ASTU Network ®️
Ir al canal en Telegram
🛜 ASTU Network ®️ ➲ Join us || @ASTU_Network || || @ASTU_Network_Group || 📚 Library: @ASTU_Network_Library 👁🗨 We are here to keep you updated! ➲ Admin 📩 👤 @NS_Nazu Ⓝ Ŋazarene Ŝon [🥷] |➲| @ASTU_Network
Mostrar más4 799
Suscriptores
+1124 horas
+537 días
+28530 días
Archivo de publicaciones
4 800
የጭቃ ቤት ግንባታ ተከለከለ‼️
ለአዳዲስ የጭቃ ቤት ግንባታ ፈቃዶች መታገዳቸው ተገለጸ‼️
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግሥት የከተማና መሠረተ ልማት ቢሮ ከተሞችን ዘመናዊ፣ ጽዱና ከአየር ንብረት ለውጥ ጋር የሚስማሙ ለማድረግ አዳዲስ የጭቃ ቤት ግንባታ ፈቃዶች በማዘጋጃ ቤቶች በኩል እንዳይጸድቁ በይፋ አገደ።
የቢሮው ኃላፊ አቶ ብርሃኑ ዘውዴ ዘታ ለዞን መዋቅሮችና ለከተማ አስተዳደሮች ባስተላለፉት መመሪያ መሠረት፣ እገዳው የደን መመናመንንና የተፈጥሮ አደጋዎችን ለመከላከል እንዲሁም የአረንጓዴ ኢኮኖሚ ግቦችን ለማሳካት ያለመ ነው። ከተሞች ይበልጥ እንዲዘምኑ ለማድረግ በማንኛውም ግንባታ ላይ ደረጃቸውን የጠበቁ የብሎኬት፣ የጡብና የዘመናዊ ሕንጻ ግብዓቶችን መጠቀም እንደሚገባ ተገልጿል።
ይህ አዲስ መመሪያ ደብዳቤው በይፋ ከወጣበት ሰኔ 1 ቀን 2018 ዓ.ም. ጀምሮ በጥብቅ ተፈጻሚ የሚሆን ሲሆን፣ በማንኛውም ማዘጋጃ ቤት በኩል የጭቃ ቤት ግንባታ ፈቃድ ማጽደቅ ሙሉ በሙሉ የተከለከለ መሆኑ ታውቋል።
#አዩዘሀበሻ
=====================
💎⬇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ
ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
4 800
Dear all exit exam takers,
As you approach this important milestone, remember that your hard work and dedication have brought you to this moment. Stay focused, trust in your preparation, and believe in yourselves. May God's help be with you, guiding you towards success and clarity. May God be with y'all. You've got this!
Best of luck!
|➲| @ASTU_Network
4 800
የ2018 ዓ.ም የከፍተኛ ትምህርት የቅድመ-ምረቃ የመውጫ ፈተና በ52 ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ውስጥ ይሰጣል፡፡
የመውጫ ፈተናው ከ48ቱ የመንግሥት ዩኒቨርሲዎች በተጨማሪ በኢትዮጵያ መከላከያ ዩኒቨርሲቲ፣ በኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ፣ በኢትዮጵያ ፐብሊክ ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ፣ በኦሮሚያ ስቴት ዩኒቨርሲቲ፣ በቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት እንዲሁም በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሌኒየም ሕክምና ኮሌጅ እንደሚሰጥ በትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የወጣው የፈተና መስጫ መርሐግብሩ ያሳያል፡፡
የመውጫ ፈተናው ከሰኔ 04-12/2018 ዓ.ም የሚሰጥ ሲሆን፤ ስለፈተናው አጠቃላይ ገለጻ ለተፈታኞች እንደሚሰጥ በመርሐግብሩ ላይ ተመላክቷል፡፡
ተፈታኞች ፈተናው ከሚጀመርበት አንድ ቀን አስቀድመው በተመደቡበት ዩኒቨርሲቲ/ከፍተኛ ትምህርት ተቋም በመገኘት የመፈተኛ ክፍላቸውን ሊያዩ ይገባል ተብሏል፡፡
ፈተናውን ለመውሰድ የተመዘገባችሁ ተፈታኞች የግል መረጃችሁን በራስ በማረጋገጥ የፈተና መግቢያ ትኬታችሁን ፕሪንት በማለት መያዝ ይጠበቅባችኋል፡፡
@tikvahuniversity
4 800
Final Exit Schedule. Refer "Day 7" and Please check your name if it is missing. Be on time!!!
@ASTU_General
4 800
🎓 Final Decision on Graduation Date 🎓
📢 This year’s graduation ceremony will be held on June 20 (Sene 13), according to the Senate’s decision.
🎯 All students who meet the university graduation requirements will be eligible to graduate.
📚 Congratulations in advance to all graduating students! 🎉
@ASTU_General
4 800
🎓 Final Decision on Graduation Date 🎓
📢 This year’s graduation ceremony will be held on June 20 (Sene 13), according to the Senate’s decision.
🎯 All students who meet the university graduation requirements will be eligible to graduate.
📚 Congratulations in advance to all graduating students! 🎉
@ASTU_General
4 800
የመንግሥት እንዲሁም የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የመውጫ ፈተና #በድጋሚ ተፈታኝ የሆናችሁ (Re-sitters) የፈተና መግቢያ ትኬታችሁን https://verify.ethernet.edu.et/ ላይ በመግባት አውርዳችሁ ፕሪንት ማለት ይኖርባችኋል።
(ከላይ በምስል የተያያዘውን ቅደም ተከተል በመጠበቅ ያውርዱ።)
@tikvahuniversity
4 800
አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የአፍሪካ ኢንጂነሪንግና ቴክኖሎጂ ኔትወርክ (Afretec) አባል ሆኗል፡፡
ኔትወርኩ በአፍሪካ የሚገኙ የቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲዎች በአህጉሪቱ የዲጂታል ሽግግር ለማጎልበት የሚያደርጉትን ትብብር የሚያጠናክር ጥምረት ነው፡፡
አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የኑትወርኩ 10ኛ አባል በመሆን የተቀላቀለ ሲሆን፤ ከኢትዮጵያ ጥምረቱን የተቀላቀለ የመጀመሪያው ዩኒቨርሲቲ ሆኗል፡፡
ኔትወርኩ ከአምስቱም የአፍሪካ አካባቢዎች አባል ዩኒቨርሲቲዎችን የያዘ ነው፡፡ ከምስራቅ አፍሪካ የርዋንዳ፣ የኬንያ እና የኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲዎችን በአባላት ይዟል፡፡
የምርምር ገንዘብ ድጋፍ ማድረግ፣ ለቅድመ-ምረቃ ተማሪዎች ስልጠና መስጠት እና የሥራ ፈጠራ ፕሮጀክቶች ድጋፍ ማድረግ ኔትወርኩ ትኩረት አድርጎ የሚዘራባቸው ዘርፎች ናቸው፡፡
ኔትወርኩ ቋሚ መቀመጫ ከተማ የሌለው ሲሆን፣ መቀመጫውን በኪጋሊ ርዋንዳ ባደረገው የካርንጌ ሜሎን ዩኒቨርሲቲ አፍሪካ የሚመራ ነው፡፡
@tikvahuniversity
4 800
የ2018 ዓ.ም የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና መርሐግብር (Exit Exam Schedule)
የቅድመ-ምረቃ የመውጫ ፈተና ከሰኔ 04-12/2018 ዓ.ም እንደሚሰጥ ይታወቃል።
@tikvahuniversity
4 800
🤖 Robot Kicked a Child in Xinjiang, China
During a dance performance, a Unitree robot accidentally kicked a young boy in the stomach. The child clutched his abdomen and crouched down after the blow, but fortunately, he is okay.
The child's mother posted the video online and contacted the police. According to her, the park staff did nothing after the incident.
4 800
Repost from 𝐀𝐒𝐓𝐔 𝐄𝐧𝐭𝐞𝐫𝐭𝐚𝐢𝐧𝐦𝐞𝐧𝐭 ™️
እነሆ “ሰኔ እና ሰኞ” ተገጣጠሙ...
የመካከለኛው ምስራቅ ጦርነትም ዳግም ተጀመረ... 🇮🇱⚔🇮🇷😅
.
4 800
+2
#AASTU
ኢትዮጵያን ወክለው በ10ኛው የሁዋዌ ዓለም አቀፍ የአይሲቲ ፍጻሜ ውድድር የተሳተፉ የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የሁለተኛ ደረጃን ይዘው አጠናቀቁ።
ተማሪዎቹ ከግንቦት 25 እስከ 28/2018 ዓ.ም በቻይና፣ ሼንዘን ከተማ በተካሔደው የሁዋዌ አይሲቲ ዓለም አቀፍ ውድድር (Huawei ICT Competition 2025-2026 Global Final) ኢትዮጵያን ወክለው ተሳትፈዋል፡፡
ከ49 አገራት የተውጣጡ 177 ቡድኖች በፍጻሜው የተወዳደሩ ሲሆን፤ የ8 አገራት 18 ቡድኖች የሜዳልያ ተሸላሚ ሆነዋል፡፡
የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የሆኑት ኢትዮጵያውያን ተወዳዳሪዎቹ፣ የፈጠራና የአይሲቲ መፍትሔዎቻቸውን በ Innovation Track ውድድር ላይ በማሳየት በውድድሩ የብር ሜዳልያ ተሸላሚ መሆን ችለዋል፡፡
@tikvahuniversity
4 800
መነሻው ምክንያት አንድ የሸዋ ንጉስ ናቸው
መርዕድ አዝማች ወሰን ሰገድ ይባላሉ። ወደ አንድ ጠንቋይ ጋር በመሄድ ለእሳቸው የማይገጥመውን ኮከብ ይጠይቁታል። ከዛም ያ ሰው እርሶ የሚሞቱት ሰኔ እና ሰኞ በገጠመ ቀን ነው ብሎ ይመልስላቸዋል። በዚህም በጣም የተጨነቁት ንጉሱ ራሳቸውን ሲጠብቁ ቢኖሩም ሰኞ ሰኔ 1 ቀን 1805 ዓ.ም በራሳቸው ሰዎች ተገደሉ።
በዛም ምክንያት ሰኔ እና ሰኞ እንደመጥፎ እየታየ እስካሁን ድረስ ደረሰ ይባላል።
©: ከ tiktok መንደር
4 800
Repost from 𝐀𝐒𝐓𝐔 𝐄𝐧𝐭𝐞𝐫𝐭𝐚𝐢𝐧𝐦𝐞𝐧𝐭 ™️
እነሆ “ሰኔ እና ሰኞ” ተገጣጠሙ...
የመካከለኛው ምስራቅ ጦርነትም ዳግም ተጀመረ... 🇮🇱⚔🇮🇷😅
.
4 800
ሰኔና ሰኞ‼️
“ሰኔ እና ሰኞ” ሲገጥሙ ጥፋት ይከተላል የሚለው ልማዳዊ ፍርሃት መሰረተ ቢስ መሆኑን ባለሙያዎች ገለጹ‼️
በኢትዮጵያ ማህበረሰብ ዘንድ "ሰኔ እና ሰኞ" መግጠማቸው እንደ መጥፎ ዕድል ወይም የጥፋት ምልክት ተደርጎ የመወሰድ ልማድ ለዘመናት ሲነገር ቆይቷል። ሐሳባቸውን ለመናኸሪያ ሬዲዮ የገለጹት የታሪክ ባለሙያው አቶ በላይ ስጦታው፣ ቀናቱ መግጠማቸው በራሱ የሚፈጥረው ምንም ዓይነት ለየት ያለ ጥፋት እንደሌለና ማህበረሰቡ እነዚህን መሰረተ ቢስ ልማዳዊ አመለካከቶች ሊቀይር እንደሚገባ ገልጸዋል።
በታሪክ ሂደት ውስጥ ሰኔ እና ሰኞ የገጠሙባቸው በርካታ ዓመታት ተመዝግበዋል። በእነዚህ ዓመታትም ሆኑ በሌሎች ወቅቶች በርካታ ጉዳዮችን መነሻ ያደረጉ አውዳሚ ጦርነቶችና ከዚያም የከፋ አሰቃቂ ክስተቶች መከሰታቸውን ታሪክን በማጣቀስ አብራርተዋል። ነገር ግን ክስተቶቹ በቀጥታ ሰኔ ወር ከሰኞ ከመግጠሙ ጋር ሳይሆን ልክ እንደ ሌሎች ቀናት የገጠሙ ተራ ክስተቶች መሆናቸውን ተናግረዋል። የሰኔ እና ሰኞ ክስተቶች መፈጠር የሰዎች ውሳኔና የተፈጥሮ መስተጋብር ውጤቶች እንጂ ቀናትን ተከትለው የሚመጡ ባለመሆናቸው፣ ማህበረሰቡ ከሰኔ እና ሰኞ ጋር ተያይዘው የሚነገሩ ልማዳዊ ፍርሃቶችን አስቀርቶ፣ ወቅቱን ለተለያዩ ጠቃሚ ጉዳዮች ሊጠቀምበት እንደሚገባ ጠቁመዋል።
ሌላኛው ያነጋገራቸው የፎክሎር ባለሙያ አቶ ንጉሡ ወዳጅነህ እንደሚሉት፣ ይህ አባባል ምንም ዓይነት ሃይማኖታዊ ድጋፍም ሆነ ሳይንሳዊ ማስረጃ የሌለው መሆኑን አንስተዋል። አባባሉ በማኅበረሰቡ ዘንድ እስከ አሁን ድረስ በስፋት ጥቅም ላይ ሊውል የቻለበት በርካታ ምክንያቶች መኖራቸውን በመጠቆም፤ ለማሳያነትም ከሰኔ እና ሰኞ መገጣጠም ጋር ተያይዘው የተመዘገቡ አጋጣሚዎች ማህበረሰቡ ነገሮቹን እንዲያያይዛቸው ማድረጉን ጠቁመዋል።
እንደ መናኸሪያ ኤፍ ኤም ዘገባ በኢትዮጵያ በረጅም ዓመታት ታሪክ ሰኔ እና ሰኞ ሲገጥም መጥፎ ድርጊቶች ተከትለው እንደሚመጡ በማህበረሰቡ ዘንድ ቢታመንም፤ ይህ ግን ምንም ዓይነት መሠረት የሌለው መሆኑን ባለሙያዎቹ አመላክተዋል።
=====================
💎⬇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ
ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
4 800
#OFF_TOPIC #Breaking! 🚨
The war in the Middle East between Israel and Iran has resumed, possibly including the US on Israel’s side.
|➲| @ASTU_Network
¡Ya disponible! Investigación de Telegram 2025 — los principales insights del año 
