1 325
مشترکین
+424 ساعت
+187 روز
+9830 روز
آرشیو پست ها
ለሁለተኛ ዙር መፅሀፍ ግዢ ቅድሚያ ክፍያ የከፈላችሁ ወላጆች መፅሀፍ ስለመጣ ከነገ ሰኞ 19/01/2018 ዓ.ም ጀምሮ መውሰድ ትችላላችሁ ።
ሰላም ለእናንተ ይሁን
ከሰኞ 12/01/2018 ዓ.ም ጀምሮ የትመህርት ሰዐት እስከ 9:30 ድረስ መሆኑን እናሳውቃለን
ለተማሪ ወላጆች/አሳዳጊዎች
ለሁለተኛ ዙር መፅሐፍ ግዢ ከመስከረም 06/01/2018 እስከ 9/01/2018ዓ.ም ድረስ ከፍላችሁ እንድትመዘገቡ እናሳስባለን።
ሰላም ለእናንተ ይሁን
ከመስከረም 5/01/2018 እስከ 16/01/2018 ዓ.ም ድረስ ትምህርት የሚሰጠው እስከ ምሳ ሰአት 6:45 ድረስ መሆኑን እናሳውቃለን።
የመፅሐፍ ቅድመ ክፍያ የከፈላችሁ ወላጆች ከ1 ክፍል እስከ 8 ክፍል መፅሐፍ ስለመጣ ነገ እሮብ 14/12/2017 ጠዋት 2:30 እስከ 6:30 ድረስ መውሰድ ትችላላችሁ።
ለተማሪዎች መጽሐፍ ለመግዛት የምትፈልጉ ወላጆች ከዚህ በፊት ለመጸሀፍ እንድትከፍሉ ያሳሰብን ቢሆንም የከፈሉት ቁጥር አነሰተኛ በመሆኑ እሰከ እሮብ (30/11/2017)ድረስ ብቻ እንድትከፍሉ እናሳስባለን::
የተከበራችሁ የተማሪዎቻችን ወላጆች
የክረምት ት/ት ዛሬ ሰኞ 14/11/2017ዓ.ም ተጀምሯል ነገር ግን ለትምህርት የመጡ ተማሪዎች ቁጥር ውስን ስለ ሆኑ ከነገ ጀምሮ ወደ ት/ቤት እንድትልኳቸው እናሳስባለን።
የተከበራችሁ የተማሪዎቻችን ወላጆች
የ2017 ዓ.ም የክረምት ትምህርት ከ5ኛ እስከ 12ኛ ክፍል ሰኞ 14/11/2017 ይጀመራል። ለክረምት ት/ት ልጆቻችሁን ያላስመዘገባችሁ ወላጆች ልጆቻችሁ እየተማሩ እስከ ሀምሌ 30/11/2017 ድረስ መክፈል ስለምትችሉ ሰኞ 14/11/2017 ት/ት ቤት እንድትልኳቸው እናሳስባለን።
የተከበራችሁ የተማሪዎቻችን ወላጆች እና አሳዳጊዎች
#የነባር ተማሪዎች ምዝገባ የሚጠናቀቀው ሐሙስ 10/11/2017 ዓ.ም እንደሚጠናቀቅ ይታወቃል። የቀረው ሁለት ቀናት ብቻ ስለሆነ በቀሩት በቀናት ተጠቅማችሁ እንድታስመዘግቡ እናሳስባለን።
