fa
Feedback
@Maria Rubatto primary catholic school

@Maria Rubatto primary catholic school

رفتن به کانال در Telegram
1 325
مشترکین
+424 ساعت
+187 روز
+9830 روز
آرشیو پست ها
ለማሪያ ሩባቶ ካቶሊክ ት/ቤት ወላጆች እና አሳዳጊዎች # የ2018 ዓ.ም ትምህርት ዘመን ምዝገባ ከሀምሌ 3/11/2017 እስከ ሀምሌ 10/11/2017 ድረስ ይሆናል # የምዝገባ ክፍያ የሚከናወነው በባንክ ሲሆን ቀድሞ ት/ቤት በመገኘት የመክፈያ ፈቃድ መውሰድ ያስፈልጋል # ከላይ በተጻፈው አካውት በእናት ባንክ እና በንግድ ባንክ መክፈል ትችላላችሁ። # የምዝገባ ሰከት ጠዋት ከ2:00 እስከ 6:00 ከሰአት በኋላ 7:00 እስከ 9:00 ሰአት ይሆናል። # ለቀጣይ አመት የቅድመ ዝግጅት ስራዎች እንዲመቻች በተጠቀሱት ቀናት ማስመዝገብ ያስፈልጋል።

photo content

photo content

photo content

photo content

በ217ዓ.ም 132 የስድስተኛ ክፍል ተማሪዎች ከተማ አቀፍ አንደኛ ደረጃ መልቀቂያ ፈተና ተፈትነው 130 ተማሪዎች በጥሩ ውጤት አልፈዎል።

እንኳን ደስስስ አላችሁ ዘንድሮ 2017 ዓ.ም ስምንተኛ ክፍል ሚኒስትሪ የተፈተኑ 76 ተማሪዎቻችን ሁሉም በጥሩ ውጤት አልፈዋል።

🔖   ማስታወሻ  🔖       🔔 የስብሰባ ጥሪ 🔔 ከ2018 የትምህርት አገልግሎት ክፍያ ጭማሪ ጋር በተያያዘ  አጠቃላይ የወላጅ  ስብሰባ ቀን 🥇 እሁድ ሰኔ 15 ጠዋት 3:00 ማሳሰቢያ:- ስብሰባዉ በ2018 የትምህርት ዘመን የአገልግሎት ክፍያ   ጭማሪ ላይ ብቻ ያተኮረ ሲሆን የሁሉም ወላጅ የነቃተሳትፎ  ስለሚያስፈልግ ሁሉ ወላጅ መገኘት አለበት   ትምህርትቤቱ

ለተማሪ ወላጆች ዛሬ በልጆቻችሁ የተላክው የስብሰባ ጥሪ ወረቀት ላይ ፈርመው ሰኞ 9/10/2017 በተማሪዎች ለት/ቤት እንዲመለስ። በተጨማሪም በ15/10/2017 በሚደረገው ስብሰባ እንድትገኙ በጥብቅ እናሳስባለን።

ለወላጆች በሙሉ የ2017 ዓ.ም የማጠናከሪያ ትምህርት ሐሙስ 28/9/2017 ዓ.ም ስለተጠናቀቀ ከሰኞ 2/10/2017 ዓ.ም ጀምሮ ትምህርት የሚሰጠው እስከ 9:15 ሰአት ድረስ መሆኑ እናሳውቃለን።