ASTU Network ®️
رفتن به کانال در Telegram
🛜 ASTU Network ®️ ➲ Join us || @ASTU_Network || || @ASTU_Network_Group || 📚 Library: @ASTU_Network_Library 👁🗨 We are here to keep you updated! ➲ Admin 📩 👤 @NS_Nazu Ⓝ Ŋazarene Ŝon [🥷] |➲| @ASTU_Network
نمایش بیشتر5 143
مشترکین
+5024 ساعت
+1457 روز
+22430 روز
آرشیو پست ها
5 148
በዘንድሮ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና 563 ሺ 960 ተማሪዎች ተመዝግበው 550 ሺ 210 ተማሪዎች ፈተናውን ወስደዋል።
ፈተናውን ከወሰዱት ውስጥ 12.8 በመቶ የሚሆኑት ተማሪዎች 50 በመቶ እና ከዚያ በላይ ማምጣት ችለዋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
ነሐሴ 16 ቀን 2018 ዓ/ም
@tikvahethiopia
5 148
Repost from 𝐀𝐒𝐓𝐔 𝐄𝐧𝐭𝐞𝐫𝐭𝐚𝐢𝐧𝐦𝐞𝐧𝐭 ™️
ፕ/ር ብሬ is getting ready መግለጫ ለመስጠት 😅
🗣 የሚጠበቁ common ንግግሮች...
> ፈተናውን ከወሰዱ ተማሪዎች መካከል...
> ውጤቱ ካለፈው አመት አንፃር ሲታይ...
> ያለንበትን የትምህርት ስብራት ለመጠገን የወሰድናቸው እርምጃዎች አመርቂ ውጤት በማስመዝገብ ላይ ይገኛሉ... 🙄😅
.
5 148
የራስገዝ ዩኒቨርሲቲ ለመሆን ሒደቱን እንዲጀምሩ የሚፈቀድላቸው ዩኒቨርሲቲዎች ዝርዝር በቅርቡ ይፋ እንደሚሆን ይጠበቃል፡፡
ዘጠኝ ዩኒቨርሲቲዎች ራስገዝ ለመሆን የሚያስችላቸውን ሒደት ለመጀመር የራሳቸውን ግለ-ግምገማ ያደረጉ ሲሆን፣ ትምህርት ሚኒስቴር አቋቁሞ ወደ ተቋማቱ የላካቸው ገለልተኛ የባለሙያ ቡድኖች ባለፈው ግንቦት በየዩኒቨርሲቲዎቹ በመገኘት ምዘና ማከናወናቸው ይታወሳል።
ዩኒቨርሲቲዎቹ የራስገዝነት ሒደቱን ለመጀመር ያቀረቡት ጥያቄ በትምህርት ሚኒስቴር እየታየ እንደሆነ የተገለጸ ሲሆን፣ ዩኒቨርሲቲዎቹ ከሦስት ወራት ባነሰ ጊዜ ውስጥ ራስገዝ ሊሆኑ ይችላሉ ተብሏል፡፡
የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በቀን 10/11/2018 ዓ.ም ራስገዝ ለመሆን ሒደት ለጀመሩ ዘጠኝ ዩኒቨርሲዎች በጻፉት ደብዳቤ፤ እነዚህ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት በራስገዝነት ዝግጁነታቸው ላይ ውሳኔ እስኪሰጥ ድረስ ከመደበኛ የተቋሙ ተግባር ባለፈ ዩኒቨርሲቲውን ተጠያቂነት ውስጥ ከሚያስገቡ ውሳኔዎችና ድርጊቶች ጥንቃቄ ማድረግ እንዳለባቸው ጠቁመዋል፡፡
በዚህም የዩኒቨርሲቲውን መሬት፣ ንብረት እና መብት በውሰትም ሆነ በሽያጭ ለሌላ ወገን ማስተላለፍ እንዲሁም በትምህርት ሚኒስቴር በልዩ ሁኔታ ካልተፈቀደ በስተቀር ከፍተኛ የግንባታና ንብረት ግዢ ውሳኔዎችን መስጠት የተከለከሉ መሆኑን ሚኒስትሩ አሳስበዋል፡፡
የራስገዝነት ሒደትን ለመጀመር የመንግሥትን ውሳኔ እየጠበቁ ከሚገኙ ዘጠኝ ዩኒቨርሲቲዎች መካከል በሦስቱ ዩኒቨርሲቲዎች የፕሬዝዳንት ለውጥ በቅርቡ መደረጉ የሚታወስ ነው፡፡
በራስገዝነት የሽግግር መመሪያ ተገምግመው 60 በመቶና ከዚያ በላይ የሚያስመዘግቡ ዩኒቨርሲቲዎች በ2019 ዓ.ም ወደ ራስገዝነት ይሸጋገራሉ መባሉ ይታወቃል።
@tikvahuniversity
5 148
+3
ASTU Conducts Focus Group Discussion on Institutional Quality Evaluation
====================================
Adama Science and Technology University (ASTU) conducted a Focus Group Discussion (FGD) to assess the University’s current institutional quality status against the standards set by the Education and Training Authority on August 19, 2026 at ASTU Data Center Hall.
The discussion brought together College Deans and Central Academic Deans to critically reflect on the University’s performance against the expected standards, identify existing gaps and areas requiring improvement, and propose actions for further enhancement.
The FGD is part of ASTU’s ongoing commitment to continuous quality improvement, institutional effectiveness, and strengthening its capacity to meet and sustain the expected standards of higher education quality.
ASTU, the very University for you!
We are dedicated to innovative knowledge!
|➲| @ASTU_Network
5 148
🚀 ASTU Dating New Version is LIVE!
The biggest update yet is now on @astudating_bot 👀
💌 SECRET CAMPUS CRUSH DROPS
Seen someone at the Library, Cafeteria, Amphi or Class and never said hi?
Now you can send them an anonymous campus note.
1️⃣ Tap Crush Drops 💌 in the bot.
2️⃣ Tag their department, batch, and where on campus you spotted them.
3️⃣ Write your note (100% anonymous & moderated).
When approved, it appears right here on @astudating channel. If your crush claims it, you both get connected into a private Anonymous Chat! 💬
✨ Also in new update: See Who Liked You, match back instantly, and use voice notes, stickers & GIFs in anonymous chat.
400+ ASTU students are already matching.
👉 Try the new update & drop your first crush note now: @astudating_bot
📢 Join the channel: @astudating
ASTU Dating Team.
5 148
Anthropic CEO says AI could wipe out around 50% of entry-level jobs in law, consulting, finance, and tech within the next 1-5 years.
10-20% of the population could get unemployed.
He’s talking about the junior people hired to do — document review, research summaries, first-draft analysis, routine reporting.
AI systems are already strong at exactly this.
Companies want the cost savings, not just the productivity.
The people who stay valuable won’t be the ones competing with the models on speed or volume.
They’ll be the ones who use the models better than everyone else, and still bring judgment, client trust, and accountability.
The real divide isn’t AI vs humans.
It’s people who treat AI as leverage vs people who treat it as competition.
Only one of those groups stays relevant.
|➲| @ASTU_Network
5 148
Robot breaking the human speed record and BREAKING an electrical box at the same time.
|➲| @ASTU_Network
5 148
Robot breaking the human speed record and BREAKING an electrical box at the same time.
@aipost 🏴
5 148
+3
ASTU Conducts Focus Group Discussion on Institutional Quality Evaluation
====================================
Adama Science and Technology University (ASTU) conducted a Focus Group Discussion (FGD) to assess the University’s current institutional quality status against the standards set by the Education and Training Authority on August 19, 2026 at ASTU Data Center Hall.
The discussion brought together College Deans and Central Academic Deans to critically reflect on the University’s performance against the expected standards, identify existing gaps and areas requiring improvement, and propose actions for further enhancement.
The FGD is part of ASTU’s ongoing commitment to continuous quality improvement, institutional effectiveness, and strengthening its capacity to meet and sustain the expected standards of higher education quality.
ASTU, the very University for you!
We are dedicated to innovative knowledge!
|➲| @ASTU_Network
5 148
Repost from Meseret Media
#ዜናመሠረት በአዳማ ከመንገድ የታፈሱ ወጣቶች በፍየል ማቆያ መጋዘኖች ውስጥ ጭምር ተይዘው ለመልቀቅ ገንዘብ እየተጠየቀባቸው መሆኑ ተሰማ
- በባህር ዳር ከተማ በተለይም በቀበሌ 13፣ ጎፋ ሰፈር እና ገጠር መንገድ በተባሉ አካባቢዎች በርካታ እናቶች ልጆቻቸውን ፍለጋ በየፖሊስ ጣቢያው ሲንከራተቱ እንደነበርና በርካታ ወጣቶች በሲኖ ትራክ መኪናዎች ተጭነው ሲወሰዱ ታይተዋል
- በቢሾፍቱ ከተማ አቅራቢያ በምትገኘው ድሎሎ ጂላ አካባቢ ደግሞ ሚሊሻዎች ወጣቶችን ከታክሲና ከባጃጅ በማስወረድ እያፈሱ መሆናቸው ታውቋል፣ ከቤተክርስቲያን ቅጥር ግቢ ውስጥ ተይዘው የተወሰዱ እንዳሉም ታውቋል
ተጨማሪ ያንብቡ:
https://www.meseretmedia.org/p/fcd
5 148
Repost from Pavel Durov
💎 Telegram has applied for the .gram domain zone.
If the application is approved by ICANN, a billion Telegram users could get their own second-level domains.
🖥 For example, @durov would get durov.gram, and @monk would get monk.gram.
Users would be able to set up their interactive websites hosted by Telegram — just by typing one prompt ✨
5 148
ዩቲዩብ የቪዲዮ እይታ አቆጣጠር መመሪያውን ቀየረ
ዩቲዩብ የቪዲዮ እይታዎች የሚቆጠሩበትን መመሪያ ከነሐሴ 11/2018 ዓ.ም ጀምሮ መቀየሩን ይፋ አድርጓል። እስከዛሬ ድረስ አንድ ቪዲዮ «ታየ» ተብሎ እይታው የሚቆጠረው ተመልካቹ ቢያንስ ለ30 ሰከንዶች ያህል ሲመለከት ነበር።
በአዲሱ መመሪያ መሠረት ግን ቪዲዮው መጫወት እንደጀመረ በቀጥታ እንደ አንድ እይታ ተቆጥሮ የሚደመር ይሆናል ብሏል።
ይህ አዲስ አሰራር ዩቲዩብ አጫጭር ቪዲዮዎች ከሚቀርቡበት "Shorts" መድረክ ጋር አቆጣጠሩን አንድ ዓይነት ለማድረግና ወጥ አሰራር ለመፍጠር ያለመ እንደሆነ ገልጿል።
ይህ ለውጥ ይዘት አዘጋጆች የሚያገኙትን የቪዲዮ እይታ ቁጥር በጥቅሉ ሊጨምረው ቢችልም፣ የዩቲዩብ የገቢ ክፍያ እና ስፖንሰርሺፕ ግን አሁንም ተመልካቹ ቪዲዮውን ምን ያህል ሰዓት ተመለከተው (Watch Time) በሚለው መስፈርት ላይ ተመስርቶ እንደሚቀጥል ተብራርቷል።
|➲| @ASTU_Network
5 148
OpenAI's feature takes no screenshots. It doesn't need them.
The new ChatGPT tool records every click and keystroke.
It saves all of that as ordinary text files.
OpenAI itself says keep banking and health data out.
You can block apps and pause recording from the menu bar.
With it running, your typing becomes a readable file.
|➲| @ASTU_Network
5 148
🎉 ASTU Dating crossed 300+ users under 24 hours!
We’re growing faster than we expected. Thank you to everyone joining and making ASTU Dating what it is. ❤️
🚀 300+ students are already in.
If you haven’t joined yet, now is a good time, don’t wait until everyone you know is already here. 👀
👉 @astudating_bot
⚠️ Quick update: We also experienced an unexpected technical incident yesterday that affected some accounts.
If your account is no longer available, please register again in the bot.
💬 Help Us Improve:
What features do you want to see in the upcoming version?
Tap “Contact Admin 💬” on the bot menu or send /feedback to share your thoughts.
Thank you for your support!
Join @astudating channel for updates, features, memes, and whatever happens next.
ASTU Dating Team.
5 148
+1
#SocialMedia
የኢንስታግራምና ፌስቡክን አሠራር ሊቀይር የሚችል ክስ
ኢንስታግራም እና ፌስቡክን የሚያስተዳድረው ሜታ ታዳጊዎችን ለአደጋ እና ለማኅበራዊ ሚዲያ ሱስ የሚያጋልጡ አሠራሮችን ተጠቅሟል በሚል ከአሜሪካ 30 ግዛቶች የቀረበበት ክስ በፍርድ ቤት ሊታይ ነው።
ክሱ ከተረጋገጠ በኢንስታግራም እና ፌስቡክ የሚገኙ እንደ 'ላይክ'፣ ኢንፋይናይት ስክሮል፣ አውቶፕሌይ እና ተደጋጋሚ ኖቲፊኬሽን ያሉ ባህሪያት ላይ ከፍተኛ ለውጥ ሊደረግ ይችላል።
ክሱ ምን ይላል ?
30ዎቹ የአሜሪካ ግዛቶች ሜታ ታዳጊዎች በማኅበራዊ ሚዲያዎቹ ላይ ረዥም ሰዓት እንዲቆዩና ደጋግመው ወደ መተግበሪያዎቹ እንዲመለሱ የሚያደርጉ አሠራሮችን በመጠቀም የታዳጊዎችን ደኅንነት አልጠበቀም ሲሉ ይከሳሉ።
በተለይም የማኅበራዊ ሚዲያ አሠራሮች ተጠቃሚዎች አንድ ይዘት ካዩ በኋላ ተመሳሳይ ወይም ሌላ አሳታፊ ይዘት ወዲያውኑ እንዲያዩ በማድረግ ተጠቃሚውን በመተግበሪያው ላይ እንዲቆይ የሚያበረታቱ ናቸው የሚል ክርክር ቀርቧል።
'ላይክ'
ከክሱ ዋና ነጥቦች አንዱ 'ላይክ' ነው። በተለይ ታዳጊዎች የሚያገኙትን የ'ላይክ' ብዛት ከሌሎች ጋር በማወዳደር ለራሳቸው የሚሰጡት ዋጋ ከማኅበራዊ ሚዲያ ምላሽ ጋር እንዲቆራኝ ሊያደርግ ይችላል ተብሏል።
ይህም የብቸኝነት፣ የመገለል ስሜት፣ የሰውነት ገጽታን በተመለከተ የተዛባ አመለካከት እና ሌሎች አሉታዊ ስሜቶችን ሊያባብስ ይችላል።
'ላይክ' መቁጠር ታዳጊዎችን ወደ ድባቴ እንደሚያስገባ እና ችላ የመባል ስሜት እንደሚፈጥር ጥናቶች ያሳያሉ።
ሜታ ላይ የቀረበው ክስ እንደሚያመለክተው 'ላይክ' ወደ 'ማኅበራዊ ንጽጽር' የሚያስገባ እና የሰዎችን ዋጋ የሚነሳ ነው።
በክሱ የተጠቀሰች አንዲት ታዳጊ፣ ብዙ የዩቲዩብና ኢንስታግራም አካውንቶችን በመክፈት የምታገኘውን 'ላይክ' በመቁጠር ትጠመድ እንደነበርና ስለራሷ ያላት አመለካከት ከ'ላይክ' ጋር እንደተቆራኘ ተናግራለች። በዚህ ምክንያት ገና በ10 ዓመቷ ወደ ድባቴ ገብታለች።
እንዲቀየሩ የተጠየቁ ባህሪያት
የአሜሪካ ግዛቶቹ ፍርድ ቤቱ ሜታ በታዳጊዎች አጠቃቀም ላይ ጥብቅ ለውጦችን እንዲያደርግ እንዲያዝ ጠይቀዋል። ከተጠቀሱት ለውጦች መካከል ፦
- ታዳጊዎች የሚጠቀሙበትን አካውንት ቤተሰቦች እንዲቆጣጠሩ የሚያስችል ሥርዓት ማጠናከር፤
- የማያቋርጥ ኢንፋይናይት ስክሮል አሠራርን መገደብ፤
- አንድን መረጃ አስከትሎ ሌላ ዶፓሚን ሆርሞንን የሚያነቃቃ መረጃ አለመስጠት
- የሰዎችን ገጽታ መለወጥ የሚችለውን ፊልተር ማቆም፤
- የ‘ላይክ’ ቁጥርን እንዳይታይ ማድረግ፤
- ቪድዮዎች በራሳቸው እንዲጫወቱ የሚያደርገውን አውቶፕሌይ ማቆም፤
- ተጠቃሚዎች ብዙ አካውንቶችን እንዳይከፍቱ መገደብ፤
- እንደ ኢንስታግራም 'ስቶሪስ' የሚጠፉ ልጥፎችን ማቆም፤
- ታዳጊዎችን በተደጋጋሚ ኖቲፊኬሽን ወደ መተግበሪያዎቹ እንዲመለሱ የሚያደርጉ አሠራሮችን መቀነስ፤
- ታዳጊዎች የሌሎችን ገጽታ በአርትኦት የሚቀይሩ አንዳንድ ፊልተሮችን እንዳይጠቀሙ መገደብ።
ሜታ ምን አለ ?
ሜታ ክሱን አልተቀበለም። ኩባንያው ታዳጊዎችን ለመደገፍ የረዥም ጊዜ ቁርጠኝነት እንዳለው ገልጾ፣ በፍርድ ቤት የቀረቡትን ክሶች በማስረጃ እንደሚቃወም አስታውቋል።
ጉዳዩ ለምን ትልቅ ነው ?
ይህ ክስ ከተለመዱ የገንዘብ ቅጣት ክሶች በላይ ሊሄድ ይችላል። የአሜሪካ ግዛቶቹ ሜታ እስከ 1 ትሪሊዮን ዶላር የሚደርስ ቅጣት እንዲጣልበት ጠይቀዋል።
ከዚህ በላይ ግን ዋናው ጉዳይ ሜታ በተጠየቀው መሠረት አሠራሩን እንዲቀይር ከተወሰነ ኢንስታግራምና ፌስቡክ ዛሬ ከምናውቃቸው መተግበሪያዎች በእጅጉ የተለዩ ሊሆኑ መቻሉ ነው።
በተለይም 'ላይክ' የፌስቡክ መሠረታዊ ባህሪ ከሆነ ዘመናት ተቆጥረዋል። ይህንንና ኢንፋይናይት ስክሮል፣ አውቶፕሌይ እና ኖቲፊኬሽን ያሉ የተጠቃሚ ተሳትፎን የሚያሳድጉ ባህሪያት በታዳጊዎች ላይ እንዲገደቡ ከተወሰነ፣ ይህ በማኅበራዊ ሚዲያ ንድፍ እና በቴክኖሎጂ ኩባንያዎች ላይ ሰፊ ተጽዕኖ ሊያሳድር ይችላል።
የቀደመ ውሳኔ
ከዚህ ክስ በተለየ ኒው ሜክሲኮ ውስጥ በተካሄደ ሌላ የፍርድ ሂደት ሜታ 942 ሚሊዮን ዶላር እንዲከፍል ተወስኗል።
በዚያ ውሳኔ ከ18 ዓመት በታች ለሆኑ ተጠቃሚዎች ፦
• 'ላይክ' እንዲቆም፣
• ታዳጊዎች እርቃን ምስሎችን እንዳይልኩም ሆነ እንዳይቀበሉ፣
• ከተወሰኑ ሰዓታት ውጭ ኖቲፊኬሽን እንዳይላክ የሚያስገድዱ ለውጦች ተወስነዋል።
ሜታ ግን ይህንን ውሳኔ ተቃውሞ ይግባኝ ጠይቋል። የዚህ ውሳኔ ተፈጻሚነትም በኒው ሜክሲኮ የተገደበ ሲሆን፣ 30ዎቹ ግዛቶች ያቀረቡት አዲስ ክስ ደግሞ ከዚህ የተለየ የሕግ ሂደት ነው።
የሚቀጥለው ምንድን ነው ?
የ30ዎቹ ግዛቶች ክስ የአሜሪካን ሕዝብ ከሁለት ሦስተኛ በላይ የሚወክሉ ግዛቶችን ያካትታል።
በመሆኑም የፍርድ ቤቱ ውሳኔ ለሜታ ብቻ ሳይሆን ለማኅበራዊ ሚዲያ ኢንዱስትሪው ሰፊ የሆነ የሕግ አቅጣጫ ሊያስቀምጥ ይችላል።
በተለይም የማኅበራዊ ሚዲያ ኩባንያዎች ታዳጊዎችን ከሱስ፣ ከጎጂ ይዘት እና ከሥነ-ልቦናዊ ጫና ለመጠበቅ ምን ያህል ሕጋዊ ኃላፊነት አለባቸው ? የሚለው ጥያቄም የጉዳዩ ዋና ትኩረት ነው።
መረጃው የቢቢሲ አማርኛ ነው።
ነሐሴ 11 ቀን 2018 ዓ/ም
@tikvahethiopia
