fa
Feedback
ASTU Network ®️

ASTU Network ®️

رفتن به کانال در Telegram

🛜 ASTU Network ®️ ➲ Join us || @ASTU_Network || || @ASTU_Network_Group || 📚 Library: @ASTU_Network_Library 👁‍🗨 We are here to keep you updated! ➲ Admin 📩 👤 @NS_Nazu Ⓝ Ŋazarene Ŝon [🥷] |➲| @ASTU_Network

نمایش بیشتر
4 760
مشترکین
+1024 ساعت
+1257 روز
+24830 روز
آرشیو پست ها
photo content

✅ Et Games 🎁 የመጀመሪያ ዲፖዚትዎ 10% Cashback ያግኙ! 🎲 ሉዶ ይጫወቱ 🎱 ቢንጎ ይጫወቱ 🃏 ክሬዚ ካርድ ይጫወቱ ➡️ https://t.me/etgamesabot?start=REF_549
✅ Et Games 🎁 የመጀመሪያ ዲፖዚትዎ 10% Cashback ያግኙ! 🎲 ሉዶ ይጫወቱ 🎱 ቢንጎ ይጫወቱ 🃏 ክሬዚ ካርድ ይጫወቱ ➡️ https://t.me/etgamesabot?start=REF_5494647233 🏆 ያሸንፉ 💰 ብር ያግኙ 😄 በደስታ ይዝናኑ! ➡️ https://t.me/etgamesabot?start=REF_5494647233

I got this pic circulating on social media 🤢. At first, I thought it might be AI, but why would anybody do this with AI whil
+1
I got this pic circulating on social media 🤢. At first, I thought it might be AI, but why would anybody do this with AI while there are a bunch of stuffs to do with it? 🤔 No reason, right? 🤷‍♂️ It is true as I guess. 😟 Ohh God, why can't we keep these heritages?😭 Are we stupid and dumb asf? 🤓😭 It's the Axum statue, and uk there are other broken statues on the earth near the long-standing one. Like, isn't there any place else to DROP THESE F* SHITS? 💩😭 Your f* shits on a statue?🤮😭 Imagine the scene... sbdy going to the statue from where he was JUST TO DROP THOSE F* SHITS?😷😭 Bruhhh Isn't there any other places? Are we this stupid and dumb? 👿😭 Very disappointing! Very disgracing! Very shameful! 🤬 May God heal us! 🤲😭🤧 Your comments❓😒 .

I got this pic circulating on social media 🤢. At first, I thought it might be AI, but why would anybody do this with AI whil
+1
I got this pic circulating on social media 🤢. At first, I thought it might be AI, but why would anybody do this with AI while there are a bunch of stuffs to do with it? 🤔 No reason, right? 🤷‍♂️ It is true as I guess. 😟 Ohh God, why can't we keep these heritages?😭 Are we stupid and dumb asf? 🤓😭 It's the Axum statue, and uk there are other broken statues on the earth near the long-standing one. Like, isn't there any place else to DROP THESE F* SHITS? 💩😭 Your f* shits on a statue?🤮😭 Imagine the scene... sbdy going to the statue from where he was JUST TO DROP THOSE F* SHITS?😷😭 Bruhhh Isn't there any other places? Are we this stupid and dumb? 👿😭 Very disappointing! Very disgracing! Very shameful! 🤬 May God heal us! 🤲😭🤧 Your comments? 😒 .

ትምህርት ሚኒስቴር ለመምህራን ረዳት የሚሆን የሰው ሰራሽ አስተውሎት መተግበሪያ አስተዋወቀ። ትምህርት ሚኒስቴር የሁለተኛ ደረጃ መምህራንን የሥራ ጫና ለመቀነስ እና የትምህርትን ጥራት ለማረጋገጥ የሚያ
ትምህርት ሚኒስቴር ለመምህራን ረዳት የሚሆን የሰው ሰራሽ አስተውሎት መተግበሪያ አስተዋወቀ። ትምህርት ሚኒስቴር የሁለተኛ ደረጃ መምህራንን የሥራ ጫና ለመቀነስ እና የትምህርትን ጥራት ለማረጋገጥ የሚያስችል “ኤጀንቲክ መምህር ረዳት” (Agentic AI Teacher Assistant) የተሰኘ የሰው ሰራሽ አስተውሎት መተግበሪያ አበልጽጎ በሙከራ ደረጃ ስራ ላይ አውሏል። ይህ ቴክኖሎጂ ሙሉ በሙሉ ያለኢንተርኔት የሚሰራ ሲሆን፣ በማዕከላዊ ሰርቨር ወይም በክላውድ ቴክኖሎጂ ላይ ሳይመሰረት በአካባቢያዊ ኮምፒውተር ላይ ብቻ ተጭኖ አገልግሎት የሚሰጥ ነው። በተጨማሪም መተግበሪያው ከ9ኛ እስከ 12ኛ ክፍል ያሉትን መጽሐፍት በሙሉ ዳታሴት በመውሰድና በማስተካከል የተዘጋጀ ነው። በመተግበሪያው ምን ምን ነገሮች ማከናወን ይቻላል ? - የትምህርት እቅድ (Lesson Plan) ማዘጋጀት፣ - ደረጃቸውን የጠበቁ የፈተና ጥያቄዎችንና አሳይመንቶችን ማመንጨት፣ - የማስተማሪያ ስልቶችን በራሱ ማቀናጀት ይችላል። በማንኛውም ላፕቶፕ ወይም ዴስክቶፕ ኮምፒውተር ላይ ተጭኖ የሚሰራ ቀላል ሞዴልበማንኛውም ላፕቶፕ ወይም ዴስክቶፕ ኮምፒውተር ላይ ተጭኖ የሚሰራ ነውም ተብሎለታል። በኢንተርኔት ኔትወርክ በሌላቸው የገጠርና ራቅ ያሉ አካባቢዎች ያለምንም ወጪ እና መቆራረጥ በመስራትም በከተማና በገጠር ትምህርት ቤቶች መካከል ያለውን ያጠባል ተብሎ ታምኖበታል። በሙከራ ደረጃ የሚገኘው ይኸው መተግበሪያ ቀጣይ የማስፋፊያ ሥራዎቹ በዓለም ባንክ የገንዘብ ድጋፍ በሚንቀሳቀሰው የኢትዮጵያ የትምህርት ለውጥ ኦፕሬሽን (ETOL) ፕሮጀክት ድጋፍ እየተከናወነ ይገኛል ተብሏል። @AAUNEWS1

Anthropic's Honest Confession. AI Builds the Next AI Claude now writes 80%+ of Anthropic's code, engineers are 8x more produc
Anthropic's Honest Confession. AI Builds the Next AI Claude now writes 80%+ of Anthropic's code, engineers are 8x more productive, and Claude's research speedup hit 52x in April 2026, beating skilled humans.
Three futures are possible: plateau, continued human-directed compounding, or full recursive self-improvement with minimal human involvement. Anthropic says it would back a verified global pause on frontier AI — but only if all major labs agree, since a unilateral pause just hands the lead to someone else. The real danger isn't capability itself; it's humans slowly losing the ability to oversee how AI is built, not just what it does. Source: Anthropic

ባሳለፍነው ግንቦት 24/2018 ዓ.ም በተካሄደው 7ኛው አጠቃላይ ሀገራዊ ምርጫ የአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ለሚ ጉታ የተሳተፉ ሲሆን በአዳማ በሚገኝ አንድ የምርጫ ጣቢያ
+4
ባሳለፍነው ግንቦት 24/2018 ዓ.ም በተካሄደው 7ኛው አጠቃላይ ሀገራዊ ምርጫ የአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ለሚ ጉታ የተሳተፉ ሲሆን በአዳማ በሚገኝ አንድ የምርጫ ጣቢያ ተገኝተው ድምፃቸውን ሰጥተዋል። |➲| @ASTU_Network

የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ከኢትዮጵያ አእምሯዊ ንብረት ባለስልጣን ጋር የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረመ ====================================== የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ
+3
የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ከኢትዮጵያ አእምሯዊ ንብረት ባለስልጣን ጋር የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረመ ====================================== የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ከኢትዮጵያ አእምሯዊ ንብረት ባለስልጣን ጋር ግንቦት 21 ቀን 2018 ዓ.ም አዲስ አበባ በሚገኘው የባለስልጣኑ ጽ/ቤት የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርሟል ። የስምምነቱ ዋና ዓላማዎች፦ · በትምህርትና ምርምር ዘርፍ የአእምሯዊ ንብረት ግንዛቤ ማሳደግ · የፓተንት መረጃዎችንና ሳይንሳዊ ህትመቶችን አጠቃቀም ማስፋት · የተመራማሪዎች የስራ ውጤቶች የህግ ጥበቃ እንዲያገኙ ማመቻቸት እና · የቴክኖሎጂና ኢኖቬሽን ድጋፍ ማዕከል ማቋቋም እንደሆነ ተጠቁሟል፡፡ ትብብሩ የስልጠና፣ የምክክር፣ የጋራ የፋይናንስና የእውቀት ሀብት ማቀናጀት፣ እንዲሁም ከዓለም አቀፍ ድርጅቶች ጋር በተደረገ ስምምነት የፓተንት መረጃዎችን ማግኘትን ያካትታል። የመግባቢያ ሰነዱን የፈረሙት የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት የሆኑት ዶ/ር ለሚ ጉታ እና የኢትዮጵያ አእምሯዊ ንብረት ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ ወልዱ ይመስል ናቸው፡፡ ASTU, the very University for you! We are dedicated to innovative knowledge! |➲| @ASTU_Network

#Fun 😸 It's personal, but lemme just share it if it can make u smile even a little... 🤗😅 Tonight, one of our relatives came to our home and asked them if I was at home. They said, "Yes, he is here,"... and called me. I met him on my way out. 🚶🏼‍♂‍➡️ And then he said, "I got some issues on my PC, so your parents once told me you're studying Software Engineering, so I thought you can fix it before I go to a technician and pay some money."😅 AFTER HEARING THIS I EXPLODED BY LAUGHING 🤣🤣 (But it was inside, coz I don't wanna hurt him) 🤣... Bruh my job isn't fixing your computer 😭😂 Then I asked what the problem was. It was just one software stopping working in the middle of something just because it wasn't updated, and it was such an old version that he doesn't even remember when he even installed it, probably 10 years ago as I guessed, a decade 💀. The RAM was 8 and there was no other problem... everything else was cool. I told him to download the latest setup and install it. And then finally he said, "THANKS A LOT! YOU SAVED ME FROM PAYING MONEY!" 🤓 ... he even took my number and said, "I will call you if there is a problem with updating it or another problem."😁 Me again: 😭😂😭 .

#Archive ቀኑ ጥር 9 ፣ 2018 ዓ.ም ነው። በወቅቱ መንግስት የአዲስአበባን መንገዶች በኮሪደር ልማት እያደሰ ስለነበር ቀድሞ ከነበረው ተጨማሪ የሰው ሀይል ተፈልጎ ነበር። በመሆኑም በጥር 8 ፣
#Archive ቀኑ ጥር 9 ፣ 2018 ዓ.ም ነው። በወቅቱ መንግስት የአዲስአበባን መንገዶች በኮሪደር ልማት እያደሰ ስለነበር ቀድሞ ከነበረው ተጨማሪ የሰው ሀይል ተፈልጎ ነበር። በመሆኑም በጥር 8 ፣ 2018 ዓ.ም ማምሻውን የአዲስአበባ መንገዶች ባለስልጣን ለ48 የስራ መደቦች ብቻ ክፍት የስራ ማስታወቂያ ያወጣል። በሚቀጥለው ቀን ከጠዋት ጀምሮ እስከ ረፋድ ድረስ በመስሪያ ቤቱ አከባቢ በሺዎች የሚቆጠሩ ስራ ፍለጋ የወጡ ወጣቶች አከባቢውን አጥለቅልቀው ማርፈዳቸው በሰዓቱ እጅግ አነጋጋሪ ሆኖ ነበር። ይህ ምስል ዝም ብሎ ሰልፍ ወይም አንድ አስገራሚ ትዕይንትን የሚያሳይ ብቻ አልነበረም። ይልቁንም በኢትዮጵያ ወጣቶች ትከሻ ላይ ያለውን የኑሮ ጫና እና የስራ ጥማት በግልጽ የሚናገር ትልቅ አዋጅ እንዲሁም ልብን የሚሰብርና የሀገራችንን ትልቁን ማህበራዊ ህመም ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ ነበር። ​ጥቂት የማይባሉ ወጣቶች ለዚያች ለአንዲት የስራ እድል ሲሉ ማለዳውን ብርዱን ተቋቁመው በሰልፍ ሲጠብቁ አርፍደዋል። ነገር ግን ለ48 ወንበሮች በሺዎች የሚቆጠሩ መመዝገባቸው፣ በሀገራችን ያለው የስራ አጥነት ችግር ምን ያህል አሳሳቢ ደረጃ ላይ እንደደረሰ ያሳያል። ወጣቱ ዝግጁ ነው፣ ጉልበትና እውቀት አለው፤ የሚጎድለው ግን ያንን አቅሙን የሚጠቀምበት መድረክ ነው። ይህ ትዕይንት ለፖሊሲ አውጭዎች ትልቅ የቤት ስራ የሚሰጥ ነው። ​ስራ አጥነት የቁጥር ጉዳይ ብቻ ሳይሆን የሰው ልጅ ክብርና ተስፋ ጉዳይ ነው። እንዲህ ያለውን ሰፊ ክፍተት ለመሙላት መደበኛ ከሆነው አሰራር ወጣ ያለ እና ወጣቱን በተግባር ተጠቃሚ የሚያደርግ መፍትሄ ከመቼውም ጊዜ በላይ ያስፈልጋል። የእነዚህን ወጣቶች አይን ስንመለከት፣ ነገን በተሻለ ተስፋ እንዲጠብቁ የሚያደርግ ተግባራዊ እርምጃ መጠበቃችን ተገቢ ነው። |➲| @ASTU_Network

photo content

Telegram wallet በዛሬው ዕለት የኢትዮጵያን ብር ከP2P ግብይት ላይ አስወጥቶታል። ብዙዎቹ ስለክሪፕቶና Trading እንዲያውቁ ትልቅ አስተዋፆ የነበረው Telegram wallet ከዚህ በኋላ
Telegram wallet በዛሬው ዕለት የኢትዮጵያን ብር ከP2P ግብይት ላይ አስወጥቶታል። ብዙዎቹ ስለክሪፕቶና Trading እንዲያውቁ ትልቅ አስተዋፆ የነበረው Telegram wallet ከዚህ በኋላ ኢትዮጵያ ውስጥ asset ከማስቀመጫነት የዘለለ ጥቅም አይኖረውም። የቴሌግራም premium ለማድረግም በጣም ከባድ ይሆናል። መቼ እንደሚመለስ የታወቀ ነገር የለም። በዚህ አጋጣሚ የተለያዩ የcrypto ኮይኖችን እንገዛለንና እንሸጣለን የሚሉ አጭበርባሪዎች ስለሚበዙ ጥንቃቄ አድርጉ። Online ላይ ማንንም አትመኑ። |➲| @ASTU_Network

It's June 2nd, 2026 🙂 .

This Saturday morning, June 6, there will be a program on our campus. Representatives from INSA will come to see our club. If you have any questions and are able to attend, this program is open to all of you. Don't miss it! It will be especially easy for those who are local. Anyone who has the chance to come is invited ..................... @ECIC_ASTU .....................

Are you happy and relaxed at home? 🤔 As you expected it to be? 😕 .
Are you happy and relaxed at home? 🤔 As you expected it to be? 😕 .

ኢትዮጵያ እየመረጠች ነው! 🗳️🇪🇹🙂 |➲| @ASTU_Network
+1
ኢትዮጵያ እየመረጠች ነው! 🗳️🇪🇹🙂 |➲| @ASTU_Network

መንገድ ላይ የቀሩት ተማሪዎች‼️ ከግንቦት 21/2018 ዓ.ም ጀምሮ በአማራ ክልል ባለው የጸጥታ ችግር ምክኒያት የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች መንገድ ላይ እንዳሉ መንገዱ ተዘግቶባቸው ለተለያዩ ችግሮች ተጋል
መንገድ ላይ የቀሩት ተማሪዎች‼️ ከግንቦት 21/2018 ዓ.ም ጀምሮ በአማራ ክልል ባለው የጸጥታ ችግር ምክኒያት የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች መንገድ ላይ እንዳሉ መንገዱ ተዘግቶባቸው ለተለያዩ ችግሮች ተጋልጠዋል። መንገድ ተዘግቶባቸው ከቤተሰቦቻቸው ሳይደርሱ ከቀሩት ውስጥ 234  የወልደያ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ከወልደያ ተነስተው  ጋይንት፣ደበረታቦር፣ወረታ ፣ባህርዳር፣ጎንደርና በዙሪያ ወደ ሚገኙ ቦታዎች እየተጓዙ ያሉ ተማሪዎች ሰሜን ወሎ ዞን ፍላቂት ገረገራ ከተማ፡ሲደርሱ መንገድ ተዘግቶባቸው በከተማው ለመቆየት ተገደዋል። የከተማ አስተዳደሩ  ከንቲባ አቶ አንደበት ተስፋየ የአካባቢውን ህብረተሰብ፣ ወጣት፣የመናሃሪያ አስተባባሪዎችን፣በጎ ፍቃደኛ ወጣቶችን፣ሹፌሮችን፣እድሮችንና ነጋዴዎችን በማስተባበር ምግብና መጠጥ  አዘጋጅቶ ተማሪዎችን እየተንከባከቡ ይገኛል። # በከተማው የሚገኙ አልጋ ቤቶች ለተማሪዎች በነጻ  አልጋቸውን ሰጥተዋል። # የአካባቢው ወጣቶች ለመጠጥና ንጽህና መጠበቂያ ውሃ ለተማሪዎች እያቀረቡ ይገኛል። # ወጣቶችና የአካባቢው ማህበረሰብ እንጀራ እያዋጣና ወጥ እየሰራ ተማሪዎችን እየመገበ ይገኛል። # የሃይማኖት አባቶች ደግሞ በቦታው ተገኝተው ጾለትና ቡራኬ እየሰጧቸው ይገኛል። # ዛሬ ግንቦት 24/2018 ዓ.ም የሰኔ ጾም የሚገባበት በመሆኑ ትናንት የጾም መያዥያ ለክርስቲያን ተማሪዎች ፍየል ታርዶላቸዋል። # ለሙስሊም ተማሪዎችም ለብቻቸው ፍየል ታርዶላቸዋል። ተማሪዎቹ ከቤተሰብ ቢርቁም በፍላቂት ገረገራ ከተማ አስተዳደር ማህበረሰብ ግን የጎደለባቸው ነገር የለም ሲሉ የፍላቂት ገረራ ከተማ ነዋሪዎች ለአዩዘሀበሻ ገልፀዋል። ለዚህ በጎ ተግባር ለፍላቂት ገረራ ከተማ አስተዳደርና ነዋሪዎች ምስጋና ለማቅረብ እንወዳለን። (አዩዘሀበሻ) ===================== 💎⬇👇👇👇👇👇👇👇👇👇 የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇 https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s

ኢትዮጵያ እየመረጠች ነው! 🗳️🇪🇹🙂 |➲| @ASTU_Network

ኢትዮጵያ እየመረጠች ነው! 🗳️🇪🇹🙂 .

ኢትዮጵያ ትመርጣለች! 🗳 ኢትዮጵያ ልትመርጥ ተዘጋጅታለች! 🇪🇹🙂 |➲| @ASTU_Network