chem
4 774
📢 Announcement
To: All 5th Year CSE and SE Students
There will be an industrial training session tomorrow. The exact time and location will be announced shortly.
Please note that attendance is mandatory, and it will be recorded for all 5th year CSE and SE students.
Department Head
4 774
Repost from 𝐀𝐒𝐓𝐔 𝐄𝐧𝐭𝐞𝐫𝐭𝐚𝐢𝐧𝐦𝐞𝐧𝐭 ™️
የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ዶርም ገብቶ ሁከት የፈጠረው ዝንጀሮ 🦧🐒😸
ዝንጀሮው በዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ማደሪያ ውስጥ ገብቶ ምግብ ሲሰርቅ እና ተማሪዎችን ሲያሽበር ታይቷል... 😂
እንዲህ ያለ ገጠመኝ ስንቶቻችሁ አላችሁ?😁
📍ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ
ከዚህ በፊት ፖስት ያደረግነውን የአርባምንጭ ዩኒቨርስቲ ተመሳሳይ ሁነት ለመመልከት 👇
https://t.me/ASTU_Entertainment/1170መልካም ምሽት! 🙌 ... ፈታ በሉ! 🤗😁 .
4 774
🚀 Webinar Announcement for ASTU Students
📢 A special webinar is organized in collaboration with Timar Ethiopia and Adama Science and Technology University (ASTU).
🕘 Time: 9:30 (Local Time)today
💻 Platform: Zoom Meeting
🎓 This is a great opportunity for ASTU students to learn, connect, and grow. Don’t miss it!
Meeting Link:- https://iu.zoom.us/j/82352201264
Zoom ID: 82352201264
👉 Join and make the most of this valuable session.
现已上线!2025 年 Telegram 研究 — 年度关键洞察 
