fa
Feedback
𝙁𝙍𝙀𝙎𝙃 𝙈𝘼𝙉 𝘼+ 𝙨𝙩𝙪𝙙𝙚𝙣𝙩𝙨

𝙁𝙍𝙀𝙎𝙃 𝙈𝘼𝙉 𝘼+ 𝙨𝙩𝙪𝙙𝙚𝙣𝙩𝙨

رفتن به کانال در Telegram

🚀ከእኛ ጋር ሠቃይ ተማሪ ይሁኑ🚀

نمایش بیشتر
491
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
+37 روز
+1030 روز
آرشیو پست ها
🎯ምስላዊ መረጃ የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከሐምሌ 3-11/2016 ዓ.ም ይሰጣል። በዚህ ዓመት የሚሰጠውን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ለመውሰድ ከ670 ሺህ በላይ ተማሪዎች
🎯ምስላዊ መረጃ የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከሐምሌ 3-11/2016 ዓ.ም ይሰጣል። በዚህ ዓመት የሚሰጠውን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ለመውሰድ ከ670 ሺህ በላይ ተማሪዎች ምዝገባ እንዳደረጉ መገለፁ ይታወሳል፡፡ JOIN : @entrance_answer1

የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና በሰኔ ወር እንደሚሰጥ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል። በዚህ ዓመት የሚሰጠውን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ለመውሰድ ከ670 ሺህ በላይ ተማሪዎች ምዝገባ ማድረጋቸውን የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር እሸቱ ከበደ (ዶ/ር) በቅርቡ መግለፃቸው ይታወሳል፡፡ የፀጥታ ችግር ካለባቸው አካባቢዎች በስተቀር በአብዛኛው የአገሪቱ አካባቢዎች የተማሪዎች ምዝገባ መጠናቀቁም ተገልጿል። የፈተናው ሕትመት በቀጣይ ቀናት እንደሚጀመር ለኢሳት የገለፁት ዋና ዳይሬክተሩ፤ የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በሰኔ ወር እንደሚሰጥም አረጋግጠዋል፡፡ ለ3ኛ ጊዜ በዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ የሚሰጠው ብሔራዊ ፈተናው፤ ዘንድሮ ለተፈጥሮ ሳይንስ እና ማኅበራዊ ሳይንስ የትምህርት መስኮች ለእያንዳንዳቸው በስድስት የትምህርት አይነቶች እንዲሰጥ ትምህርት ሚኒስቴር መወሰኑ ➡️ https://t.me/entrance_answer1

⭐️የአምና remedial ፈተናዎችን እንድንለቅ የምትፈልጉ ከሆነ comment ላይ ንገሩን ሙሉ ፈተናው አለ ⭐️

✔️አብዛኞቻቹ ስፈልጉት የነበረ Module 😲በውስጥ መስመር ስትጠይቁን ነበር! እኛም ለእናንተ ከትም አፈላልገን ይዘን ከች ብለናል!😘 💠 Mathematics Module 😊 @Entrance_answer1 💙

MATHS WORKSHEET 2 FOR REMEDIAL 2015.pdf2.58 KB

🚨ዜና እረፍት ጋዜጠኛ አስፋዉ መሸሻ ከዚህ አለም በሞት ተለየ ➡️የኢቢኤስ ቴሌቪዥን የመዝናኛ ፕሮግራም አዘጋጅ እና መሪ የነበረዉ ጋዜጠኛ አስፋዉ መሸሻ ከዚህ አለም በሞት መለየቱ ተሰምቷል። ጋዜጠኛ
🚨ዜና እረፍት ጋዜጠኛ አስፋዉ መሸሻ ከዚህ አለም በሞት ተለየ ➡️የኢቢኤስ ቴሌቪዥን የመዝናኛ ፕሮግራም አዘጋጅ እና መሪ የነበረዉ ጋዜጠኛ አስፋዉ መሸሻ ከዚህ አለም በሞት መለየቱ ተሰምቷል። ጋዜጠኛዉ ለወራት በህመም መቆየቱ የሚታወስ ሲሆን ህክምናዉንም በአሜሪካ ሲከታተል እንደነበር ይታወሳል።
ለመላው ቤተሰቦቹ እና ወዳጆቹ መፅናናትን እንመኛለን።🙏 Reast in peace (rip)
➡️ @entrance_answer1

🚨የሬሚዲያ ተማሪዎች voice chat ሰዕት ተጀምሮዋል ሁላችሁም ወደ voice chat ነ 👇👇voice chat👇👇 https://t.me/remediall2016?videochat=1ffad1fafb080af311

🚨#wachamouniversity ለ remedial ተማሪዎች ✈️ሙሉ መረጃው ከላይ ከምስሉ ጋር ተያይዟል @entrance_answer1✔️
🚨#wachamouniversity ለ remedial ተማሪዎች
✈️ሙሉ መረጃው ከላይ ከምስሉ ጋር ተያይዟል
@entrance_answer1✔️

🗣ይደመጥ👆 🦻ለሬሚዲያል ተማሪዎች የግሩፑ ሊንክ👇👇👇👇👇👇 ➡️ https://t.me/remediall2016 ➡️👆👆👆👆👆👆👆👆 @entrance_answer1

🚨#DambiDolloUniversity በ2016 ዓ.ም በደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ የሪሚዲያል ተማሪዎች ምዝገባ ጥር 17 እና 18/2016 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል። ✈️ሙሉ
+1
🚨#DambiDolloUniversity በ2016 ዓ.ም በደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ የሪሚዲያል ተማሪዎች ምዝገባ ጥር 17 እና 18/2016 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።   
✈️ሙሉ መረጃው ከላይ ከምስሉ ጋር ተያይዟል
@entrance_answer1🌟

🔖#WerabeUniversity ➡️በ2016 ዓ.ም ወራቤ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ የሪሚዲያል ተማሪዎች ምዝገባ ጥር 14 እና 15/2016 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል። ➡️ትምህርት ጥር
🔖#WerabeUniversity ➡️በ2016 ዓ.ም ወራቤ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ የሪሚዲያል ተማሪዎች ምዝገባ ጥር 14 እና 15/2016 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል። ➡️ትምህርት ጥር 16/2016 ዓ.ም ይጀምራል ተብሏል።
✈️ሙሉ መረጃው ከላይ ከምስሉ ጋር ተያይዟል
@entrance_answer1🟡

🟡ጂንካ ዩኒቨርሲቱ ለremedial ተማሪዎች ✈️ሙሉ መረጃው ከላይ ከምስሉ ጋር ተያይዟል @entrance_answer1
🟡ጂንካ ዩኒቨርሲቱ ለremedial ተማሪዎች
✈️ሙሉ መረጃው ከላይ ከምስሉ ጋር ተያይዟል
@entrance_answer1

🚨#WolloUniversity #Remedial ➡️በወሎ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም ለአቅም ማሻሻያ ትምህርት (Remedial Program) አዲስ ለተመደባችሁ ተማሪዎች በሙሉ ➡️በ2016 ዓ.ም በወሎ
🚨#WolloUniversity #Remedial ➡️በወሎ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም ለአቅም ማሻሻያ ትምህርት (Remedial Program) አዲስ ለተመደባችሁ ተማሪዎች በሙሉ ➡️በ2016 ዓ.ም በወሎ ዩኒቨርሲቲ ለአቅም ማሻሻያ ትምህርት (Remedial Program) የተመደባችሁ ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ 👉ጥር 16 እና 17/2016 ዓ.ም መሆኑን ዩንቨርሲቲው አሳውቋል።
✈️ሙሉ መረጃው ከላይ ከምስሉ ጋር ተያይዟል
➡️የተመደባችሁበትን ካምፓስ ለማወቅ @wollo_remedial_bot via @entrance_answer1☑️

🚨#DireDawaUniversity ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም የሪሚዲያል ፕሮግራም አዲስ የተመደቡ ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ከጥር 15 እስከ 17/2016 ዓ.ም መሆኑን አሳውቋል። via @ent
+1
🚨#DireDawaUniversity ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም የሪሚዲያል ፕሮግራም አዲስ የተመደቡ ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ከጥር 15 እስከ 17/2016 ዓ.ም መሆኑን አሳውቋል። via @entrance_Answer1✔️

🚨ሪሚዲያል በአጠቃላይ እስካሁን የጠሩ ዩኒቨርስቲዎች ➡️በ2016 የሪሚዲያል ፕሮግራም በቦረና ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ጥር 1 እና 2/2016 ዓ.ም ➡️በ2016 ዓ.ም በአክሱም ዩኒቨርሲቲ በሪሚዲያል ፕሮግራም የተመደባችሁ ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ጥር 6 እና 7/2016 ዓ.ም  ➡️በ2016 ዓ.ም በዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ ሪሚዲያል የተመደባችሁ ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ከጥር 7 እስከ 9/2016 ዓ.ም  ➡️ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም የሪሚዲያል ፕሮግራም የተመደባችሁ ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ከጥር 13 እስከ 15/2016 ዓ.ም 👉በ2016 ዓ.ም በሪሚዲያል ፕሮግራም በሐረማያ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ጥር 15 እና 16/2016 ዓ.ም 👉የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ከጥር 21-23/2016 ዓ.ም
ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ የ8ኛ፣ 10ኛ እና 12ኛ ክፍል ሰርትፊኬት ዋናውና ኮፒው፣ ከ9ኛ አስከ 12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣  የቅርብ ጊዜ አራት ጉርድ ፎቶግራፍ፣ ብርድ ልብስ፣ አንሶላና ትራስ ጨርቅ መያዝ ይጠበቅባችኋል።
via @entrance_answer1

🆘#JigJigaUniversity ለጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ የ2016 የትምህርት ዘመን (Remedial) አዲስ ገቢ ተማሪዎች በሙሉ፡ ➡️ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም (Remedial) አዲስ ገቢ ተማሪ
🆘#JigJigaUniversity ለጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ የ2016 የትምህርት ዘመን (Remedial) አዲስ ገቢ ተማሪዎች በሙሉ፡ ➡️ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም (Remedial) አዲስ ገቢ ተማሪዎች መግቢያ ቀን 👉 ከጥር 13 እስከ 15/2016 ዓ.ም ድረስ መሆኑን አሳውቋል፡፡ ስለሆነም ተማሪዎች በተጠቀሰው ቀን በአካል በመቅረብ ሪፖርት እንድታደርጉ ዩንቨርሲቲው አሳስቧል። ➡️ማሳሰቢያ፡- - ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲው በሚመጡበት ወቅት ከ8ኛ እስከ 12ኛ ክፍል ያሉ የትምህርት ማስረጃዎችን ኦሪጂናልና ፎቶ ኮፒ፣ - ስምንት ጉርድ ፎቶ-ግራፎች፣ ብርድ ልብስ፣ አንሶላ እና የስፖርት ትጥቅ ይዘዉ መምጣት ይኖርባቸዋል፡፡ የጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር ፅ/ቤት @Entrance_answer1

🚨#HaramayaUniversity ➡️በ2016 ዓ.ም. በሐረማያ ዩኒቨርሲቲ በሪሜዲያል (Remedia) ፕሮግራም ለተመደባችሁ ተማሪዎች በሙሉ ➡️በ2016 ዓ.ም. ትምህርት ዘመን በሪሜዲያል (Remed
+1
🚨#HaramayaUniversity ➡️በ2016 ዓ.ም. በሐረማያ ዩኒቨርሲቲ በሪሜዲያል (Remedia) ፕሮግራም ለተመደባችሁ ተማሪዎች በሙሉ ➡️በ2016 ዓ.ም. ትምህርት ዘመን በሪሜዲያል (Remedial) ፕሮግራም ትምህርታችሁን በሐረማያ ዩኒቨርሲቲ እንድትከታተሉ የተመደባችሁ ተማሪዎች ➡️ጥር 15 እና 16/2016 ዓ.ም. ሐረማያ በሚገኘው የዩኒቨርሲቲው ዋናው ግቢ ስቴሽን ካምፓስ (Station Campus) በአካል ተገኝታችሁ ሪፖርት አንድታደርጉ እናስታውቃለን፡፡ ✔️ሙሉ መረጃው ከምስሉ ጋር ተያይዞዋል @entrance_answer1

🚨#AksumUniversity ➡️በ2016 ዓ.ም በአክሱም ዩኒቨርሲቲ በሪሚዲያል ፕሮግራም ትምህርታችሁን ለመከታተል የተመደባችሁ ተማሪዎች ምዝገባ የሚከናወነው ጥር 6 እና 7/2016 ዓ.ም መሆኑን ዩ
+1
🚨#AksumUniversity ➡️በ2016 ዓ.ም በአክሱም ዩኒቨርሲቲ በሪሚዲያል ፕሮግራም ትምህርታችሁን ለመከታተል የተመደባችሁ ተማሪዎች ምዝገባ የሚከናወነው ጥር 6 እና 7/2016 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል። ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦ ➭ የ8ኛ፣ 10ኛ እና 12ኛ ክፍል ሰርትፊኬት ዋናውና ኮፒው፣ ➭ ከ9ኛ አስከ 12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣ ➭ የቅርብ ጊዜ አራት ጉርድ ፎቶግራፍ፣ ➭ ብርድ ልብስ፣ አንሶላ፣ ትራስ ጨርቅ፡፡ ለጥቆማ 👉 @Entrance_answer1 https://t.me/entrance_answer1

📣#update #moe ➡️በ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ወስደው ማለፊያ ነጥብ ማምጣት ላልቻሉ ተማሪዎች የማካካሻ ትምህርት (Remedial) ከጥር 1 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ እንዲሰ
📣#update #moe ➡️በ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ወስደው ማለፊያ ነጥብ ማምጣት ላልቻሉ ተማሪዎች የማካካሻ ትምህርት (Remedial) ከጥር 1 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ እንዲሰጥ ትምህርት ሚኒስቴር ወስኗል። ➡️በሚኒስትር ዴኤታ ኮራ ጡሹኔ በቀን ታህሳስ 24/2016 ዓ.ም ተፈርሞ ለሁሉም የማካካሻ ትምህርት ለሚሰጡ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተላከው ደብዳቤ ፤ የማካካሻ ትምህርቱ ከጥር 1/2016 ዓ.ም ጀምሮ እንዲሰጥ ያዛል። ➡️በዚህም ተቋማቱ ከጥር 1 ጀምሮ በቀሩት ወራት ትምህርቱን ውጤታማ በሆነ መንገድ መስጠት እንዳለባቸው ተገልጿል። ለጥቆማ 👉 @Entrance_answer1 https://t.me/entrance_answer1 ግሩፓችን ➡️ https://t.me/EthiopianGrade12students?videochat=b69454319999cec033