fa
Feedback
قناة الشيخ الدكتور حسين بن محمد

قناة الشيخ الدكتور حسين بن محمد

رفتن به کانال در Telegram

القناة الرسمية التابعة والمعتمدة للشيخ حسين السلطي حفظه الله https://t.me/HussinAssilty

نمایش بیشتر

📈 تحلیل کانال تلگرام قناة الشيخ الدكتور حسين بن محمد

کانال قناة الشيخ الدكتور حسين بن محمد (@hussinassilty) در بخش زبانی عربی بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 10 761 مشترک است و جایگاه 8 667 را در دسته دین و مذهبی و رتبه 7 180 را در منطقه المملكة العربية السعودية دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 10 761 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 22 ژوئن, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر 1 044 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 11 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 39.20% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 11.23% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 4 203 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 1 204 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 0 است.
  • علایق موضوعی: محتوا بر موضوعات کلیدی مانند اِبن, إِنسَان, تَرجَمَة, شَيخ, حَدِيث تمرکز دارد.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاه‌های شخصی توصیف می‌کند:
القناة الرسمية التابعة والمعتمدة للشيخ حسين السلطي حفظه الله https://t.me/HussinAssilty

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 23 ژوئن, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته دین و مذهبی تبدیل کرده‌اند.

10 761
مشترکین
+1124 ساعت
+2987 روز
+1 04430 روز
آرشیو پست ها
🔷አንተ ሰለፍይ ሆይ! የነብዩን ሱና በማሰራጨት ላይ አደራ!! ኢብኑል ቀይም - ረሂመሁሏህ - እንዲህ ብለዋል :- "ቢድዓና ጥመት በዚህ ኡመት ሊከሰት የቻለበት ምክንያት ፣ ሱናን እና ቅኑን ጎዳና  ይፋ ለማድረግ በተፈጠረ ጉድለት ነው።" الصواعق المرسلة              https://t.me/alateriqilhaq كن على بصيرة

‏صورة من حسين عبد الله
‏صورة من حسين عبد الله

ከ"ሰሂህ አል-ቡኻሪ" ማብራሪያና ትንታኔ የተወሰዱ መሰረታዊ፣አንገብጋቢ አንዲሁም ወቅታዊ ወሳኝ ምክሮች፦   ዑመር ቢን ዐብዱል-ዐዚዝ (ረሒመሁላህ) እንዲህ ብለዋል፦ ❝እውነትን ከዝንባሌህ (ከስሜትህ) ጋር ስለገጠመ ብቻ የሚከተል፣እንዲሁ ከስሜትህ ጋር ሲቃረን (ሲጣረስ) ደግሞ የሚቃወም ሰው አትሁን...አንተ በዚህ ሁኔታህ እውነትን በመከተልህ ምንዳ አታገኝም...❞   ኢብኑ ተይሚያም (አላህ መልካም ስራውን ይውደድለትና) አዎ እውነታው ዑመር ኢብኑ ዐብዱል ዐዚዝ (ረዲየአላሁ ዐንሁ) እንዳለው ነው፣ ምክንያቱም ያ ሰው የፈለገው እውነትን መከተል ሳይሆን በሁለቱም ቦታ የራሱን ፍላጎት (ስሜት/ዝንባሌ) መከተል ነበር፣ ለአላህ ብሎም አልነበረም።   በተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያዎች (Platforms) ላይ የምታሰራጨውን (ነሽር የምታደርገውን) ነገር አላህ ይጠይቅሃል—ይህንን ያሰራጨኸው ለራስህ ዝንባሌ ነው?!ወይስ ለነፍሲያ በቀል ነው?! ወይስ ለአላህ ብለህ ነው?! እያንዳንዱ ሰው ራሱን ሊመረምር (ለጠይቅ/ከራሱ ጋር መሀሰባ ሊያደርግ  ይገባል።   አንድ ሰው በተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያዎች (Platforms) ላይ ምክር አዘል ፅሁፎችን (አዲዮችን) ካሰራጨ... እገሌ እኔን ፈልጎበት ነው ወይም እገሌ እኔን ነው የፈለገው" አትበል!፤ አዎን አንተን ነው የፈለገበት አንተ ሙስሊም አይደለህም እንዴ?!...ስለዚህ፣ ነገርየው  እውነት ከሆነ—የተባለው ነገር አንተን ሚመለከትህ ከሆነ አላህን በመፍራት ወደ እሱ ተመለስ። ነገርየው አንተን የማይመለከትህ ከሆነ ደግሞ አላህን አመስግን!፤ ምክንያቱም ዲን ማለት መመካከር ነውና።    የቀደሙት ሰለፎች (ሶሃቦች፣ ታቢዒዮች...) ይህን— "እገሌ እኔን ነው የፈለገው" የሚለውን ፍልስፍና በፍጹም አያውቁትም ነበር። እነርሱ እውነትን ከታላላቆችም፣ከታናናሾችም ይቀበላሉ!፤ በቁርኣን ውስጥ ስለ ሙሽሪኮች፣ ስለ ከሃዲዎች እና ስለ ኃጢአተኞች የተጠቀሱትን ታሪኮች እንኳ ይህ እኛን ነው የሚመለከተው አላሉም፤አላህ ቁርኣንን እንድናስተነትን እንዲሁ እነሱ በወደቁበት እንዳንወድቅ አዞናል   ከቀደምት ሰለፎች መካከል አንዱም እንኳ አንድን ቁርኣን ወይም ሐዲስ ሲሰማ —ይህ እኔን ነው የሚመለከተው!  ብሎ የተነሳ አናገኝም።   በእኛ እና በሰለፎች መካከል ትልቅ ልዩነት አለ!፤ ሰለፎች ወደ ራሳቸው ይመለሱ ነበር (ራሳቸውን ይወቅሱና ይገስጹ ነበር)።  እኛ ግን በተቃራኒው ይህንን በሽታ በሌሎች ላይ እንወረውራለን። ስለዚህ ከዚህ መጥፎ በሽታ ራቁ!፤ ከሚቀርቡላችሁ ጠቃሚ ምክሮች ተጠቀሙ፣ ነገር ግን ማንኛውንም ነገር ከመቀበላችሁ በፊት ራሳችሁን መርምሩ፣ተጠያቂ አድርጉ፣ እና ከእንደዚህ አይነት ስሜቶች (ዝንባሌዎች) እራሳችሁን አርቁ። አላህን ዓፊያን እንማፀነዋለን። ✍ትርጉም:- ሰሚር ጀማል https://t.me/HussinAssilty/3361

ከ"ሰሂህ አል-ቡኻሪ" ማብራሪያና ትንታኔ የተወሰዱ መሰረታዊ፣አንገብጋቢ አንዲሁም ወቅታዊ ወሳኝ ምክሮች፦   ዑመር ቢን ዐብዱል-ዐዚዝ (ረሒመሁላህ) እንዲህ ብለዋል፦ ❝እውነትን ከዝንባሌህ (ከስሜትህ) ጋር ስለገጠመ ብቻ የሚከተል፣እንዲሁ ከስሜትህ ጋር ሲቃረን (ሲጣረስ) ደግሞ የሚቃወም ሰው አትሁን...አንተ በዚህ ሁኔታህ እውነትን በመከተልህ ምንዳ አታገኝም...❞   ኢብኑ ተይሚያም (አላህ መልካም ስራውን ይውደድለትና) ይህንኑ በሁለት ቦታዎች ላይ ጠቅሶታል፤ምክንያቱም ያ ሰው የፈለገው እውነትን መከተል ሳይሆን የራሱን ፍላጎት (ስሜት/ዝንባሌ) መከተል ነበር፣ ለአላህ ብሎም አልነበረም።   በተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያዎች (Platforms) ላይ የምታሰራጨውን (ነሽር የምታደርገውን) ነገር አላህ ይጠይቅሃል—ይህንን ያሰራጨኸው ለራስህ ዝንባሌ ነው?!ወይስ ለነፍሲያ በቀል ነው?! ወይስ ለአላህ ብለህ ነው?! እያንዳንዱ ሰው ራሱን ሊመረምር (ለጠይቅ/ከራሱ ጋር መሀሰባ ሊያደርግ  ይገባል።   አንድ ሰው በተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያዎች (Platforms) ላይ ምክር አዘል ፅሁፎችን (አዲዮችን) ካሰራጨ... እገሌ እኔን ፈልጎበት ነው ወይም እገሌ እኔን ነው የፈለገው" አትበል!፤ አዎን አንተን ነው የፈለገበት አንተ ሙስሊም አይደለህም እንዴ?!...ስለዚህ፣ ነገርየው  እውነት ከሆነ—የተባለው ነገር አንተን ሚመለከትህ ከሆነ አላህን በመፍራት ወደ እሱ ተመለስ። ነገርየው አንተን የማይመለከትህ ከሆነ ደግሞ አላህን አመስግን!፤ ምክንያቱም ዲን ማለት መመካከር ነውና።    የቀደሙት ሰለፎች (ሶሃቦች፣ ታቢዒዮች...) ይህን— "እገሌ እኔን ነው የፈለገው" የሚለውን ፍልስፍና በፍጹም አያውቁትም ነበር። እነርሱ እውነትን ከታላላቆችም፣ከታናናሾችም ይቀበላሉ!፤ በቁርኣን ውስጥ ስለ ሙሽሪኮች፣ ስለ ከሃዲዎች እና ስለ ኃጢአተኞች የተጠቀሱትን ታሪኮች እንኳ ይህ እኛን ነው የሚመለከተው አላሉም፤አላህ ቁርኣንን እንድናስተነትን እንዲሁ እነሱ በወደቁበት እንዳንወድቅ አዞናል   ከቀደምት ሰለፎች መካከል አንዱም እንኳ አንድን ቁርኣን ወይም ሐዲስ ሲሰማ —ይህ እኔን ነው የሚመለከተው!  ብሎ የተነሳ አናገኝም።   በእኛ እና በሰለፎች መካከል ትልቅ ልዩነት አለ!፤ ሰለፎች ወደ ራሳቸው ይመለሱ ነበር (ራሳቸውን ይወቅሱና ይገስጹ ነበር)።  እኛ ግን በተቃራኒው ይህንን በሽታ በሌሎች ላይ እንወረውራለን። ስለዚህ ከዚህ መጥፎ በሽታ ራቁ!፤ ከሚቀርቡላችሁ ጠቃሚ ምክሮች ተጠቀሙ፣ ነገር ግን ማንኛውንም ነገር ከመቀበላችሁ በፊት ራሳችሁን መርምሩ፣ተጠያቂ አድርጉ፣ እና ከእንደዚህ አይነት ስሜቶች (ዝንባሌዎች) እራሳችሁን አርቁ። አላህን ዓፊያን እንማፀነዋለን። https://t.me/HussinAssilty/3361"ሰሂህ አል-ቡኻሪ" ማብራሪያና ትንታኔ የተወሰዱ መሰረታዊ፣አንገብጋቢ አንዲሁም ወቅታዊ ወሳኝ ምክሮች፦   ዑመር ቢን ዐብዱል-ዐዚዝ (ረሒመሁላህ) እንዲህ ብለዋል፦ ❝እውነትን ከዝንባሌህ (ከስሜትህ) ጋር ስለገጠመ ብቻ የሚከተል፣እንዲሁ ከስሜትህ ጋር ሲቃረን (ሲጣረስ) ደግሞ የሚቃወም ሰው አትሁን...አንተ በዚህ ሁኔታህ እውነትን በመከተልህ ምንዳ አታገኝም...❞   ኢብኑ ተይሚያም (አላህ መልካም ስራውን ይውደድለትና) ይህንኑ በሁለት ቦታዎች ላይ ጠቅሶታል፤ምክንያቱም ያ ሰው የፈለገው እውነትን መከተል ሳይሆን የራሱን ፍላጎት (ስሜት/ዝንባሌ) መከተል ነበር፣ ለአላህ ብሎም አልነበረም።   በተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያዎች (Platforms) ላይ የምታሰራጨውን (ነሽር የምታደርገውን) ነገር አላህ ይጠይቅሃል—ይህንን ያሰራጨኸው ለራስህ ዝንባሌ ነው?!ወይስ ለነፍሲያ በቀል ነው?! ወይስ ለአላህ ብለህ ነው?! እያንዳንዱ ሰው ራሱን ሊመረምር (ለጠይቅ/ከራሱ ጋር መሀሰባ ሊያደርግ  ይገባል።   አንድ ሰው በተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያዎች (Platforms) ላይ ምክር አዘል ፅሁፎችን (አዲዮችን) ካሰራጨ... እገሌ እኔን ፈልጎበት ነው ወይም እገሌ እኔን ነው የፈለገው" አትበል!፤ አዎን አንተን ነው የፈለገበት አንተ ሙስሊም አይደለህም እንዴ?!...ስለዚህ፣ ነገርየው  እውነት ከሆነ—የተባለው ነገር አንተን ሚመለከትህ ከሆነ አላህን በመፍራት ወደ እሱ ተመለስ። ነገርየው አንተን የማይመለከትህ ከሆነ ደግሞ አላህን አመስግን!፤ ምክንያቱም ዲን ማለት መመካከር ነውና።    የቀደሙት ሰለፎች (ሶሃቦች፣ ታቢዒዮች...) ይህን— "እገሌ እኔን ነው የፈለገው" የሚለውን ፍልስፍና በፍጹም አያውቁትም ነበር። እነርሱ እውነትን ከታላላቆችም፣ከታናናሾችም ይቀበላሉ!፤ በቁርኣን ውስጥ ስለ ሙሽሪኮች፣ ስለ ከሃዲዎች እና ስለ ኃጢአተኞች የተጠቀሱትን ታሪኮች እንኳ ይህ እኛን ነው የሚመለከተው አላሉም፤አላህ ቁርኣንን እንድናስተነትን እንዲሁ እነሱ በወደቁበት እንዳንወድቅ አዞናል   ከቀደምት ሰለፎች መካከል አንዱም እንኳ አንድን ቁርኣን ወይም ሐዲስ ሲሰማ —ይህ እኔን ነው የሚመለከተው!  ብሎ የተነሳ አናገኝም።   በእኛ እና በሰለፎች መካከል ትልቅ ልዩነት አለ!፤ ሰለፎች ወደ ራሳቸው ይመለሱ ነበር (ራሳቸውን ይወቅሱና ይገስጹ ነበር)።  እኛ ግን በተቃራኒው ይህንን በሽታ በሌሎች ላይ እንወረውራለን። ስለዚህ ከዚህ መጥፎ በሽታ ራቁ!፤ ከሚቀርቡላችሁ ጠቃሚ ምክሮች ተጠቀሙ፣ ነገር ግን ማንኛውንም ነገር ከመቀበላችሁ በፊት ራሳችሁን መርምሩ፣ተጠያቂ አድርጉ፣ እና ከእንደዚህ አይነት ስሜቶች (ዝንባሌዎች) እራሳችሁን አርቁ። አላህን ዓፊያን እንማፀነዋለን። https://t.me/HussinAssilty/3361

قال الله تعالى : قُل لَّئِنِ اجْتَمَعَتِ الْإِنسُ وَالْجِنُّ عَلَىٰ أَن يَأْتُوا بِمِثْلِ هَٰذَا الْقُرْآنِ لَا يَأْتُونَ بِمِثْلِهِ وَلَوْ كَانَ بَعْضُهُمْ لِبَعْضٍ ظَهِيرًا ۝٨٨ القرآن في لفظه ومعناه ليس له نظير! يقول شيخ الإسلام ابن تيمية: وما من كلام تكلم به الناس وإن كان في أعلى طبقات الكلام لفظا ومعنى، إلا وقد قال الناس نظيره، وما يشبهه ويقاربه؛ سواء كان شعرا، أو خطابة، أو كلاما في العلوم، والحكم والاستدلال، والوعظ، والرسائل، وغير ذلك. وما وجد من ذلك شيء، إلا ووجد ما يشبهه ويقاربه. والقرآن مما يعلم الناس؛ عربهم، وعجمهم أنه لم يوجد له نظير، مع حرص العرب وغير العرب على معارضته؛ فلفظه آية، ونظمه آية، وإخباره بالغيوب آية، وأمره ونهيه آية، ووعده ووعيده آية، وجلالته وعظمته وسلطانه على القلوب آية. وإذا ترجم بغير العربي كانت معانيه آية. كل ذلك لا يوجد له نظير في العالم. النبوات (١ / ٥١٦).

من شرح صحيح البخاري. قال عمر بن عبد العزيز :" لا تكن ممن يتبع الحق إذا وافق هواه ويخالفه إذا خالف هواه فإذا أنت لا تثاب على ما اتبعته من الحق وتعاقب على ما خالفته" قال ابن تيمية وهو كما قال رضي الله عنه لأنه في الموضعيين إنما قصد اتباع هواه لم يعمل لله. _الفوائد التي تنشرها سيسألك الله عنها هل نشرتها انتصارا لهواك وانتقاما لنفسك كل واحد يجب أن يراجع نفسه . لا تقل فلان يقصدني أو يريدني نعم يقصدك ألست مسلما ؟ أنت مخاطب بالكتاب والسنة فإذا كان فيك تتوب إلى الله وإذا لم يكن فيك تحمد الله لأن الدين النصيحة.السلف لا يعرفون هذه الفلسفة يقصدني لا يقصدني لأنهم يقبلون الحق من الصغير والكبير فكتاب الله فيه أخبار المشركين والكفار والعصاة وأمرنا الله بتدبر كتابه حتى لا نقع فيما وقعوا فيه. -لم نجد أحدا من السلف إذا سمع آية أو حديثا أو أثرا قال يقصدني ويعنيني !!! نعم يقصدك ألست ضعيفا تتعرض لاتباع هواك . -من الفوارق بيننا وبين السلف السلف يرجعون إلى أنفسهم يعاتبونها ويذمونها ويحتقرونها أما نحن فنرمي على غيرنا . تجنبوا هذه الأمراض واستفيدوا من الفوائد قبل أي أحد ففتشوا أنفسكم وحاسبوها وازجروها . نسأل الله العافية

جزاك الله خيرا وبارك فيك

(9) أهمية الكتاب يعد إتحاف المهرة من أعظم كتب الأطراف  وهو أوسع من تحفة الأشراف في كثير من المواضع  ولذلك يعتمد عليه الباحثون في ✅جمع طرق الحديث ✅دراسة الأسانيد ✅معرفة مواضع الحديث في المصادر ✅البحث في العلل والاختلاف بين الرواة ولهذا يعد من أهم المراجع المتقدمة لدارس علم الحديث والتخريج والله أعلم

الحمد لله رب العالمين  والصلاة والسلام على نبينا محمد وعلى آله وصحبه أجمعين أما بعد كتاب  إتحاف المهرة بالفوائد المبتكرة من أطراف العشرة  للحافظ ابن حجر العسقلاني رحمه الله  وهو من أعظم كتب الأطراف وأنفعها للباحثين في علم الحديث ✅وسيتناول هذا البحث التعريف بكتاب إتحاف المهرة  والتعريف بمؤلفه  وبيان منهجه في التأليف  وطريقته في ترتيب الأحاديث وجمع الأسانيد  ومعنى الأطراف وأهميتها في خدمة السنة النبوية والله أسأل التوفيق والسداد ⬅️ كتاب  إتحاف المهرة بالفوائد المبتكرة من أطراف العشرة (1) . مؤلف الكتاب ​المؤلف هو الإمام الحافظ  أبو الفضل شهاب الدين أحمد بن علي بن محمد بن حجر الكناني العسقلاني المصري الشافعي المتوفى سنة ٨٥٢ هـ والمشهور بـ ابن حجر  صاحب كتاب فتح الباري ​(2) ما هو كتاب إتحاف المهرة؟ ​هو موسوعة حديثية إسنادية  صنفت في فن الأطراف مع العناية ببيان الأسانيد والطرق المختلفة للحديث  حتى يسهل على الباحث معرفة مواضع الحديث وأسانيده ☑️​أصل التسمية  إتحاف المهرة بالفوائد المبتكرة من أطراف العشرة ​الكتب المخرجة فيه  كان يستهدف عشرة كتب لكن ابن حجر أضاف كتابا حاديا عشر ليجبر ما فاته من أحد الكتب  فأصبح الكتاب يجمع أطراف أحد عشر كتابا من دواوين السنة المشرفة ​وهذه الكتب هي ✅ ​سنن الدارمي ✅​ صحيح ابن خزيمة ✅​ المنتقى لابن الجارود ✅ ​مستخرج أبي عوانة ✅ ​صحيح ابن حبان ✅​ المستدرك للحاكم النيسابوري ✅ ​موطأ الإمام مالك ✅ ​مسند الإمام الشافعي ✅ ​مسند الإمام أحمد بن حنبل ✅ ​شرح معاني الآثار للطحاوي ✅ ​سنن الدارقطني (وهو الكتاب الذي أردفه لجبر النقص) (3). ماذا يُقصد بالأطراف؟ ​في اللغة  جمع طَرَف  وهو الناحية أو الطائفة من الشيء ​في الاصطلاح عند المحدثين  هو أن يذكر المصنف طَرَفاً (جزءا صغيرا) من متن الحديث يَكفي للدلالة عليه والتمييز بينه وبين غيره من الأحاديث  دون سرد متن الحديث كاملا  ثم يجمع أسانيد هذا الحديث وطُرقه في موضع واحد (4). منهج ابن حجر في التأليف وطريقته في الترتيب ☑️​الترتيب على المسانيد (الصحابة)  رتّب ابن حجر الكتاب هجائيا على أسماء الصحابة الرواة (مثل أهل المسانيد)  فيستوعب مرويات كل صحابي في الكتب الأحد عشر. ☑️​ترتيب الرواة عن الصحابي  إذا كان الصحابي من المكثرين من الرواية (مثل أنس بن مالك أو أبي هريرة)  فإنه يُرتِّب أحاديثه بحسب أسماء الرواة عنه من التابعين هجائيا  ثم مَن يليهم ☑️​التكرار تبعا للأسانيد  قد يتكرر المتن الواحد في مواضع مختلفة تبعا لتعدد أسانيده وطُرقه ☑️ يذكر طرف الحديث لا متنه كاملا ☑️ يبين اختلاف الرواة والأسانيد ☑️ ينبه أحيانا على العلل أو الاختلافات في الرواية ☑️ يضيف زيادات وفوائد ليست في كتب الأطراف السابقة (5). كيف يجمع الأسانيد؟ ​عند ورود الحديث  يسير ابن حجر وفق الخطوات التالية كما يظهر في نموذج مسند أبي بن كعب في أول الكتاب 📌​ذكر طرف المتن يورد جملة قصيرة من الحديث مثال  حديث  ألا أعلمك سورة ما أنزل في التوراة... 📌​رموز الكتب  يضع رموزا مختصرة للكتب التي أخرجت الحديث  مثل  مي لسنن الدارمي  خز لصحيح ابن خزيمة  حب لابن حبان  كم لمستدرك الحاكم... 📌​سرد الأسانيد والتخريج  يفك الرموز فيقول  مي - سنن الدارمي في فضائل القرآن  ثنا فلان...  ويذكر السند كاملا  حتى يلتقي مع بقية المصادر (6)  كيف يذكر الأحاديث ؟ لا يذكر المتن كاملا غالبا  وإنما يذكر 📍طرف الحديث 📍اسم الصحابي 📍ثم يذكر مصادره 📍ثم يذكر الأسانيد والطرق واختلافها مثال تقريبي  عمر بن الخطاب  إنما الأعمال بالنيات... رواه البخاري من طريق كذا..  ومسلم من طريق كذا... وأبو داود من طريق كذا... (7). كيف يُخرّج الحديث؟ ​ابن حجر لا يكتفي في هذا الكتاب بمجرد الإحالة إلى موضع الحديث  بل يشتمل تخريجه على فوائد علمية ونقدية دقيقة  ومنها 1⃣​ بيان الموضع يذكر اسم الكتاب والباب داخل المصدر الأصلي مثال  في الصلاة  في التفسير 2⃣​ النقد والتعليل الفقهي والحديثي  يعلل بعض الأسانيد  ويحكم عليها  وينقد رجالها 3⃣ ​المقارنة بين الروايات  يبين الفروق بين الرواة  فيوضح مَن رواه مختصرا ومَن رواه مطولا  ويذكر الزيادات والنقص في الألفاظ  ويبين ما رُوِي موصولا أو مرسلا  مثال تعقيبه  قال قلت  هو في الموطأ بصورة المرسل... 4⃣ ​تقييد المهمل وتوضيح المبهم  يتدخل لفك اللبس في أسماء الرواة المشتبهة  مثل تمييز  سفيان الثوري  من  ابن عيينة  أو تعيين أسماء الكنى (8) كيف يُخَرِّج الباحث الحديث من إتحاف المهرة؟ إذا عرفت الصحابي ✅ تذهب إلى اسم الصحابي ✅ تبحث عن طرف الحديث ✅ تجد تحته جميع الطرق والمصادر ✅ تعرف في أي كتاب ورد الحديث  ومن أي طريق روي ⬅️أما إذا لم تعرف الصحابي  فيستعان عادة بفهارس الكتاب أو بكتب الأطراف الأخرى

-مزايا وخصائص شرح صحيح مسلم المسمى البحر المحيط الثجاج للشيخ العلامة محمد الإتيوبي رحمه الله وأسكنه فسيح جناته . _يكفيه شرفا نقاوة الكتاب ونظافته من العقائد الفاسدة . _ردود الشيخ على الأشاعرة والصوفية وقد رد على العيني والقرطبي والنووي وابن حجر  والسندي والسيوطي وغيرهم -الشيخ له ردود على المتمذهبين والمتعصبين للشيوخ لا تجد إلا عنده . _يقولون الشيخ الاتيوبي طول في كتابه فيقال له:  نعم يصلح لغيرك لا تجعل ضعفك منهجا يسير عليه الآخرون وكم من الناس استفادوا من الكتاب والكتاب كاسمه البحر المحيط الثجاج فلا بد من الاستيعاب وأين تجد ترجمة موسعة لأسماء الرجال الشيخ ينقل لك من كتاب تهذيب التهذيب ويعتمد على تقريب الحافظ في مراتب الجرح والتعديل والطبقات فأين تجد مثل هذه الغرر والدرر  مع التعقيب والاستدراك والتصويب والتنبيه . _القرطبي أشعري يقر بمنهج السلف وأنهم لا يفوضون ومع ذلك يقول لا أقول بمنهج السلف ولا أختاره في كتابه شرح أسماء الحسنى وهذا من تأثره بعلم الكلام ومنهج الخلف أسلم وأحكم عندهم . وبعض الناس يظن أن القرطبي سلفي وليس كذلك _ولا تلتفت إلى من يزهدك من شروحات الاتيوبي ففيها فوائد لغوية حديثية أصولية وعقدية وبلاغية وفقهية  لا تجدها مجتمعة إلا عند الاتيوبي _من مزايا البحر المحيط أن الشيخ يخرج الأحاديث التي لم يسق مسلم لفظها ويبين الاتيوبي من أخرجها مع متونها وهذا لا تجده إلا في البحر . _

4_5879987777877057128.mp33.16 MB

قال العلامة ابن سعدي -رحمه الله-: " إياكم والتكبر والتعاظم فمن ترفّع علىٰ الحق وعلىٰ الخلق أذلّه الله ". 📚الفواكة الشهية (٢٤٣/١)

ما تيسر من فوائد درس شرح علل الترمذي 49 أعده زيد بن محمد زاده الله من فضله ◀️المرسل 🏷معناه:وهو ما سقط من آخره من بعد التابعي 🏷وصورته: أن يقول التابعي -سواء كان كبيرا أم صغيرا -: قال رسول الله - صلى الله عليه وسلم - كذا، أو فعل كذا، أو فعل بحضرته كذا، ونحو ذلك. 🏷سبب رده:وإنما ذكر في قسم المردود للجهل بحال المحذوف؛ لأنه يحتمل أن يكون صحابيا، ويحتمل أن يكون تابعيا. وعلى الثاني يحتمل أن يكون ضعيفا، ويحتمل أن يكون ثقة، وعلى الثاني  يحتمل أن يكون حمل عن صحابي، ويحتمل أن يكون حمل عن تابعي آخر، وعلى الثاني فيعود الاحتمال السابق، ويتعدد. أما بالتجويز العقلي فإلى ما لا نهاية له، وأما بالاستقراء فإلى ستة أو سبعة، وهو أكثر ما وجد من رواية بعض التابعين عن بعض. (نزهة النظر 98/1-99) ◀️من ترجمة عطاء 💧وَعَنْ عَطَاءٍ، قَالَ: لَوِ ائْتُمِنْتُ عَلَى بَيْتِ مَالٍ، لَكُنْتُ أَمِيْنًا، وَلاَ آمَنُ نَفْسِي عَلَى أَمَةٍ شَوْهَاءَ. قُلْتُ: صَدَقَ -رحمه الله- فَفِي الحَدِيْثِ: (أَلاَ لاَ يَخْلُوَنَّ رَجُلٌ بِامْرَأَةٍ، فَإِنَّ ثَالِثَهُمَا الشَّيْطَانُ[السير 87/5-88] 💧عن وهيب بن خَالِد أَبُي بكر قَالَ جَلَست إِلَى بن طَاوس فَقَالَ مِمَّن أَنْتُم قُلْنَا من أهل الْبَصْرَة قَالَ لَعَلَّكُمْ من هَذِه الْقَدَرِيَّة قَالَ قُلْنَا نَحن أَصْحَاب أَيُّوب قَالَ رحم الله أَيُّوب لم يكن بقدري فَقلت لَهُ مَا كَانَ أَبوك يَقُول فِي الْقَدَرِيَّة فَقَالَ كَانَ يَقُول هُوَ أَمر من تكلم فِيهِ سُئِلَ عَنهُ وَمن لم يتَكَلَّم فِيهِ لم يسئل عَنهُ مَا تُرِيدُونَ إِلَيْهِ العلل ومعرفة الرجال لأحمد رواية ابنه عبد الله ١/‏٥١٩ 💧حَدثنَا حَمَّاد بن زيد قَالَ كُنَّا عِنْد عَمْرو بن دِينَار ومعنا أَيُّوب فَذكر عَمْرو طاوسا فَقَالَ مَا رَأَيْت رجلا أعف عَمَّا فِي أَيدي النَّاس مِنْهُ فَقَالَ لي أَيُّوب بِيَدِهِ إِنَّه لم ير مُحَمَّدًا إِنَّه لم ير مُحَمَّدًا العلل ومعرفة الرجال لأحمد رواية ابنه عبد الله ٢/‏٥٩٢ ◀️سَمِعت أبي يَقُول هَؤُلَاءِ أَصْحَاب بن عَبَّاس مُجَاهِد وَطَاوُس وَسَعِيد بن جُبَير وَعَطَاء وَجَابِر بن زيد وَعِكْرِمَة آخر هَؤُلَاءِ قَالَ أبي أَصْحَاب بن عَبَّاس هم المحدثون والمفتون(العلل ومعرفة الرجال لأحمد رواية ابنه عبد الله ١/‏٢٩٤) ◀️من انشغل بالبدعة أخمض الله ذكره منهم 💧معبد الجهني(80هـ) قال الْحَسَنُ : إِيَّاكُمْ وَمَعْبَدَ الْجَهْنِيَّ، فَإِنَّهُ ضَالٌّ مضل.الكامل في ضعفاء الرجال ١/‏١٣١ 💧محمد بن كرام السجستاني(255هـ) قال الذَّهبيُّ : « ساقط الحديث على بدعته، أكثر عن أحمد  الجويبارى، ومحمد بن تميم السعدي، وكانا كذابين».ميزان الاعتدال (٤/ ٢١). وقال ابن حِبَّان : «خُذِلُ حتى التقط من المذاهب أرداها، ومن الأحاديث أوهاها. المجروحين (٢/ ٣٠١). 💧ابْن كُلاَّبٍ عَبْدُ اللهِ بنُ سَعِيْدٍ القَطَّانُ البَصْرِيُّ (245هـ) رَأْسُ المُتَكَلِّمِيْنَ بِالبَصْرَةِ فِي زَمَانِهِ(السير 174/11) 💧النظام أَبُو إِسْحَاقَ إِبْرَاهِيْمُ بنُ سَيَّارٍ:بضع 220 هـ) وصرّح بأنّ الله لا يقدر على إخراج أحدٍ من جهنَّم، واتَّفق هو والعلّاف على أنّ الله ليس يقدر من الخير على أصلح ممّا عمل. قلت: القرآن والعقل الصحيح يكذّب هؤلاء التّيُوس الضُّلّال قبّحهم الله.(تاريخ الإسلام 471/16)

🔵ምዝገባ ተጀመረ የአዳሪ ቁርኣን ሂፍዝ ለወንዶች حفظ القرآن الكريم على منهج السلف الصالح !! https://t.me/medresetulislah
🔵ምዝገባ ተጀመረ የአዳሪ ቁርኣን ሂፍዝ ለወንዶች حفظ القرآن الكريم على منهج السلف الصالح !! https://t.me/medresetulislah

جزاكم الله خير مترجمي أهل السنة في باحر دار الذين نغبطهم في توادهم وتراحمهم وتعاطفهم ليت السلفيين اقتدوا بهم في كل مكان ونفع الله بكم الإسلام والمسلمين وأطال الله بقاءكم على طاعته وكل مترجمي السلفية وكثر الله من أمثالكم وثبتكم على التوحيد السنة حتى الممات.

እንዲሁ በጣም የሚያስገርመው ፡  አንዳንድ ሴቶች እና ወንዶች ከአጅነብይ (ከባእድ) ጋር በማውራት የሚስተዋለው ቸልተኛነት ነው፡፡ አስገዳጅ ነገር ሳይገጥም አጅነብይ የሆነችውን ሴት ያወራታል ፣  ያሳስቃታል እርሷም ታሳስቀዋለች በንግግሯ ይደሰታል፡፡ አንዳንድ ሴቶችም አስገዳጅ ነገር  ሳይገጥም አጅነብይ ከሆነ ወንድ ጋር ያወራሉ፡፡ በለሰለሰ ቃላት ፣  ደስ የሚል ቃል ወደርሱ ትወረውራለች፡፡  በልቡ በሽታ ያለበት ሰው ይከጅላል፡፡ በተለይም በማህበራዊ ድረ ገጽ፡፡  በትክክለኛ ሐዲስ የአላህ መልክተኛ - ዓለይሂሶለቱ ወሰላም - እንዲህ ብለዋል :- إن المرأة عورة ، فإذا خرجت استشرفها الشيطان “ሴት አውረት (አካሏ ሁሉ መታየት የማይገባት) ነች ፣ (በአደባባይ) ከወጣች ሸይጧን ይቀርባታል” ሙስሊም በሶሂህ ሐዲስ  የሚከተለውን ዘግቧል ፡ إن المرأة تقبل في صورة شيطان ، وتدبر في صورة شيطان “ሴት ስትመጣ በሸይጧን ምስል ትመጣለች፡፡ ስትሄድም በሸይጧን ምስል ትሄዳለች፡፡” ሁሉም ሙስሊም አላህን ሊፈራ ግዴታ አለበት፡፡ ባለትዳሮች ሚስጢራቸውን በአደባባይ ማሰራጨት ሳይሆን ችግራቸውን ከቤተሰብ ጋር ሆነው በትእግስት እና በጥበብ ተወያይተው መፍታት አለባቸው፡፡  ሙስሊም ወንድሜ ሆይ!   በአንተ እና በሚስትህ መካከል አለመግባባት ከተከሰተ ከማንም ጋር ግንኙነት አታድርግ ቤተሰቦችህ እንዲገኙ በማድረግ  በጥበብ ፣  በትግስት ፣  በዱዓ መፍታት ትችላለህ፡፡ ለአንተ ቅርብ እና አዛኞች የአንተ እና የሚስትህ ቤተሰቦች በመሆናቸው በመካከላችሁ ተገኝተ  ጉዳያችሁን እንዲፈቱ  አድርግ፡፡ ይህ ካልተሳካ ወደሸሪዓ ዳኞች ጉዳዩን አቅርብ፡፡  ይህ ነው አላህ የሚወድልህ ፣ የሚስትህን ሚስጢር አትበትን ፣ በቁርዓን እና በሐዲስ ጉዳይህን ፍታ - በዱንያና በአኼራ ስኬታማ  ትሆናለህና፡፡ ሙስሊም እህቴ ሆይ!  ከባልሽ ጋር አለመግባባት ከተከሰተ  አላህን ፍሪ ፣ ታገሽ  ፣ ባልሽን በመልካም ታዘዥ፡፡  አላህ ከፍ ያደርግሻል፡፡  ከአንች ዘንድ ያለውን ይወድልሻል፡፡ የሂዎትሽ ሁኔታ ካልተስተካከለ ቤተሰቦችሽን አማክሪ እንጅ ከዚያም ከዚህም ጋር አትገናኝ - ከአላህ ቁጣ ላይ ትወድቂያለሽና፡፡ በባልና በሚስት ጉዳይ ፈትዋ የሚሰጡ ሰዎች አላህን ይፍሩ፡፡ በሁለቱ መካከል በተፈጠረው ጉዳይ የተሰጣቸውን የሸሪዓ ድንበር ሊያውቁ ይገባል፡፡ ፈትዋ የሚሰጡ ሰዎች በባልና ሚስት እርቅ ጉዳይ ከቤተሰቦች የበለጡ አይደሉም፡፡ አላህ ውስጠ አዋቂ ነው፡፡ ባለትዳሮችን ባልና ሚስትን በማስማማት አላህ በቁርዓኑ ያወሳው ቤተሰብን ነው፡፡  ባለትዳሮችን መምከር ፣  ሸሪዓዊ ህጉን ግልጽ ማድረግ የሚከለክል ነገር የለውም፡፡  በፍች ጉዳይ ግን የአንዱን ወገን ብቻ መስማትና ጣልቃ መግባት ተገቢ አይደለም፡፡  የሰዎችን ቤት ሚስጢራቸውንም መከታትልና መፈተሽ አይፈቀድም፡፡ ይህ የቆሻሻ ልቦች በሽታ ነው፡፡ ሙስሊሞች ከእንዲህ አይነቱ መጽዳት ግዴታ አለባቸው፡፡  ነብዩ - ዓለይሂሶላቱ ወሰላም - እንዲህ ብለዋል:- يا معشر من آمن بلسانه ولم يدخل الإيمان قلبه ، لا تغتابون المسلمين ، ولا تتبعوا عوراتهم ، فإنه من تتبع عورة أخيه المسلم ، تتبع الله عورته ، ومن تتبع الله عورته ، يفضحه ولو في جوف بيته  “በምላሳችሁ ያመናችሁ ፣ እምነት በልባችሁ ያልገባ ሰዎች ሆይ! ሙስሊሞችን አትሙ ፣ ነውራቸውንም አትከታተሉ ፣ የሙስሊም ወንድሙን ነውር የሚከታተል የእርሱን ነውር አላህ ይከታተለዋል፡፡ የእርሱን ነውር አላህ የተከታተለው በቤቱ ውስጥ እንኳ ቢሆን ያጋልጠዋል፡፡” ሸይኽ ብን ኡሰይሚን - ረሂመሁሏህ - የሚከተለውን ጥያቄ ተጠየቁ ፡ “የቤቶቻቸውን  ጉዳይ ፣ ስለትዳራቸው ሒዎት ፣ ከባሎቻቸው ጋር ያለውን ጉዳይ ለቅርብ ዘመዶቻቸው ፣  ለጓደኞቻቸው ማውራትና ማሰራጨት በአንዳንድ ሴቶች ላይ ይበዛል፡፡  ከእነዚህ ወሬዎች ከፊሉ የቤት ሚስጢር ናቸው፡፡  ባል እንዲወራ አይፈልግም፡፡ ባል ይህን የቤት ሚስጢር  አንድም ሰው እንዲያውቅ አይፈልግም፡፡ ሚስጢርን ከቤት ውጭ  በማሰራጨት ወይም ለአንዳንድ የቤት ሰዎች በማውራት ላይ የተሰማሩ  ሴቶች ፍርድ ምንድን ነው? መልስ ፡  የቤትን ወሬ ፣ የትዳር ሂዎታቸውን ለቅርብ ዘመድ ፣ ለጓደኛ የሚያወሩ አንዳንድ ሴቶች ይህ ተግባራቸው ሐራም ነው፡፡ ማንኛዋም ሴት  የቤቷን ሚስጢር ወይም ከባሏ ጋር ያለውን ሁኔታ ለአንድም አካል ማውራት ወይም ማሰራጨት አይገባትም፡፡  አላህ የሚከተለውን ተናግሯል ፡ - فَالصَّالِحَاتُ قَانِتَاتٌ حَافِظَاتٌ لِّلْغَيْبِ بِمَا حَفِظَ اللَّهُ ۚ                    “መልካሞቹ ሴቶች (ለባሎቻቸው) ታዛዦች ፣ አላህ ባስጠበቀው (እንዲጠበቅ ባዘዘው) ነገር ሩቅን (ባሎቻቸው በሌሉበት አፍረተ ገላቸውን ፣ ንብረታቸውን ...) ጠባቂዎች  ናቸው፡፡”  (ኒሳእ : 35) ነብዩ - ዓለይሂሶላቱ ወሰላም - የሚከተለውን ተናግረዋል :- شر الناس منزلة عند الله يوم القيامة الرجل يفضي إلى المرآة وتفضي إليه ثم ينشر سرها" “የትንሳኤ ቀን ከአላህ ዘንድ መጥፎ ሰው ብሎ ማለት ባል ለሚስቱ ሚስጢር ይነግራታል ፣ ሚስት ለባሏ ሚስጢር ትነግረዋለች ከዚያም ሚስጢሯን የሚያሰራጭ ነው፡፡” انتهى من فتاوى إسلامية (211212\3)    በዶክተር ሸይኽ ሁሰይን ብን ሙሐመድ  https://t.me/alateriqilhaq كن على بصيرة

🔷ከአንዳንድ የሐበሻ ሰዎች የሚስተዋለው አስቀያሚ ባህሪ የባልና የሚስትን ሚስጢር ማሰራጨት ክቡር በሆነችው የመካ ከተማ የክፍለ ዘመንን ሩብ የሚቃረብ ቆይታ አድርጊያለሁ - አሏህ ልቅና ይስጣት፡፡ ከፍ ያለ ምስጋናም ለአላህ ይገባው፡፡  የሱዑዲ ፣ የየመን ፣ የኩዌት ፣ የአልጀሪያ ፣ የህንድ ፣ የቱኒዚያ ፣ የፓኪስታን ፣ የሱዳንና የሌላም አገር ዜግነት ካላቸው ምርጥ ሰለፍይ ወንድሞች ጋር ተዋውቂያለሁ፡፡ ልክ በእኛ ቤት እንደሚከሰተው በእነርሱም ቤት በባልና ሚስት መካከል ግጭት ፣ አለመግባባት ይከሰታል፡፡  ከእነርሱ መካከል ሚስቱን የፈታ ፣  ከሚስቱ ጋር የተለያየም አለ፡፡ እንዲህ አይነቱን ድርጊት ቤት ይቁጠረው ፤ በተለይም ከሱዑዲ ዜጎች ዘንድ አዲስ ነገር  አይደለም፡፡  በጣም የሚገርመኝ ባል ከሚስቱ ጋር ያለውን አለመግባባትም ይሁን የቤት ሚስጢራቸውን ይፋ ሲያደርጉ አለማወቄ ነው፡፡ ግጭት ከተፈጠረም ባል ሚስቱን ይመክራል ፣ አላህ ባዘዘው መሰረት  ስርዓት በማስያዝ ላይ ይሰማራል፡፡ አላህ በተከበረው ቁርዓን እንዲህ ብሏል :- وَاللَّاتِي تَخَافُونَ نُشُوزَهُنَّ فَعِظُوهُنَّ وَاهْجُرُوهُنَّ فِي الْمَضَاجِعِ وَاضْرِبُوهُنَّ ۖ                     “እነዚያንም ማመጸቸውን የምታውቁትን ገስጿቸው፡፡ (ግሰጻው ካላስተካከላቸው) ከምኝታዎችም ተለዩዋቸው፡፡ (ከመኝታ መለየታችሁ ካላስተካከላቸው)  ምቱዋቸውም (ጉዳት ሳታደርሱ)፡፡”  (ኒሳእ ፡  35)   ሚስት ተመክራ ወደትክክለኛው ጎዳና ፣ ወደአቅሏ መመለስ ካልቻለችና በአመጸኝነቷ ከቀጠለች  የሁለቱ ባልና ሚስት ቤተሰቦች ጣልቃ ይገባሉ፡፡ ቤተሰቦች ጉዳዩን ካልፈቱትና እርቅ ካልመጣ ጉዳያቸውን ወደሸሪዓ ፍርድ ቤት ይወስዱታል፡፡ በፍርድ ቤቱ ውስጥ የምክክር ኮሚቴ የሚባል አለ፡፡ ኮሚቴው እንዲስማሙ የምክር አገልግሎት ይሰጣል፡፡ ይህ ካልሆነ  ጉዳያቸው ወደፍርድ ቤት ቀርቦ ከብዙ ጥናት ፣ ክርክር ፣ ምክር በኋላ ፍርድ ቤቱ አላህ በሚከተለው አንቀጽ በተናገረው መሰረት   የመጨረሻ ሸሪዓዊ ብይን ይሰጣል፡፡ وَإِن يَتَفَرَّقَا يُغْنِ اللَّهُ كُلًّا مِّن سَعَتِهِ ۚ وَكَانَ اللَّهُ وَاسِعًا حَكِيمًا “ቢለያዩም (ቢፋቱ) ፣ አላህ ሁሉንም በችሮታው ያከብራቸዋል፡፡ አላህም ችሮታው ሰፊ ፣ ጥበበኛ ነው፡፡” (ኒሳእ ፡ 130) ይህ ነው በሱዑዲ የተመለከትሁት የአሊሞችና የሙፍቲዎች ሚና በሁለት ባለትዳሮች መካከል አለመግባባት ከተከሰተ መምከር እንጅ ጦላቅ እንዲወድቅ  ብይን መስጠት የለባቸውም - ምክንያቱም ይህ ባልና ሚስቶች በአካል ተገኝተው እነርሱን ማድመጥ ፣ ከዚያም ብይን መስጠት ይፈልጋልና፡፡ በዚህ ምክንያት የሱኡዲ ኡለሞች ለምሳሌ ፡ - ኢብን ባዝ ፣ ኢብን ኡሰይሚን ፣ ፈውዛን  እና ሌሎችም ኡለሞች እንዲሁም የሳውዲ ቋሚ የፈትዋ ኮሚቴ በባል እና ሚስት አለመግባባት ፣ ጦላቅን በመጠል  ዙሪያ  ጥያቄ ሲቀርብላቸው ፣ ሸሪዓዊ የሆነውን ህግጋት ማብራራት ፣  የምክር አገልግሎት መስጠት ፣ ጉዳያቸውን ወደሸሪዓ ፍርድ ቤት ዳኞች እንዲያቀርቡ መምከር  እንጅ  በፍጹም ፈትዋ አይሰጡም፡፡ በጣም የሚገርመው አንዳንድ የሐበሻ ሰዎች … አንድ ባል ከሚሰቱ ጋር ከተጋጨ ሚስጢሯን ላለፊ አግዳሚው ሁሉ በአደባባይ ያሰራጫል፡፡ ሚስቱም እንደዚሁ የባሏን ሚስጢር ለጎረቤት ፣ ለጓደኛ ፣ በየመድረሳው ታሰራጫለች፡፡ በዚህ ምክንያት በመካከላቸው ቂምና ጥላቻ ይወለዳል፡፡  ሁለቱም አንዱ አንዱን ለመበቀል ይፈልጋሉ፡፡ ሁለቱም ሐቁ ከእኔ ጋር ነው ብለው ይሞግታሉ፡፡  ችግራቸውን ለመፍታት  ከቁርዓንና ከሐዲስ ህግ ጋር በተቃረኑ ጊዜ  አላህ ከማይወደው ተግባር ለይ ይወድቃሉ፡፡ ሱናን መቃረን ለልቦና ጭንቀት ፣ ለነፍስ አለመረጋጋት  ምክንያት ይሆናል፡፡   አንዲት ሴት ከባሏ ጋር የተፈጠረውን አለመግባባት በስልክ ነግራኝ ነበር፡፡ የባሏን ችግር ለብዙ ወንዶችና ሴቶች እንዳወራች አመነችልኝ - ሱብሃን አላህ -  ይህች ሴት - ተቆጣጣሪዋ አላህ ሲሆን - ከደጋግ ሰለፍይ ሴቶች መካከል ናት ብዬ እገምታለሁ፡፡    “አንች ሀራም ከሆነው አሜት ወድቀሻል ፤  የአላህና የረሱልን ህግ ጥሰሻል ፣  የባልና ሚስት ችግር መፍትሄው በባል እጅ ነው ፤ እርሱ ካልፈታው  ሁሴን ወይም ሌላው ሳይሆን አላህ እንደነገረን ከሁለቱም ወገን ቅርብ ዘመዶች ጣልቃ ይገባሉ፡፡  وَإِنْ خِفْتُمْ شِقَاقَ بَيْنِهِمَا فَابْعَثُوا حَكَمًا مِّنْ أَهْلِهِ وَحَكَمًا مِّنْ أَهْلِهَا إِن يُرِيدَا إِصْلَاحًا يُوَفِّقِ اللَّهُ بَيْنَهُمَا ۗ إِنَّ اللَّهَ كَانَ عَلِيمًا خَبِيرًا                             (እናንተ አማኞች!) የመካከላቸውንም (የባልና የሚስትን) ጭቅጭቅ ብታውቁ ፤ ከቤተሰቦቹ ሽማግሌን ፣ ከቤተሰቦቿም ሽማግሌን ላኩ፡፡ (ሽማግሌዎቹ) ማስታረቅን ቢሹ አላህ በመካከላቸው (ባልና ሚስትን) ያስማማል - አላህ ግልጽን ዐዋቂ ፣ ውስጥንም ዐዋቂ ነውና፡፡  (ኒሳእ ፡ 35) ችግሩ ከአቅም በላይ ከሆነ - ከተገኘ ወደሸሪአ ፍርድ ቤት መመለስ ነው” አልኳት፡፡ በጣም የደነገጥኩት ደግሞ በሁለቱ ግጭት መካከል አጅነብይ ወንድ ጣልቃ ገብቶ ባሏ ለእርሷ ያወራውን ለአጅነብዩ  እንደምትናገር ፣ እርሷ ለባሏ ያወራችውን ባል ለዚህ አጅነብይ እንደሚናገር በነገረችኝ ጊዜ ነው -  ሱብሃን አላህ - መፍትሄ ሰጭ የሆነውን ሱና በመቃረናቸው ምክንያት በባልና ሚስጥ መካከል ጥላቻው ቂሙ ጨመረ፡፡  እኔም ገሰጽኋት ፣ በአላህ አስፈራራኋት ፣ የባሏን ሚስጢር ከማሰራጨት መቆጠብ እንዳለባት ፣ ባሏን በመልካም መታዘዝ እንዳለባት - ከዚህ አልፎ ነገሩ በጣም የሚያጨናንቃት ከሆነ  ከቤተሰቦቿ ጋር እንድትገናኝ መከርኋት፡፡  ይህ ቆሻሻ የሆነ ባህል በሐበሻ ምድር በሙስሊሞች መካከል ከየት መጦ እንደገባ አላውቅም፡፡ ከእምነት ቁርጠኝነት ማነስና በመቀላቀል የመጣ ችግር ነው ብየ እገምታለሁ፡፡ በጣም የሚያስገርመው ነገር ፡  አንዳንድ ፈተና ላይ የወደቁ በሰዎች ጉዳይ  ጣልቃ የሚገቡ  ፊት ለፊት የምናያቸው ሰዎች አሉ፡፡ በማይመለከታቸው ጉዳይ ለሚስት ስለባሏ  የግብረስጋ ግንኙነትና ጥንካሬ  ይጠይቃሉ፡፡ በዚህ ምክንያት ሚስት በባል ላይ እንድታምጽ ፣  ቀልቧ በእርሱ ላይ  እንዲሻክር ያደርጋሉ፡፡በቀላሉ ያበላሹዋታል ፤  ባሏን እንድትፈታ ያነሳሳሉ፡፡ ነብዩ - ዓለይሂሶላቱ ወሰላም - እንዲህ ብለዋል  ፡ ليس منا من خبب امرأة على زوجها “ሚስት በባል ላይ (እንድታምጽ) የሚያነሳሳ (የሚያበላሽ) ከእኛ አይደለም” ይህ ፈተና ላይ የወደቀ ጠያቂ የሸይጧን ስራ አስፈጻሚ ነው፡፡ በማንኛውም ሁኔታ በባለትዳሮች መካከል ነፍሱን ጣልቃ ሊያስገባ  አይገባውም፡፡  ከእርሱ መጠንቀቅ ያስፈልጋል፡፡ አንዲት ሴት - ለማንም አካል ሳይሆን - ባሏ የግብረ ስጋ ግንኙነት የማድረግ አቅሙ እንደሌለው ለሸሪዓ ዳኛ ብቻ መናገር ትችላለች፡፡  አንድም አካል ስለዚህ ጉዳይ ሊጠይቃት አየገባም፡፡ ይህ ከስነ ምግባር እጥረትና ከእምነት ቁርጠኝነት ድክመት ነው፡፡ 

‏صورة من حسين عبد الله
‏صورة من حسين عبد الله

እናንተ ሸይኾች ሆይ! ፣እናንተ ዳዒዮች ሆይ!፣እንዲሁም እናንተ ኡስታዞች! ኧረ ይህንን ላባዊ ምክር ሰምታችሁ ተግባራዊ እድርጉ! —⭑⋆⋆⋆⭑— 🎙🎙 ዶክተር ሸይኽ ሑሰይን ሙሐመድ (ሀፊዘሁላሁ ተዓላ) በዚህ አጭር የድምፅ ፋይል ላይ የሚከተሉት አበይት ነጥቦችን ዳስሰዋል፦ ꪜ ነቢዩ (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ባልደረቦቻቸውን (ሶሃቦችን) ያከብሯቸው ነበር፣እንዲሁም ከእነርሱ ጋር ይሳሳቁ (ይቀልዱ) ነበር። ꪜ ሶሃቦችም (ረዲየላሁ ዐንሁም) በተመሳሳይ መልኩ እርስ በርሳቸው ይዋደዱ ነበር። አላህም በቃሉ ይህንን መስክሮላቸዋል፡- «በመካከላቸው አዛኞች ናቸው» (ሱረቱል ፈትሕ፡ 29)። ꪜ  በተመሳሳይ መልኩ ሰባቱ ፉቀሃኦች: ሙጃሂድ፣ አል-አዕመሽ፣ መንሱር፣ ሁለቱ ሱፍያኖች (ሱፍያን አስ-ሰውሪይ እና ሱፍያን ኢብኑ ዑየይነህ)፣ኢብኑ መህዲ፣ የሕያ አል-ቀጧን፣አሕመድ፣አል-ቡኻሪ እና ሌሎችም...በሕይወት ታሪካቸው ውስጥ በእነርሱና በተማሪዎቻቸው መካከል ያለውን የፍቅር፣ የመዋደድ፣ የእውነተኛነት እና እርስ በርስ የመመካከር ሁኔታን ታገኛለህ። ꪜ  ከአቡ ደርዳእ (ረዲየላሁ ዐንሁ) እንደተወራው፡- "በሱጁዳቸው ወቅት ለሶሃባ ጓደኞቻቸው ስም እየጠሩ ዱዓእ ያደርጉ ነበር።" ꪜ  እንዲሁም ቁጥራቸው ቀላል የማይባሉ ሙሐዲሶች (ኢማሞች) በሱጁዳቸው ውስጥ ለ"አህሉስ-ሱናዎች"ዱዓእ ያደርጉ ነበር፤ እንደ ኢብኑ መህዲ፣ አሕመድ እና ሌሎችም። ꪜ   ሸይኽ ሰዕድ ቢን ዐብዱረሕማን አል-ሑሰይን እንዲህ ብለውኛል፡-  በሱጁድ ውስጥ ለኢማሙ አሕመድ፣ ለኢብኑ ተይሚየህ፣ ለኢብኑ ባዝ፣ ለአልባኒ እና ሱናን ለሰዱ ለሌሎችም ዱዓእ ያደርጉ ነበር ꪜ  ተማሪዎቻችሁን በመካከላችሁ ባለው ፍቅርና መዋደድ ላይ አሳድጓቸው (ኮትኩቷቸው)። በአህሉስ-ሱነህ ላይ መልካምን አደራ ተባባሉ!፤ እነርሱ ከሰዎች ሁሉ በጣም ጥቂቶች ናቸውና። ꪜ  ለአንድ ሸይኽ  ተማሪውን ማማት  በፍጹም አይገባውም፤ ከእርሱ (ከተማሪው) አንድ ነገር ቢሰማ እንኳ ማረጋገጥ አለበት!፤ ከዚያም ትክክለኛውን አቅጣጫ ሊያሳየውና ሊመክረው ይገባል።ያንተ ሰለፊ ወንድምህ እና ተማሪህ ከሌላው ይልቅ ለመመከር ይበልጥ የተገባ ነው!፤ "ዲን ማለት እኮ ምክር ነው።" ꪜ  ከተንኮለኛና አደገኛ  በሽታዎች ተጠንቀቁ፤ እሱም፡ በተማሪህ ፊት በአንድ ፊት (በወዳጅነት) መጥተህ፣ ከዚያ ዞር ስትል ደግሞ የምታማው  መሆንህ ነው። ይህ በአንተ ውስጥ በሽታ መኖሩን ያሳያል፤ ከዚህ በሽታ ራስህን አፅዳ፣ አላህንም ፍራ።ሸይኽ ረቢዕ ብን ሓዲ አል-ዑመይር አል-መድኸሊ (ረሂመሁላህ) “...እኔ መካ ሳለሁ የሆነ ቤት ተከራይቼ ነበር፤የተከራየሁበት ቤት ውስጥ ቀድሞ የነበረው ሰውዬ ቴሌቪዥን ነበረው፤ ሰውየው በጊዚያዊነት ቴሌቪዥኑን በአደራ መልክ ትቶት ሄዷል...ይህ በንዲህ እንደለ እኔ በተከራየሁበት ቤት ውስጥ ሌላ ጓደኛዬ ለሸይኽ ረቢዕ እንዲህ በማለት ይነግራቸዋል፦ "ሑሰይን ቤት ቴሌቪዥን አለ..." ሸይኹም በሌላ ቀን እራት ከተበላ በኃላ፣ ወደ መኝታ ክፍላቸው ይዘውኝ ሄዱ መሀላችን ማንም አንነበረም...እንዲህም ብለው አሉኝ፡ "አንተ ሑሰይን ሆይ! አንተ ቤት ቴሌቪዥን አለ ሲባል ሰምቼ ነበር እውነት ነውን?!..." ꪜ አሽ-ሸይኽ ሑሰይን ክስተቱን እንዲህ በማለት እውነታውን ነገሯቸው፡ "ሸይኽ ሆይ! እኔ በተከራየሁበት ቤት ውስጥ መጀመሪያ ተከራይቶ የነበረው የሰውዬው ቴሌቪዥን ነው እንጂ የኔ አይደለም...ሰውየው ይቀመጥ ብሎ ነው የሄደው...." በማለት ሸይኽ ሑሰይን ለቀረባለቸው ጥያቄ በአጭሩ ለሸይኽ ረቢዕ አስረዷቸው። ꪜ በመጨረሻም አሽ-ሸይኽ ረቢዕ ለሸይኽ ሁሰይን እንዲህ አሏቸው፡ "ይቅርታ አድርግልኝ!" አቤት ፍትህ!፤አቤት ጥበብ!፤አቤት አካሄድ!...አቤት አጠያያቅ!...በሌላም ጊዜ (ከዚህ አዲዮ ውጪ) አሽ-ሸይኽ ሑሰይን አስ-ሲልጢ (ሀፊዘሁላህ) እንዲህ ሲሉ ሰምቻለሁ፦ “...አንድ ሊቢያዊ "አቡል ፈድል" የተሰኘ ሰውዬ ነበር፤ ሌለኛው ደግሞ መጥቶ ለሸይኽ ረቢዕ እንዲህ ይላቸዋል: "አቡል ፈድል እንዲህ አለ፣ይህን ፈፅመ፣እንዲህ ይላል.." ሸይኹም እንዲህ አሉት: ማስረጃ አምጣ...አቡል ፈድል እኔ ዘንድ ከበላጮቹ ነው..." ወረኛውም ተንቀጠቀጠ...ꪜ የሰለፊዮችን አንድነት ከሚከፋፍሉ መንገዶች መካካል ያለማስረጃ ወሬን መቀበል፣ሳያጣሩ ብይን መስጠት፣ወረኛውን አደብ አለማስያዝ...ወረኛውን "ሀ" ብሎ መስማት ዋጋ ያስከፍላል.... https://t.me/HussinAssilty/3343

ክፍል 2⃣ የሙመይዐህ ዋሻ የሆነውን የሙነወርን ልጅ ማጋለጥ፣ ሴራውንና ማምታቻውን ግልፅ ማድረግ!! ክፍል 1 ለማግኘት ⤵️ https://t.me/IbnShifa/6887 ————— የሸይኽ ሑሰይን ↘️ ቻናል https://t.me/HussinAssilty/3315 ክፍል ② የቀጠለ ⤵️ … ታዲያ አንተ አምታች ሆይ! ኢኽዋኑል ሙስሊሚንና እነዚያ ከቢድዐህ ባለቤቶች ጋር የተካተቱ የተምይዕ ተጣሪዎች ያለ እውቀትና ሳያስቡት ነው በቢድዐህ ላይ የወደቁት?! ለተምይዑ ዋሻ እንዲህ ይባላል:- "አንድ ሰው በፈጠረው ፈጠራ ምክንያት ሰዎችን ወዳጅና ጠላት አድርጎ እስካልያዘ ድረስ ሙብተዲዕ አይደረግም…" የሚለው ንግግር ይህ ሰለፎች ዘንድ የማይታወቅ የሙመይዓዎች ፈጠራ ነው። ልክ "ቃሌ በቁርኣን ላይ መኽሉቅ ነው" እንዳሉት ነው። ምክንያቱም ሰለፎች በቢድዐህ ላይ የወደቀን ሙብተዲዕ ብለዋሉ፣ በቢድዐው ወዳጅነትና ጠላትነትን እስኪመሰርት ብለው መስፈርት አላደረጉም። ማስረጃ ከቆመበትና ብዥታው ከተወገደለት በኋላ ወደ ሐቁ እስካልተመለሰ ወደ ቢድዐህ ባለቤቶች ያስጠጉታል። ዐብደላህ ኢብኑ ዑመር (ረዲየአላሁ ዐንሁም) የቀደሪያዎችን በቀደር ላይ "ሁሉም ነገር ድንገት የሚከሰት የአላህ እውቀትና ውሳኔ የሌለበት ነው" የሚለውን ንግግራቸውን ሲሰማ "እነዚያን ካገኘሃቸው ንገራቸው እኔ ከነርሱ የጠራሁኝ ነኝ፣ እነሱም ከኔ የጠሩ ናቸው" አላቸው። [ሙስሊም ዘግበውታል] ታዲያ እዚህ ጋር በዚህ ንግግራቸው ወዳጅነትንና ጠላትነትን ካልመሰረቱ ችግር የለውም ብሎ መስፈርት አላደረገም። ኢብኑ ዐውን (ረሂመሁላህ) "ከቢድዐህ ባለቤቶች የሚቀማመጥ በእኛ ላይ ከቢድዐህ ባለቤቶች በላይ የከፋ ነው" ብለዋል። እንግዲህ የሰለፊያ መንሀጅ ካንሰር የሆኑት ሙመይዓዎች ዘንድ ከቢድዐህ ባለቤት የሚቀማመጡ ሰዎች ወዳጅና  ጠላትነትን እስካልመሰረቱ በሰለፊዮች ላይ የከፉ አይደሉም ማለት ነው!። ኢማሙል በርበሃሪይ (ረሂመሁላህ) እንዲህ አሉ:- "አንድን ሰው ከስሜት ባለቤቶች ጋር ሲቀማመጥ ካየሀው አስጠንቅቀው (አሳውቀው) ከዚያ ካወቀ በኋላ ዳግም ሲቀማመጥ ካየሀው ተጠንቀቀው እርሱ የስሜት ባለቤት ነው።" ልብ በሉ! የሰለፊያ መንሀጅ ካንሰር የሆኑት ሙመይዓዎች ዘንድ ከቢድዐህ ባለቤት የሚቀማመጡ ሰዎች ወዳጅና  ጠላትነትን እስካልመሰረቱ ድረስ የስሜት ባለቤት አይደሉም ማለት ነው። አቡ ዳውድ አስ-ሲጂስታኒይ (ረሂመሁላህ) እንዲህ አለ:- ለአሕመድ ኢብኑ ሀንበል (ረሂመሁላህ) ከአህል አልበይት (ከአሁሉሱንና) የሆነን ሰው ከቢድ ባለቤት ከሆነ ሰው ጋር እመለከተዋለሁ፣ ንግግሩን ልተተውን? አልኳቸው፣ አይ በቅድሚያ ከርሱ ጋር የተመለከትከው ሰው የቢድዐህ ባለቤት መሆኑን ታሳውቀዋለህ፣ ከዚያ በኋላ ከርሱ ጋር መሆኑን (ንግግሩን መከተሉን) ከተወ ጥሩ ካልሆነ ግን (ከቢድዐህ ባለቤቶች) ታስጠገዋለህ።" [ጠባቃቱ'ል ሀናቢለህ ጥራዝ 1/160] አስተውል! የሰለፊያ መንሀጅ ካንሰር የሆኑት ሙመይዓዎች ዘንድ በቢድዐው ወዳጅነትና ጠላትነትን እስካልመሰረተ ከቢድዐህ ባለቤት አይጠጋም ማለት ነው። ሸይኹ'ል ኢስላም ኢብኑ ተይሚየህ (ረሂመሁላህ) እንዲህ አሉ:- "የሠለፎችና የኡማው መሪዎች መንገድ በሸሪዓውም በዐቅልም ትክክለኛውን ትርጓሜ ይጠባበቃሉ (ለትክክለኛው ትርጓሜ ትኩረት ያደርጋሉ)፣ ለትክክለኛውም ሸሪዓዊ ቃላት ትኩረት ይሰጣሉ፣ በርሷም መንገድ ባገኙበት ነገር ላይ ግምት ይሰጣሉ። ትርጉሙ ውድቅ በሆነ ነገር ላይ ቁርኣንና ሀዲስን በሚቃረን መንገድ የተናገረን ይመልሱበታል። ሐቅና ባጢልን ሊሸከም በሚችል በፈጠራ ቃል የተናገረን ወደ ቢድዐህ ያስጠጉታል። ቢድዐን በቢድዐህ ተቀጣጭቷል፣ ባጢልን በባጢል መልሷል ይላሉ።" [ደርኡ ታዑሩድ አል ዐቅለ ወን'ነቅል ጥራዝ 1/254] የተምይዑ ዋሻ ያጣቀሰው የሸይኹ'ል ኢስላም ንግግር የግልፅነትን ድካ የደረሰ የሆነ ግልፅ ነው!! አላህ ልቡን ስሜት ለመከተልና የጥመት ባለቤቶችን ለመርዳት የገለበጠበት ሰው ካልሆነ በስተቀር። ሸይኹ'ል ኢስላም የተናገሩት በስህተት የሆነች ቢድዐህ ላይ ወድቆ ያቺ ቢድዐው ፈላሲፋዎችን ወይም ሙተከሊሞችን የገጠመ ስለሆነና በዚያች ቢድዐው ደግሞ አህሉሱናዎችን ጠላት አድርጎ ሙብተዲዖችን ደግሞ ወዳጅ አድርጎ ያልያዘ ስለሆነ ሰው ነው። ይህ ከስህተት አይነቶች ነው፣ ሆነ ብሎ ስላልሆነ አላህ ደግሞ ስህተትን ይቅር ባይ ነው። የሸይኹ'ል ኢስላም ንግግር አቧራም የሌለበት ግልፅ ነው!!። አህባሾች፣ሱፊዮች፣ ኸዋሪጆችና ኢኽዋኖች አህሉሱናዎችን ጠላት አድርገው ይዛሉ። ሙመይዓዎችም አህሉሱና ሠለፊዮችን ጠላት አድርገው ይዛሉ፣ ሠለፊዮችንም በድምበር አላፊነትና በመዳኺላነት ይገልፃሉ። ሙመይዓዎች ከቢድዐህ ባለቤቶች በምርጫቸው ይጓዛሉ፣ ከነርሱም ጋር ይተባበራሉ ይልቁንም አንድ ላይ ተደምረዋል፣ በሙመይዐህና በመሰብሰብ (በኢኽዋን) ተጣሪዎች መካከል ልዩነት የለም።  ታዲያ ነፍስህ ወደ ኢብራሂሚያና ሱፊያ ተጣሪ ከሆኑ ሰዎች እንዴት ዝምታን ወደደች?! አሽዓሪያን፣ ራፊዷን ጠቅሰህ፣ አህባሽ፣ ሱፊያ፣ ተብሊግ የመሰብሰብ ተጣሪዎችን (ኢኽዋኖችን)ና "በሰለፊየህና በሱፊያ መካከል አትለያዩ" የሚልን፣ "መውሊድ ከሙስሊሞች ዒድ ነው" የሚልንና ሌሎችም መሰል አስደናቂ የሆኑ መከራ የተሞላባቸው ቃላቶችን በመጠቀም ወደ ቢድዐህ የሚጣሩ ሰዎችን ለምን በምላስህና በብዕርህ አትታገላቸውም? እንዲህ ካለው ውርደት በአላህ እንጠበቃለን!! ከፍ ያለው አምላካችን አላህ እንዲህ ብሏል:- يَحْلِفُونَ بِاللَّهِ لَكُمْ لِيُرْضُوكُمْ وَاللَّهُ وَرَسُولُهُ أَحَقُّ أَن يُرْضُوهُ إِن كَانُوا مُؤْمِنِينَ ۝٦٢ التوبة. «አላህንና መልክተኛውን ሊያስወድዱ ተገቢያቸው ሲሆን እናንተን ያስወድዷችሁ ዘንድ በአላህ ይምሉላችኋል፡፡ ምእምናኖች ቢሆኑ (አላህንና መልክተኛውን ያስወድዱ)፡፡» አት-ተውበህ 62 ሸይኽ ረቢዕ (ረሂመሁላህ) እንዲህ አሉ:- "ከአህሉሱናዎች የሚታወቀው በሚያከፍር ነገር ላይ የወደቀ ሰው ማስረጃ እስኪቆምበት አይከፍርም። በቢድዐህ ላይ የወደቀ ግን ክፍሎች አሉት፣ የመጀመሪያው ክፍል:- የቢድዐህ ባለቤቶች እንደ ራፊዷ፣ ኸዋሪጅ፣ ጀህሚያ፣ ቀደሪያ፣ ሙዕተዚለህ፣ ሱፊያ፣ ቁቡሪየህ፣ ሙርጂዐህና ወደነርሱ የሚጠጉ እንደ ኢኽዋንና ተብሊግ መሰሎች ላይ ሙብተዲዕ ናቸው ብሎ ብይን ለመስጠት ሰለፎቹ ሁጃ ማቆምን መስፈርት አላደረጉም። ራፊዷ ሙብተዲዕ ነው ይባላል። ኸዋሪጅ ሙብተዲዕ ነው ይባላል። ሁጃ ቆመበትም አልቆመበትም በዚህ መልኩ ይቀጥላል። ሁለተኛው ክፍል:- ከአህሉሱናዎች የነበረ ሆኖ ግልፅ በሆነ ቢድዐህ ላይ የወደቀ ነው። "ቁርኣን ፍጡር ነው" ማለትን ይመስል፣ በቀደሪያና በኸዋሪጅ አስተሳሰብ መውደቅና መሰል ቢድዐህ ሊሆን ይችላል፣ ይህ የሙብተዲዕነት ብይን ይሰጥበታል በዚህ ላይም የሰለፎች ተግባር አለበት። ለምሳሌ ያህል ከዐብደላህ ኢብኑ ዑመር ስለ ቀደሪያዎች በመናገር የመጣው ንግግሩ አለ:-  "እነዚያን ካገኘሃቸው ንገራቸው እኔ ከነርሱ የጠራሁኝ ነኝ፣ እነሱም ከኔ የጠሩ ናቸው" አላቸው። ✍🏻ትርጉም:- ኢብን ሽፋ (t.me/ibnshifa) #Join ⤵️⤵️ ቴሌግራም ቻናል https://telegram.me/IbnShifa https://telegram.me/IbnShifa Follow Ibn Shifa's WhatsApp Channel: ⤵️⤵️ https://whatsapp.com/channel/0029VbAU7moHgZWXXXnNiL3f