cookie

ما از کوکی‌ها برای بهبود تجربه مرور شما استفاده می‌کنیم. با کلیک کردن بر روی «پذیرش همه»، شما با استفاده از کوکی‌ها موافقت می‌کنید.

avatar

Amhara Revolution

نمایش بیشتر
پست‌های تبلیغاتی
5 250
مشترکین
+4324 ساعت
+1347 روز
+41630 روز
توزیع زمان ارسال

در حال بارگیری داده...

Find out who reads your channel

This graph will show you who besides your subscribers reads your channel and learn about other sources of traffic.
Views Sources
تجزیه و تحلیل انتشار
پست هابازدید ها
به اشتراک گذاشته شده
ديناميک بازديد ها
01
የመከላከያው ትልቁ ሥራ ሠራዊት ጥበቃ ሆኗል። የመከላከያ ትልቁ ሥራና ክትትል የሚከዳ ሠራዊት ጥበቃ ሆኗል!! ከግንባር ብቻ ሳይሆን ከክፍሎችና ከካምፖች እየጠፋ ያለው ወታደር በጣም ጨምሯል !! ለአረመኔያዊ የዘር ማጥፋት አላማ የሚሞት የሕዝብ ልጅ የለም ‼ የትም እና በምንም ሁኔታ ውስጥ ያለው የኢትዮጵያ ሠራዊት ውግንናው ከሕዝብ ማድረግ አለበት። የአብይ አሕመድ ፋሽስታዊ አገዛዝ እንዲቀጥል የኢትዮጵያ ሠራዊት እንደቅጠል እየረገፈ፣ ደሙ እንደጎርፍ እየፈሰሰ የሚያልቅበት ምክንያት የለም‼ ሁሉም የመካላከያ አባል መሬት ለታደለው የፋሽስቱ የበላይ መኮንን ተገዢና ታዛዥ መሆን የለበትም‼
5612Loading...
02
ኦሮሙማ ገዢ ቡድን ተጨንቋል !! በጣም ተጨንቋል!! የኦሮሚያ ከተሞች ሁሉ በዚህ ልክ ሲሰቃዩ ነው ውለው የሚያድሩት!! << የኦሮሙማ ሚሊሻ >> ልክ  << እንደሁቱ ሚሊሻ >>  የዘር  ማጥፋት ጭፍጨፋ እንዲፈፅም የተዘጋጀ ቢሆንም በደል ያንገፈገፈውን አቢዮታዊ የሕዝብ ሠራዊት አያስቆሙትም ‼ በርትተናል !! እየተማርን ነው፥ እንማራለን !! እየታረምን ነው ፥ እንታረማለን!! ለምደናል፣ እየለመድን ነው !! መቻልን ቀምሰነዋል!! ድልን አጣጥመነዋል!! እያሸነፍን ነው ‼ ድል ለአማራ ትግል ‼
5401Loading...
03
በ19 ቦታዎች ዓውደ ውጊያዎች ተደርገዋል። በተመሣሣይ ቀን በአንድ ዞን ይህን ያህል ግንባር የሸፈነ ዓውደ ውጊያ የተደረገበት ጊዜ የለም። ይሄ የሆነው የፋኖ ጠንካራ ይዞታ ከሚባሉት አንዱ በሆነው በደቡብ ጎንደር ነው። በላይ ጋይንት (በጣራ ፣ ሞሰቢት ጎራ፣ነፋስመውጫ) በእስቴ ( ልዋዬ ፣ማዶቃ) በደራ (ገላውዲዎስ፣ልጫ) በጉና ቤጌምድር (ክምር ድንጋይ፣አርባ ምንጭ ቀበሌ ) ሰዴ ሙጃን ከአዳዳ እስከ ጨፋ ወንዝ ታች ጋይንት ከባድ ውጊያ እና ብዙ ዓውደ ውጊያዎች የተደረጉበት (ቤተልሔም፣ አጋጥ፣ፈንጣ፣አዳንሳ፣ሾደብ፣ ጨፋ፣ አራጣ ጊወርጊስ እና ዋናው ውጊያ የተደረገበት ጌዶዳ ይገኙባታል። እነ ኮሎኔል ታደሠ እነ መቶ አለቃ መሠረት (ባለፈው 100 ልዩ ኃይል ከነ ሙሉ ትጥቁ ይዞ ፋኖን የተቀላቀለው) በደጋማው አካባቢዎች የነበሩ ዓውደ ውጊያዎችን በወታደራዊ ሞያ መርተዋል። በቆላማው የበሽሎ ቀጠና ከተደረጉት ውጊያዎች የጌዶዳውን  ዓውደ ውጊያ የመራው ፋኖ ከፍያለው ደሴ  ስለ ውጊያው የሚከተለውን ብሏል። << የመንግስት ኃይል ከአራት አቅጣጫ ከበባ በማድረግ ግንቦት 11/2016 ዓ.ም  ማለዳ 11:45 ውጊያ ከፈተብን። እኛም የመሬቱን አቀማመጥ መሠረት በማድረግ የኃይል ስምሪት አድርገን የተከፈተብንን ጥቃት ሙሉ በሙሉ መክተናል።  በአፀፋዊ ምላሽ በመንግሥት ኃይል ላይ ከባድ ጉዳት አድርሰናል። አሁንም ውጊያው የቀጠለ ሲሆን እስከ አሁን ባለው የዘጠኝ ሰዓታት  ውጊያ 93 በላይ የመንግሥት ኃይል (ወታደር ዐድማ ብተናና ሚሊሺያ) ተገድሏል። ቁጥራቸው በውል ያልታወቀ ቆስለዋል። ሁለት ድሽቃ አራት ብሬል እና በርካታ የነፍስ ወከፍ መሣሪያዎችን ማርከናል። ከሰዓት በፊት ይህን ያህል ጉዳት ያስተናገደው የብልጽግና መንግሥት  አራት Zu 23 የጫኑ ተሽከርካሪዎችን ከበርካታ ወታደሮች ጋር በድጋሚ እያስጠጋ ነው ሲል ጨምሮ ገልጿል። >> ግንቦት 11/2016 ዓ.ም - ® በለጠ ካሳ
7750Loading...
04
ሴቶች በዚህ ልክ ቆርጠው የገቡበት የሕልውና ትግል ላይ ነን !!
1 1841Loading...
05
ፋኖ ኮማንዶ ሰልጣኞች ተመርቀዋል !!
1 1830Loading...
06
ሕዝባቸው ተርቦ 1.6 ሚሊዮን ብር እንዴት አወጡ የሚለው አይደለም የገረመኝ። አክሱም ከተማ እና አክሱም ሐውልት አጠገብ ይሔን ማቆማቸው እንጂ። ወያኔ የትግሬ እርግማን ነው !!
1 2452Loading...
07
ትግሉን ገምግሙት! 1) አገዛዙ በየቀኑ ስብሰባና ግምገማ ላይ ነው። ግምገማ የኢህአዴግ ፈጠራ አይደለም። ከፖለቲካ ጋር የኖረ ነው። ትግሉን መገምገም ግድ የሚያስብሉ ጉዳዮች ሞልተዋል። 2) የህዝብ ግንኙነት ስራ ብለው ለዩቱዩብ በሚጠቅማቸው መልኩ የሚያቀርቡት አካላት በዝተዋል። ለአብነት ያህል የቀበሌ ካድሬ መገደሉን በትልቅ ዜናነት የሚሰሩ፣ ተቀነደሸ፣ ወዘተ የሚሉ አካላት የፍትህና ህልውናን ጉዳይ የመገዳደልና የበቀል አስመስለው እያቀረቡት እያበላሹት ነው። የአማራው ትግል ከግዙፉ አላማው ይልቅ በካድሬና ሚሊሻ መገደል እንዲሳል እየተደረገ ነው። 3) ጉዞ ወደ አራት ኪሎ እየተባለ ተመልሶ ደግሞ የወረዳን ከተማ አራትና አምስት ጊዜ እየያዙ አለኝ የሚሉትን አመራር ማስመታት፣ አገዛዙ ሲመለስ የሚቀጣው ህዝብ እንዲማረር እያደረገ ነው። ከተማ ተቆጣጥሮ ሲወጣ ሕዝብ የአገዛዙን ዱላ የሚሰጋ ከሆነ በሂደት "አያድነኝም፣ አይቆምልኝም" ከማለት አልፎ "እንግዲህ መጡ፣ ሊያስጨርሱን ነው" ወደማለት ይሄዳል። 4) ገና ጦርነቱ መሃል ላይ አንዱን ፋኖ አመራር ከሌላኛው፣ አንዱን የሚዲያ ሰው ከሌላው የሚያጋጩ ጉዳዮች የበዙት አንድም የአገዛዙ እጅ፣ በዋነኛነት ግን የተጠኑ አካሄዶች አለመኖራቸው ነው። 5) በቅርቡ አገዛዙ ባደረገው ግምገማ 41 በመቶ የአማራ ክልል መዋቅር በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ለፋኖ መረጃ እየሰጠብኝ ነው ብሏል። ከዛ በፊት ሙሉ መዋቅሩን ከስልጣን አንስቷል። ይህ በሆነበት ከካድሬ እስከ ሚሊሻ በአንድነት ልግጠመው ማለት ስልት ማጣት ነው። 6) አልፎ አልፎ ከትህነግ ጋር ለመስራት የሚደረጉ አካሄዶች እንዳሉም ይታያሉ። ደብረፅዮንና ጌታቸው ረዳ አራት ኪሎ ቤተመንግስት ከአብይ ጋር፣ ታደሰ ወረደ ጦር ኃይሎችና ደብረዘይት ከብርሃኑ ጁላ ጋር እየዋሉ ከትህነግ ጋር አብሬ እሰራለሁ የሚል አካል ምን አስልቶ እንደሆነ ግራ ያጋባል። የትህነግ ዩቱዩበሮች ሲሰድቡት የከረሙት ፋኖ ደጋፊ መስለው ሲቀርቡ አራት ኪሎና ጦር ኃይሎች ከብልፅግና ጋር ከሚውሉት የትህነግ ወታደራዊና ፖለቲካዊ አመራሮች የተለዩ ህወሓቶች የሚመስለው ካለ ራሱን ይመርምር። 7) ትህነግ የአማራ ክልሉን ጦርነት የሚፈልገው አማራውን ለማዳከም ነው። የትህነግ የሁሌም አላማ የአማራ ግዛቶችን መንጠቅ ነው። ይህን ካሳካ በኋላ ተሳልቆ ብቻ አይሄድም። የዘር ፍጅት ፈፅሞብኛል እያለ በሀሰት ሲከሰው የኖረው ፋኖን ነው። ትህነግ በኃይል ለመያዝ የሚፈልጋቸው ግዛቶች አካባቢ ፋኖ ጦርነት እንዲከፍትለት ይፈልጋል። ይህ የስህተት መንገድ ነው። ከህዝብ ጋር ማጋጨት ብቻ ሳይሆን ኢህአፓ በሶማሊያ ጦርነት ስሙ እንደጠፋው መጥፎ አጋጣሚም ነው። የአማራ ግዛቶች ቀይ መስመሮቻችን ናቸው የሚል ቀይ መስመሩን ማስታወስ አለበት። 8) አገዛዙ ህዝብን በድህነት ማጥ ውስጥ ከትቶ ማሸነፍ ይፈልጋል። ትግል ውስጥ ላለው ደግሞ ህዝብ ስንቁም መሸሸጊያውም ይሆናል። ስለሆነም አገዛዙ የማይፈልገውን በጦርነት ወቅትም ቢሆን ህዝብ አርሶ፣ ነግዶ እንዲበላ ማድረግ ያስፈልጋል። ካልሆነ ሰብአዊ ቀውሱን አንችለውም። በትግራይ ከጦርነት በኋላ የእርስ በእርስ መገዳደል፣ ስርቆትና ስደት ቅጥ አጥቷል። በጦርነት መሃልም ይህን ማሰብ ያስፈልጋል። እንዲያውም ትህነግ ቦታ ፈልጎ እንጅ በአንድም የትግራይ ከተማ ሳይዋጋ ነው ይህ ሁሉ ቀውስ የደረሰው። 9/ በጦርነቱ መሃል እርስ በእርሱ የሚራኮተው መአት ነው። ያልተወገዘ የፋኖ አመራር፣ እስረኛ፣ ምሁር፣ ተቋም፣ የሚዲያ ሰው ወዘተ የለም። ይህ ውጥንቅጥ ያልተገመገመ ትግል ውጤት ነው። ሲገመገም "እከሌ ይህን አጥፍቷል" ይባላል። እንዳይደግመው ይደረጋል። አሁን ያጠፋው ጥፋቱን እያስተባበለ፣ የተቹት ላይ ሌላ መለስተኛ ጦርነት እየከፈተ ነው የቀጠለው። አደገኛ ነው። ቆም ብሎ መገምገም፣ ጥርት ማድረግ ያስፈልጋል። ዋጋ እየተከፈለበት፣ ህዝብ እየተሰቃየ ግምገማ እየፈራ የሚቀጥል አካል የአማራን የህልውና ትግል ወደ እርስ በእርስ ንትርክ ከማውረድ የዘለለ የሚፈይደው ነገር አይኖርም። ትግል በየጊዜው ይገመገማል። ያልተገመገመ ትግል እዳ ያመጣል። በተለይ እንደ ሕዝብ!
1 2013Loading...
08
https://www.youtube.com/live/5ZkwOUHjZWY?si=kFdpVkdxuvBqjFON
1 1282Loading...
09
የነገሮች ምንጭ ውስጣዊም ውጫዊም ነው። የሕልውና አደጋዎች ምንጭም ውስጣዊና ውጫዊ ናቸው። ትግልም ውስጣዊና ውጫዊ ነው ‼ የውስጥ ችግሮችን በአንድነት ስም እየሸፋፈኑና እያድበሰበሱ መሔድ ስሕተት ብቻ አይደለም። አጠቃላይ ትግሉን ገደል የሚከት አደገኛ ልምምድ ነው። Compromise የሚደረግና የማይደረግ አላማ አለ።  የማይደረግበት የሕልውና አላማ ላይ ነን!! የዚህ ዘመን ታጋይ ካለፈው ልምድና ትምህርት የወሰደ እንጂ ባለፈው የውድቀት ሐዲድ የሚኳትን ሊሆን አይገባም። ውስጣዊ ሁኔታን እና አሰላለፍን የማስተካከል ጥያቄ ሲነሳ በወንድም ላይ የሚፈፀም ማጥቃትና መጓተት እየተደረገ የሚቀርበው አተያይ የትግልን ባሕሪ አለመረዳት ነው።  አላማህን የሚያደናቅፍና የሚጠልፍ አካል የሚመጣው ከውጭ ብቻ ሳይሆን በዋናነት ከውስጥ ነው። ውስጣዊ አንድነትና ግልፅነት መፍጠር የውጭውን ጠላት ከመታገል በላይ ዋጋ ያለው ቁምነገር ነው። ስለሆነም መጀመሪያ አሰላለፉ መጥራት አለበት ‼ አማራን የሚያስቀድም በአንድ ጎራ ኢትዮጵያን አስቀድማለሁ የሚል በሌላ ጎራ ተሰልፎ በአንድ ሕዝብ ትከሻ ላይ ሊራኮት አይገባም። ሁለት አይነት አስተሳሰብ፣ ሁለት አይነት ርዕዮተ-ዓለም ፣ ሁለት አካሔድ ፣ ሁለት ኢንዶክትሪኔሽን፣ ሁለት አይነት ስብከት፣ ሁለት ምናምን በአንድ ሕዝብ ላይ ጭኖ መታገል አይቻልም!! ሕዝባችን ሁለት አካላትን የመጠበቅና የመቀለብ ግዴታ የለበትም። አማራን ሕልውናውን ለማረጋገጥ በሚያስችለው አግባብ በአማራነት ማደራጀት ምርጫና መብት አይደለም‼ ግዴታ ነው‼ የሕልውና አደጋ ውስጥ ያለውን አማራ በአማራነት መደራጀትህ ብሔርተኛ መሆን ነውና አያዋጣም የሚሉ አካላት ከአብይ አሕመድ ያላነሱ ጠላቶች ናቸው‼ 30 አመት ሙሉ ጠብ ያረጉት ነገር የሌላቸው የውድቀት እሽክርክሪት ውስጥ የሚባዝኑ አካላት ዛሬም መፍትሔ ከእኛ ነው እንዲሉ መፍቀድ ነውር ነው!! ዛሬ ላይ ተነጋግሮ መፍትሔ ማምጣት የማይችል ስብስብ ድል መጥቶ ስልጣን ቢይዝም ስለማይበጅ ከወዲሁ መራር ውሳኔን ለመጋት መዘጋጀት አለበት ‼
1 1590Loading...
10
Media files
1 0754Loading...
11
ግንቦት ወር  እየተጋመሰ መሆኑን የረሳው ብልፅግና ክረምቱ ሳይገባ በወር ውስጥ  ፋኖን እንጨርሳለን እያለ ይደክማል። የኦሮሙማ ገዢ ቡድን በሕዝባዊ ማዕበልና ሕዝባዊ ጭፍጨፋ አዲስአበባን እንጠብቃለን ብለው ደፋ ቀና ይላሉ ፣ እርግማኑ ብዐዴናዊ ርዝራዥ ደግሞ በሚሊሻ ፋኖን አጠቃለሁ እያለ ይታክታል። አያድርስ ነው መቼስ!! ግንቦትም  10ኛ ቀን ገብቷል፤ አስቸኳይ ጊዜ አዋጁም ሰኔ ላይ ያበቃል። ሕዝባዊው ፋኖም ከ40 በላይ ክፍለጦር አደራጅቶ፣ በልምድ ዳብሮ፣ በተዋጊ ተጠናክሮ፣ በትጥቅ ጎልብቶ፣ እየገሰገሰልህ ነው!! ምን ተሻለህ ⁉
1 2501Loading...
12
አንዳንድ የኦሮሞ ልሒቃን ነቅተዋል !! ጠላታቸውን በውል ተገንዝበዋል ፣ መድበዋል፣ ለይተዋል !! ይሔ መልካም አካሔድ ነው !! በርቱ !!
1 2280Loading...
13
አማራውን እና ሌላውን ኢትዮጵያዊ በማግለል << በኦሮሞ የበላይነት>> የምትመራዋ ኢትዮጵያ ይሔን ትመስላለች ።
1 2721Loading...
14
የኢትዮጵያ ጋዜጠኞች ፍልሰት ቀጥሏል ‼ ነገሩ ከቁጥጥር ውጭ ነው፤ የፋሽስታዊው አገዛዝ ሥራ ሁሉ ለኦሮሞ ልሒቃን ፍፁም የውርደት ዘመን እየተቆጠረ ነው። ኢትዮጵያ በታሪኳ የዚህን ዘመን የመሰለ መጎሳቆል ገጥሟት አያውቅም። እርግጥ ነው የፋሽስታዊው ገዢ ቡድን ጉስቁልናው የአማራና ትግሬ ነው፤ ኦሮሞ እያለፈለት ነው እንደሚሉ ይታወቃል። የማያልፍ ቀን፣ የማይከፈል ግፍ የለም ‼
1 4122Loading...
15
ፕራንክ እየሠራን ነው በሚል ኤጅግ ነውረኛ ስራ ከሚሠሩ የከተማው ውርጋጦች መካከል አንዱ ይሔ ነው። በሚሠራቸው የፕራንክ ሥራዎች በሰዎች ላይ እየፈጠረው ያለው ድንጋጤና ሰዎች ከእሱ ለመሸሽ የሚደርስባቸው ጉዳት ቀላል አይደለም። ራሳቸውን ስተው የወደቁ ግለሰቦች አይቻለሁ። ይሔንን ቆሻሻ ልጅ አንድ ሰው እንደሚያስተምረው ወይ እንደሚሠርዘው አልጠራጠርም። ፕራንክ ስለሆነ በሰዎች ስሜትና ስነልቦና ላይ እንደልብ የመቀለድ መብት ካለ ሰዎች ራሳቸውን የመከላከል እርምጃ መውሰድ ይኖርባቸዋል።
1 2350Loading...
16
የአማራ ትግላችን ⁉ ትግላችን የሕልውና ትግል ነው ‼️ ሠርክ ተለይቶ መገደል ፣ ሠርክ ተለይቶ መፈናቀል፣ ተለይቶ መሳደድ፣ ተለይቶ መታገት ፣ ... ኑሯቸውን በድንኳን ያደረጉ አማራዎች የእርዳታ ጥያቄ ፣ የፈረሱ ቤተሰቦች፣ ወደፍፁም ድሕነት የገቡ አባወራና እማወራዎች፣ ለልመናና ጎዳና ሕይወት የተዳረጉ አማራዎች የስቃይ ሕይዎት በኢትዮጵያ ምድር የእለት ወሬ ሆነ። ኢትዮጵያና ኢትዮጵያውያን የአማራን ሰቆቃ መስማት ደከማቸው !! እንዲህ በማንነቱ ላይ እልቂት የታወጀበት አማራ የሚያደርገው ትግል የሕልውና ትግል ነው‼ የሕዝብ ጠላት የለንም ‼️ የሕልውና ትግላችን እንደሕዝብ በአማራነት ቆመን የምንታገልለት እንጂ በማንም ሌላ ሕዝብ ላይ የሚደረግና የሚቃጣ ትግል አይደለም። የሕዝብ ጠላት የለንም። በሕዝብ ስም የተደራጁ ጠላቶች ግን አሉብን!! ከሁሉም ሕዝብ ጋር በሰላምና በልዩ ልዩ መስተጋብሮች የኖረው ሰፊው የአማራ ሕዝብ የሚጠቃው በተደራጁ የፖለቲካ ልሒቃን ክፋት ነው። የሚያጠቁን ቡድኖችና አመለካከቶቻቸው፡ የወጡበትን ሰፊ ሕዝብ አይወክልም። ስለሆነም አገር እና ማንነት የተጋራነው እንጂ ጠላት ያደረግነውና በጠላትነት የምናየው ሕዝብ የለንም ‼ ትግላችን  ፍትሐዊ ነው ‼️ በዛሬዋ ኢትዮጵያ በተለያየ ደረጃ እና መጠን የማይጠቃ ሕዝብ የለም !! የማይጠቃ ኃይማኖት ፣ ጥቃት ያልደረሰበት ሕዝብ የለም !! በዚህ አገዛዝ ብዙ ኢትዮጵያውያን በተለያየ ደረጃ የጥቃት ኢላማ ናቸው!! ኦሮሞን ወይ ትግሬን፣ አፋሩን ወይ ሱማሌን ብሎ የማይተው አገዛዝ ነው!!  በሕዝብ ስም እየነገደ ግን ሕዝብን ጠላት ያደረገ ፋሽስታዊ አገዛዝ ነው። የአማራ ትግል ተጨባጭ ስርዓታዊ ጥቃትና ክፉ አላማን የማስቆምና የማስወገድ ነውና ሁላችንም በጋራ የምናደርገው ትግል ነው ‼ የአማራን ጥቃት ወይም የሌላውን ጥቃት ችላ በማለት፣ በማሳነስ፣ በማቃለል የሚጠቀም አንድም ሕዝብ እንደማይኖር መታወቅ አለበት፤ እናውቃለን!! ስለሆነም የእኛ ሕዝብ መጠቃት ጉዳይ የሁሉም ሕዝብ ስሜትና ተቆርቋሪነት ሊኖረው እንደሚገባ ስለምናምን ፍትሐዊ ነው‼ የአማራ ትግል ሕልውናን የማረጋገጥ ፣ ፍትሕ ርትዕን የማግኘትና የማረጋገጥ ትግል ነው ‼ እየሞትን፣ እየተሰደድን፣ እየተጨፈጨፍን፣ ዕልቂትን እየቆጠርን መኖር አንችልም ‼ ስለዚህ መሸነፍ አንችልም ‼ ድል ለአማራ ‼ #AmharaStruggle #Justice4Amhara #AmharaGenocide
1 1441Loading...
17
ጭቆናን መለማመድ ፤ የባርነት ልምምድ ብቻ አይደለም !! ጭቆናን ለመታገል ፖለቲከኛ ወይ ወታደር መሆን አይጠይቅም። ጭቆናን የሚታገለው የተጨቆነ ሁሉ ነው !! ግፍን ለመታገል የፖለቲካ ሹመኛ ወይም የፀጥታ አመራር መሆን አይጠበቅም። ግፍን ለመታገል የግድ ጥቃት ከተፈፀመባቸው ወገን መገኘት የግድ አይደለም። ግፍን የምትታገለው አንድም ኢ-ሰብዓዊ በመሆኑ ነው፤ ሁለትም ጥቃቱ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ስለሚመለከትህ ነው። የወጣህበት ማህበረሰብ በጥቃት ውስጥ ሲገኝ ደግሞ ሌላ ነው። ነገሩ ክብርም ሕልውናም ነው!! ድንገተኛና የአንድ ወቅት አጋጣሚ ሳይሆን ተከታታይ እና የተጠና ፖለቲካዊ ጥቃት ሲሆን ዝም ማለት ግን ክህደት ነው። ጭቆናን መለማመድ ማሕበራዊ ውድቀት ነው !! በጥቃት ላይ ጥቃት ሲደራረብ ራስን ለመለማመድ የማስተካከል ባርነት ነው!! የጥቃት መፈራረቅን ማስታመም ቀስ በቀስ ሕልውናን ለማጥፋት ፡ ወደ ባርነት የሚደረግ ጉዞ ነው !! ጭቆናን ማስታመም እና መለማመድ የባርነት ልምምድ ብቻ አይደለም፤ የመጥፋት ምርጫም ነው !! ድል ለአማራ !! #AmharaStruggle #Justice4Amhara #AmharaGenocide
1 0020Loading...
18
የተበደለ ሕዝብ ምን ያደርጋል ⁉ አርሶአደሩ እየተበደለ ነው !! ከተሜው መብቶቹን አጥቶ በኑሮ ጫና እየተበደለ ነው!! ነጋዴው እና ባለሀብቱ እየተበደለ ነው!! ሠራተኛው ኑሮ ተጭኖታል!! የኃይማኖት ተቋማት በመንግስታዊ  ጣልቃገብነት እየታመሱ እየተጠቂ ነው!! ፧ ፧ ትግሬው እየተበደለ ነው! አማራው እየተጠቃ ነው! አፋሩ እየተበደለ ነው! ኦሮሞው በስሙ ጠላት እየተነገደበት ነው፣ አልፎም ተጠምዶ ለማረስ ደረሰ! ጉራጌው እየተገፋ ነው ! ወላይታው እየተጠቃ ነው! ሱማሌው፣ ሐድያው፣ ወዘተ እየተበደለ ነው! የኢትዮጵያ ሕዝብ ጥቃትና በደል እየተፈመበት ነው!! የሚጠቃው አንድም በመንግስታዊ ቡድን ነው! ሌሎች አጥቂዎች የሉም አይባልም። ግን ዋነኛው የጥቃት ምንጭ ስልጣን የተቆጣጠረ ፋሽስት ስብስብ ነው። ለሕዝብ ሞትና መፈናቀል ግድ የማይል መንግስት በመኖሩ ነው!! የሕዝብ ጥያቄ የሚንቅ መንግስት በመኖሩ ነው። እንዲህ ሲሆን ተበዳይ ምን ማድረግ አለበት ⁉ የኢትዮጵያ ሕዝብ ከፉክክር ይልቅ ወደትብብር በመምጣት የጋራ አጥቂውን ፣ በዳዩን መታገልና በቃህ ማለት አለበት ‼️ በዝምታ በትዝብት የሚመለስ በደል የለም‼ ድል ለአማራ !! #AmharaStruggle #Justice4Amhara #AmharaGenocide
9540Loading...
19
ሕግ እየጣሰ፣ ሕግ አስከብራለሁ የሚባልለት ብሔር/ማንነት ተኮር ጥቃት፤ 👉 የስም ማጥፋት ተጠያቂነት፤ የመገናኛ ብዙሃን አዋጅ ፣  አዋጅ ቁጥር 1238/2021 ፤  አንቀጽ 84 "የስም ማጥፋት ተግባር በመገናኛ ብዙሀን ሲፈጸም ከፍትሐ ብሔር ኃላፊነት በስተቀር በወንጀል አያስጠይቅም፡፡ ነገር ግን ምንም ዓይነት የሕዝብ ጥቅም በሌለበት በግለሰቦች ላይ ከሚፈጸመው በስተቀር፣ የመጉዳት ሀሳብ ከሌለና የንግግሩ ይዘት እውነተኛ የሆነ እንደሆነ፣ የንግግሩን እውነተኛነት ለማረጋገጥ ተቀባይነት ያላቸውን አካሄዶችና መንገዶች ሁሉ ተጠቅሞ ያገኘው መረጃ ትክክለኛ እንደሆነ በቅንነት በማመን ያደረገው ንግግር ከሆነ ወይም ለሕዝብ ጥቅም ሲባል የተደረገ ንግግር ከሆነ በስም ማጥፋት ተጠያቂነት አያስከትልም።" 👉 የምንጭ ጥበቃ፤ (የመገናኛ ብዙሃን አዋጅ፣ አዋጅ ቁጥር 1238/2013፤ አንቀጽ 49 (1እና2) "የመገናኛ ብዙሃን ባለሙያዎች ለመገናኛ ብዙሃን ማንነቱ እንዳይገለጽ (ሚስጥራዊ መረጃ) በመስማማት መረጃ የሰጠውን ምንጭ እንዲገልጹ አይገደዱም፡፡ ይህ እንደተጠበቀ ሆኖ ፍርድ ቤት ግን የተፈጸመ ከባድ ወንጀል ላይ ክስ ለመመስረት ወይም መከላከያ ለማቅረብ፣ ወይም በሀገር ጸጥታ ላይ ግልጽና የማይቀር አደጋን ለመከላከል ወሳኝ የመረጃ ምንጭ ሲሆን እና ክስ ለመመስረት ወይም መከላከያ ለማቅረብ አስፈላጊና ተቀባይነት ያለው ማስረጃ ከሆነ እና የማይቀር የሆነውን አደጋ ለመከላከል ሌላ አማራጭ የሌለ ሲሆን የመረጃ ምንጭ እንዲገለጽ ትዕዛዝ ሊሰጥ ይችላል።" የአገሪቱ ሕጎች ይህንን ቢሉም ሀሳብን መግለፅ የሥርዓቱ ስጋት ሆኖ ዜጎች የማይናገሩበት፣ የተገለሉበት እና የሚታፈኑበት ሥርዓት እውን ሆኗል። ዛሬ በአማራ ጥላቻ አቅሉን የሳተ ገዢ ቡድን ስልጣን ይዟል!! የአማራ ልጆች እየታደኑ  የሚታሠሩት፤ አማራ ሥልጣን ሊቀማን ነው በሚል የሥርዓቱ ፍርሃት ነው !! በወንጀል የተዘፈቀ በመሆኑ ወንጀሎቹ እና ጥፋቶቹ የማይነገሩበት ስርዓት ለመሆን ዜጎችን ዝም የማስባል አፈናው ቀጥሏል !! ድል ለአማራ !! #AmharaStruggle #Justice4Amhara #AmharaGenocide
1 0150Loading...
20
ዘር አጥፊው የብልፅግና ቡድን አሰልጥኖና አስታጥቆ ወገናቸውን እንዲወጉ አሠማርቷቸው የነበሩ ሚሊሻዎች ወደሕዝባዊ ሠራዊቱ እየተቀላቀሉ ነው። ጎንደር ላይ በቀረበው ጥሪ መሠረት እንደዚህ ወደሕዝባዊ ታጋዩ ተቀላቅለው ይመካከራሉ። ወደፋኖ ገብቶ መሰልጠን ተመራጭ ነው። ያ ካልተቻለ አገዛዙ የሚያዘጋጃቸውን ስልጠናዎች መሳተፍ ጠቃሚ ነው። ወታደራዊ ስልጠናንም ትጥቅንም ከጠላት አድርገን ሕልውናችንን እናረጋግጣለን‼ በተለይ በተለያዩ የኢትዮጵያ ክፍል ያላችሁ አስቡበት!! እንኳን የወታደራዊ ስልጠና እድል ተገኝቶ  ስፖርታዊ ዱብዱብ የግድ ይላችኋል!!
1 1130Loading...
21
አማራ ለልዩ ልዩ ፍላጎቶች የሚመች ችግር ውስጥ የሚወድቀው  የፖለቲካ ስራ ስለሌለው ነው። ነገርን : ሁኔታን የሚመረምር የሚተነትን የሚያስረዳ የፖለቲካ ኃይል የለም። የሕዝብ መድረክ ፣ የምክክር መድረክ የለም። እና አማራ በራሱ ችግር እየተጠለፈ ነው። ነገር ሳይመረመርና ሳይሞገት፣ መግባባት ሳይያዝ፣ የጋራ አካሔድ ሳይቀመጥ ስሕተት ተሠራ ተብሎ መወቃቀስ በዛ። ፖለቲከኛውማ ያሳዝናል። ሳይተነትን ፣ ሳይናገር ፣ ከሕዝቡ ሳይመክር ፣ የሚመራውን ሕዝብ ይወቅሳል። መምራት እና ፖለቲካ ማለት ሕዝብን ማስተማርና ማነጋገር መሆኑን ረስቶታል። ልክ ሆኖ እንዲገኝ ይፈልጋል። የአማራ ነገር የመኢሶኑ አንዳርጋቸው አሰግድ እንዳለው ነው።  ከትንተና ትግል ቀደመ !! "የፖለቲካ ትንተና ሳይሰሩ የትግል ስልት ይመርጣሉ። የትግል ስልት ከመረጡ በኋላ ትንተና ይሰራሉ። እዛ ላይ ደግሞ ጥላቻ ይጨምሩበታል። የፖለቲካ ትንተና ከተሰራ በኋላ ነው፤ የትግል ስልት መመረጥ ያለበት። ከስሜት መውጣትም አስፈላጊ ነው። ጥሩ ትንተና ለመስጠት ከስሜት መውጣት ያስፈልጋል" ብሎ ነበር። የትግልን ሳይንሳዊነት ፋይዳ እናወድስ ‼ (በድጋሚ የቀረበ)
1 8441Loading...
22
ወደሳይንሳዊ እውቀት  እና ትንተና ገብተን ትግሉን ሳይንሳዊ ስናደርገው ሰፊው ጉደለቶቻችን መታረም ይጀምራሉ። ከዚያ ወዲህ ያለው ልጅነትም ጅልነትም እንደበዛበት ይቀጥላል። ቅድሚያ ለሳይንሳዊ ምርመራና ትንተና !!
1 1581Loading...
23
https://borkena.com/2024/05/07/ethiopia-national-dialogue-or-national-monologue-abiy-ahmeds-one-man-show/
1 8242Loading...
24
~ ኢሳያስ በላይ የአማራ ባንክ የማኔጅመንት ሰራተኛ ነበር ። ብልፅግና ሰሞኑን አፍሶ ካሰራቸው የአማራ ባንክ ሰራተኞች አንዱ ነው ። ዛሬ ፓሊስ ደውሎ አስከሬኑን ለቤተሰብ እና ለስራ ባልደረቦቹ አስረክቧል ። ይህንን ጉርድ፣ ቆሻሻ እና ዘረኛ ስርዐት ነው የምንታገለው ይገባሃል? ከዚህ ስርዐት ጋር የሚተባበር ሁሉ የአማራ ህዝብ ጠላት ተብሎ ሊፈረጅ ይገባል የምንለውስ ለምን እንደሆነ ይገባሃል? አይገባህም! ህዝባችን ጠፍቶ ከማለቁ በፊት ይህ የድንጋይ ዘመን የጋርዮሽ ስርዐት ሊወገድ ይገባል! ይህ አገዛዝ ባለበት አማራ ሆኖ መኖር አይቻልም! የግድ መሸነፍ ያለበት አገዛዝ ነው። ይህንን አጥፊ አገዛዝ መታገል ደግሞ ከሞራል ጥያቄም በላይ ነው! ይሔው ነው!
1 1911Loading...
25
"The man who call himself a U S Ambassador in Ethiopia" is not a credible and independet person. He is the worst man the state dpt have ever appointed in AddisAbeba.
1 3392Loading...
26
Media files
1 2710Loading...
27
የአማራ ፋኖ በጎጃም ! የመቶ ሁለተኛ ኮር የ66ኛ ክፍለ ጦር አመራር ምርኮኛው ሻምበል ኤርሚያስ ኤራሞ ባቡሬና የአማራ ፋኖ በጎጃም በበላይ ብርጌድ የሳተናው ሻለቃ አዋጊውና ማራኪው ፋኖ ቃልኪዳን ሊቁ በቢቸና ሰማይ ስር ። ድል ለአማራ ፋኖ !
9931Loading...
28
የአማራ ፋኖ በጎጃም የዮፍታሔ ንጉሴ ክ/ጦር ምክትል አዛዥ ምንትዋብ አስረስ - ከሳብሪ ታዬ
1 1800Loading...
የመከላከያው ትልቁ ሥራ ሠራዊት ጥበቃ ሆኗል። የመከላከያ ትልቁ ሥራና ክትትል የሚከዳ ሠራዊት ጥበቃ ሆኗል!! ከግንባር ብቻ ሳይሆን ከክፍሎችና ከካምፖች እየጠፋ ያለው ወታደር በጣም ጨምሯል !! ለአረመኔያዊ የዘር ማጥፋት አላማ የሚሞት የሕዝብ ልጅ የለም ‼ የትም እና በምንም ሁኔታ ውስጥ ያለው የኢትዮጵያ ሠራዊት ውግንናው ከሕዝብ ማድረግ አለበት። የአብይ አሕመድ ፋሽስታዊ አገዛዝ እንዲቀጥል የኢትዮጵያ ሠራዊት እንደቅጠል እየረገፈ፣ ደሙ እንደጎርፍ እየፈሰሰ የሚያልቅበት ምክንያት የለም‼ ሁሉም የመካላከያ አባል መሬት ለታደለው የፋሽስቱ የበላይ መኮንን ተገዢና ታዛዥ መሆን የለበትም‼
نمایش همه...
👍 8
ኦሮሙማ ገዢ ቡድን ተጨንቋል !! በጣም ተጨንቋል!! የኦሮሚያ ከተሞች ሁሉ በዚህ ልክ ሲሰቃዩ ነው ውለው የሚያድሩት!! << የኦሮሙማ ሚሊሻ >> ልክ  << እንደሁቱ ሚሊሻ >>  የዘር  ማጥፋት ጭፍጨፋ እንዲፈፅም የተዘጋጀ ቢሆንም በደል ያንገፈገፈውን አቢዮታዊ የሕዝብ ሠራዊት አያስቆሙትም ‼ በርትተናል !! እየተማርን ነው፥ እንማራለን !! እየታረምን ነው ፥ እንታረማለን!! ለምደናል፣ እየለመድን ነው !! መቻልን ቀምሰነዋል!! ድልን አጣጥመነዋል!! እያሸነፍን ነው ‼ ድል ለአማራ ትግል ‼
نمایش همه...
👍 2
በ19 ቦታዎች ዓውደ ውጊያዎች ተደርገዋል። በተመሣሣይ ቀን በአንድ ዞን ይህን ያህል ግንባር የሸፈነ ዓውደ ውጊያ የተደረገበት ጊዜ የለም። ይሄ የሆነው የፋኖ ጠንካራ ይዞታ ከሚባሉት አንዱ በሆነው በደቡብ ጎንደር ነው። በላይ ጋይንት (በጣራ ፣ ሞሰቢት ጎራ፣ነፋስመውጫ) በእስቴ ( ልዋዬ ፣ማዶቃ) በደራ (ገላውዲዎስ፣ልጫ) በጉና ቤጌምድር (ክምር ድንጋይ፣አርባ ምንጭ ቀበሌ ) ሰዴ ሙጃን ከአዳዳ እስከ ጨፋ ወንዝ ታች ጋይንት ከባድ ውጊያ እና ብዙ ዓውደ ውጊያዎች የተደረጉበት (ቤተልሔም፣ አጋጥ፣ፈንጣ፣አዳንሳ፣ሾደብ፣ ጨፋ፣ አራጣ ጊወርጊስ እና ዋናው ውጊያ የተደረገበት ጌዶዳ ይገኙባታል። እነ ኮሎኔል ታደሠ እነ መቶ አለቃ መሠረት (ባለፈው 100 ልዩ ኃይል ከነ ሙሉ ትጥቁ ይዞ ፋኖን የተቀላቀለው) በደጋማው አካባቢዎች የነበሩ ዓውደ ውጊያዎችን በወታደራዊ ሞያ መርተዋል። በቆላማው የበሽሎ ቀጠና ከተደረጉት ውጊያዎች የጌዶዳውን  ዓውደ ውጊያ የመራው ፋኖ ከፍያለው ደሴ  ስለ ውጊያው የሚከተለውን ብሏል። << የመንግስት ኃይል ከአራት አቅጣጫ ከበባ በማድረግ ግንቦት 11/2016 ዓ.ም  ማለዳ 11:45 ውጊያ ከፈተብን። እኛም የመሬቱን አቀማመጥ መሠረት በማድረግ የኃይል ስምሪት አድርገን የተከፈተብንን ጥቃት ሙሉ በሙሉ መክተናል።  በአፀፋዊ ምላሽ በመንግሥት ኃይል ላይ ከባድ ጉዳት አድርሰናል። አሁንም ውጊያው የቀጠለ ሲሆን እስከ አሁን ባለው የዘጠኝ ሰዓታት  ውጊያ 93 በላይ የመንግሥት ኃይል (ወታደር ዐድማ ብተናና ሚሊሺያ) ተገድሏል። ቁጥራቸው በውል ያልታወቀ ቆስለዋል። ሁለት ድሽቃ አራት ብሬል እና በርካታ የነፍስ ወከፍ መሣሪያዎችን ማርከናል። ከሰዓት በፊት ይህን ያህል ጉዳት ያስተናገደው የብልጽግና መንግሥት  አራት Zu 23 የጫኑ ተሽከርካሪዎችን ከበርካታ ወታደሮች ጋር በድጋሚ እያስጠጋ ነው ሲል ጨምሮ ገልጿል። >> ግንቦት 11/2016 ዓ.ም - ® በለጠ ካሳ
نمایش همه...
👍 6 6🔥 2
Photo unavailableShow in Telegram
ሴቶች በዚህ ልክ ቆርጠው የገቡበት የሕልውና ትግል ላይ ነን !!
نمایش همه...
👍 40 4
ፋኖ ኮማንዶ ሰልጣኞች ተመርቀዋል !!
نمایش همه...
👍 7 1
Photo unavailableShow in Telegram
ሕዝባቸው ተርቦ 1.6 ሚሊዮን ብር እንዴት አወጡ የሚለው አይደለም የገረመኝ። አክሱም ከተማ እና አክሱም ሐውልት አጠገብ ይሔን ማቆማቸው እንጂ። ወያኔ የትግሬ እርግማን ነው !!
نمایش همه...
👍 13 3😁 1
ትግሉን ገምግሙት! 1) አገዛዙ በየቀኑ ስብሰባና ግምገማ ላይ ነው። ግምገማ የኢህአዴግ ፈጠራ አይደለም። ከፖለቲካ ጋር የኖረ ነው። ትግሉን መገምገም ግድ የሚያስብሉ ጉዳዮች ሞልተዋል። 2) የህዝብ ግንኙነት ስራ ብለው ለዩቱዩብ በሚጠቅማቸው መልኩ የሚያቀርቡት አካላት በዝተዋል። ለአብነት ያህል የቀበሌ ካድሬ መገደሉን በትልቅ ዜናነት የሚሰሩ፣ ተቀነደሸ፣ ወዘተ የሚሉ አካላት የፍትህና ህልውናን ጉዳይ የመገዳደልና የበቀል አስመስለው እያቀረቡት እያበላሹት ነው። የአማራው ትግል ከግዙፉ አላማው ይልቅ በካድሬና ሚሊሻ መገደል እንዲሳል እየተደረገ ነው። 3) ጉዞ ወደ አራት ኪሎ እየተባለ ተመልሶ ደግሞ የወረዳን ከተማ አራትና አምስት ጊዜ እየያዙ አለኝ የሚሉትን አመራር ማስመታት፣ አገዛዙ ሲመለስ የሚቀጣው ህዝብ እንዲማረር እያደረገ ነው። ከተማ ተቆጣጥሮ ሲወጣ ሕዝብ የአገዛዙን ዱላ የሚሰጋ ከሆነ በሂደት "አያድነኝም፣ አይቆምልኝም" ከማለት አልፎ "እንግዲህ መጡ፣ ሊያስጨርሱን ነው" ወደማለት ይሄዳል። 4) ገና ጦርነቱ መሃል ላይ አንዱን ፋኖ አመራር ከሌላኛው፣ አንዱን የሚዲያ ሰው ከሌላው የሚያጋጩ ጉዳዮች የበዙት አንድም የአገዛዙ እጅ፣ በዋነኛነት ግን የተጠኑ አካሄዶች አለመኖራቸው ነው። 5) በቅርቡ አገዛዙ ባደረገው ግምገማ 41 በመቶ የአማራ ክልል መዋቅር በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ለፋኖ መረጃ እየሰጠብኝ ነው ብሏል። ከዛ በፊት ሙሉ መዋቅሩን ከስልጣን አንስቷል። ይህ በሆነበት ከካድሬ እስከ ሚሊሻ በአንድነት ልግጠመው ማለት ስልት ማጣት ነው። 6) አልፎ አልፎ ከትህነግ ጋር ለመስራት የሚደረጉ አካሄዶች እንዳሉም ይታያሉ። ደብረፅዮንና ጌታቸው ረዳ አራት ኪሎ ቤተመንግስት ከአብይ ጋር፣ ታደሰ ወረደ ጦር ኃይሎችና ደብረዘይት ከብርሃኑ ጁላ ጋር እየዋሉ ከትህነግ ጋር አብሬ እሰራለሁ የሚል አካል ምን አስልቶ እንደሆነ ግራ ያጋባል። የትህነግ ዩቱዩበሮች ሲሰድቡት የከረሙት ፋኖ ደጋፊ መስለው ሲቀርቡ አራት ኪሎና ጦር ኃይሎች ከብልፅግና ጋር ከሚውሉት የትህነግ ወታደራዊና ፖለቲካዊ አመራሮች የተለዩ ህወሓቶች የሚመስለው ካለ ራሱን ይመርምር። 7) ትህነግ የአማራ ክልሉን ጦርነት የሚፈልገው አማራውን ለማዳከም ነው። የትህነግ የሁሌም አላማ የአማራ ግዛቶችን መንጠቅ ነው። ይህን ካሳካ በኋላ ተሳልቆ ብቻ አይሄድም። የዘር ፍጅት ፈፅሞብኛል እያለ በሀሰት ሲከሰው የኖረው ፋኖን ነው። ትህነግ በኃይል ለመያዝ የሚፈልጋቸው ግዛቶች አካባቢ ፋኖ ጦርነት እንዲከፍትለት ይፈልጋል። ይህ የስህተት መንገድ ነው። ከህዝብ ጋር ማጋጨት ብቻ ሳይሆን ኢህአፓ በሶማሊያ ጦርነት ስሙ እንደጠፋው መጥፎ አጋጣሚም ነው። የአማራ ግዛቶች ቀይ መስመሮቻችን ናቸው የሚል ቀይ መስመሩን ማስታወስ አለበት። 8) አገዛዙ ህዝብን በድህነት ማጥ ውስጥ ከትቶ ማሸነፍ ይፈልጋል። ትግል ውስጥ ላለው ደግሞ ህዝብ ስንቁም መሸሸጊያውም ይሆናል። ስለሆነም አገዛዙ የማይፈልገውን በጦርነት ወቅትም ቢሆን ህዝብ አርሶ፣ ነግዶ እንዲበላ ማድረግ ያስፈልጋል። ካልሆነ ሰብአዊ ቀውሱን አንችለውም። በትግራይ ከጦርነት በኋላ የእርስ በእርስ መገዳደል፣ ስርቆትና ስደት ቅጥ አጥቷል። በጦርነት መሃልም ይህን ማሰብ ያስፈልጋል። እንዲያውም ትህነግ ቦታ ፈልጎ እንጅ በአንድም የትግራይ ከተማ ሳይዋጋ ነው ይህ ሁሉ ቀውስ የደረሰው። 9/ በጦርነቱ መሃል እርስ በእርሱ የሚራኮተው መአት ነው። ያልተወገዘ የፋኖ አመራር፣ እስረኛ፣ ምሁር፣ ተቋም፣ የሚዲያ ሰው ወዘተ የለም። ይህ ውጥንቅጥ ያልተገመገመ ትግል ውጤት ነው። ሲገመገም "እከሌ ይህን አጥፍቷል" ይባላል። እንዳይደግመው ይደረጋል። አሁን ያጠፋው ጥፋቱን እያስተባበለ፣ የተቹት ላይ ሌላ መለስተኛ ጦርነት እየከፈተ ነው የቀጠለው። አደገኛ ነው። ቆም ብሎ መገምገም፣ ጥርት ማድረግ ያስፈልጋል። ዋጋ እየተከፈለበት፣ ህዝብ እየተሰቃየ ግምገማ እየፈራ የሚቀጥል አካል የአማራን የህልውና ትግል ወደ እርስ በእርስ ንትርክ ከማውረድ የዘለለ የሚፈይደው ነገር አይኖርም። ትግል በየጊዜው ይገመገማል። ያልተገመገመ ትግል እዳ ያመጣል። በተለይ እንደ ሕዝብ!
نمایش همه...
👍 7
نمایش همه...
የአገዛዙ የኢንተራሐሞይ መንገድ! ፤ "አማራን እንደ ሩዋንዳ የቱርሲ ጎሳዎች ማጥፋት ቀላል አይደለም " || ABC TV የእኛ ዕይታ ግንቦት, 2016

#ABCTV #amhara #ethiopian #ABCTV #amhara #ethiopian ABC TVን ይደግፉ!

https://amharabroadcasting.com/donate...

https://gofund.me/e224aaa6

የABC TV ቋሚ አባል ይሁኑ፡

https://amharabroadcasting.com/members

#ABCTV #amhara #ethiopian #ABCTV #amhara #ethiopian @AbcTvAmhara የዩቱብ ቻናልን ሰብስክራይብ በማድረግ ቤተሰብ ይሁን! ተጨማሪ መረጃዎችን ለመከታተል ተከታዮችን ገፆች ይቀላቀሉ ያጋሩ። 1) Youtube - @Abctvchannel1 2) rumble -

https://rumble.com/user/AbcTvAmhara

3) Telegram -

https://t.me/abctvamhara

4) Facebook -

https://www.facebook.com/AmharaBroadc...

5) twitter -

https://twitter.com/AmharaBCenter

6) Website -

https://amharabroadcasting.com

7) TikTok - @amharabroadcasting ABC Tv !! ትጋታችን ለሕልውናችን !! #ABCTV #amhara #ethiopian #Fano #FanoAmhara #amhara

👍 2
የነገሮች ምንጭ ውስጣዊም ውጫዊም ነው። የሕልውና አደጋዎች ምንጭም ውስጣዊና ውጫዊ ናቸው። ትግልም ውስጣዊና ውጫዊ ነው ‼ የውስጥ ችግሮችን በአንድነት ስም እየሸፋፈኑና እያድበሰበሱ መሔድ ስሕተት ብቻ አይደለም። አጠቃላይ ትግሉን ገደል የሚከት አደገኛ ልምምድ ነው። Compromise የሚደረግና የማይደረግ አላማ አለ።  የማይደረግበት የሕልውና አላማ ላይ ነን!! የዚህ ዘመን ታጋይ ካለፈው ልምድና ትምህርት የወሰደ እንጂ ባለፈው የውድቀት ሐዲድ የሚኳትን ሊሆን አይገባም። ውስጣዊ ሁኔታን እና አሰላለፍን የማስተካከል ጥያቄ ሲነሳ በወንድም ላይ የሚፈፀም ማጥቃትና መጓተት እየተደረገ የሚቀርበው አተያይ የትግልን ባሕሪ አለመረዳት ነው።  አላማህን የሚያደናቅፍና የሚጠልፍ አካል የሚመጣው ከውጭ ብቻ ሳይሆን በዋናነት ከውስጥ ነው። ውስጣዊ አንድነትና ግልፅነት መፍጠር የውጭውን ጠላት ከመታገል በላይ ዋጋ ያለው ቁምነገር ነው። ስለሆነም መጀመሪያ አሰላለፉ መጥራት አለበት ‼ አማራን የሚያስቀድም በአንድ ጎራ ኢትዮጵያን አስቀድማለሁ የሚል በሌላ ጎራ ተሰልፎ በአንድ ሕዝብ ትከሻ ላይ ሊራኮት አይገባም። ሁለት አይነት አስተሳሰብ፣ ሁለት አይነት ርዕዮተ-ዓለም ፣ ሁለት አካሔድ ፣ ሁለት ኢንዶክትሪኔሽን፣ ሁለት አይነት ስብከት፣ ሁለት ምናምን በአንድ ሕዝብ ላይ ጭኖ መታገል አይቻልም!! ሕዝባችን ሁለት አካላትን የመጠበቅና የመቀለብ ግዴታ የለበትም። አማራን ሕልውናውን ለማረጋገጥ በሚያስችለው አግባብ በአማራነት ማደራጀት ምርጫና መብት አይደለም‼ ግዴታ ነው‼ የሕልውና አደጋ ውስጥ ያለውን አማራ በአማራነት መደራጀትህ ብሔርተኛ መሆን ነውና አያዋጣም የሚሉ አካላት ከአብይ አሕመድ ያላነሱ ጠላቶች ናቸው‼ 30 አመት ሙሉ ጠብ ያረጉት ነገር የሌላቸው የውድቀት እሽክርክሪት ውስጥ የሚባዝኑ አካላት ዛሬም መፍትሔ ከእኛ ነው እንዲሉ መፍቀድ ነውር ነው!! ዛሬ ላይ ተነጋግሮ መፍትሔ ማምጣት የማይችል ስብስብ ድል መጥቶ ስልጣን ቢይዝም ስለማይበጅ ከወዲሁ መራር ውሳኔን ለመጋት መዘጋጀት አለበት ‼
نمایش همه...
👍 4
02:59
Video unavailableShow in Telegram