fa
Feedback
Bashewam Primary & Junior School 1-8

Bashewam Primary & Junior School 1-8

رفتن به کانال در Telegram

Bashewam School Grade 1-8

نمایش بیشتر
2 748
مشترکین
-124 ساعت
+127 روز
+4230 روز
آرشیو پست ها
photo content

🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺 ✅ 🌺እስኪ እንኳን ደስ አላችሁ እንባባል!!! የ2️⃣0️⃣1️⃣7 ዓ.ም ከተማ አቀፍ የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ተማሪዎቻችን በከፍተኛ ዉጤት ወደ 9ኛ ክፍል ያልፉ ሲሆን የግቢያችን ከፍተኛው ዉጤት 99.6%ሆኖ ተመዝግቧል:: 🌺🌹እንኳን ደስ አላችሁ!!!🌺🍒 🅒︎🅞︎🅝︎🅖︎🅡︎🅐︎🅣︎🅤︎🅛︎🅐︎🅣︎🅘︎🅞︎🅝︎ 🌺🌹⭐⭐⭐⭐⭐⭐⭐⭐🌺🍒

photo content

Congratulations to All 8th grade students who have been promoted to the next grade with high scores. You can check your results using the link above.

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የአጠቃላይ ካውንስል አባላት የ2017 የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የማለፊያ ውጤት 50% እንዲሆን በዛሬው እለት ወስነዋል። (ሰኔ 17/
+8
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የአጠቃላይ ካውንስል አባላት የ2017 የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የማለፊያ ውጤት 50% እንዲሆን በዛሬው እለት ወስነዋል። (ሰኔ 17/2017 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ዘላለም ሙላቱ በከተማ አስተዳደሩ የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት በየአመቱ መሻሻል እያሳየ መሆኑን ገልጸው ከባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት በመስራቱ ዘንድሮም ከአምናው የተሻለ ውጤት ለመመዝገብ ችላል ብለዋል። ዶክተር ዘላለም አያይዘውም በ2017 ዓ.ም የሒሳብና እንግሊዘኛ ትምህርትን ለማሻሻል ተግባራዊ የተደረገው ስትራቴጂ በተማሪዎች ውጤት መረጋገጡን ጠቁመው ፈተናውን በአጭር ጊዜ በማረም ውጤቱ ይፋ እንዲሆን ቀን ከሌት ሲሰሩ ለቆዩ የፈተና ክፍል ባለሙያዎችና ሂደቱን ሲደግፉ ለነበሩ አመራሮች ምስጋና አቅርበዋል። በቀጣይ ጥቂት ቀናትም የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ውጤት ይፋ እንደሚደረግ አስታውቀዋል። ውጤቱም ዛሬ ከሰዓት ይፋ ይደረጋል ብለዋል፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ አቶ ዲናኦል ጫላ በበኩላቸው በከተማ አስተዳደሩ በ2017 ዓ.ም 70,525 ተማሪዎች ፈተናውን መውሰዳቸውን ገልጸዋል፡፡ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ! https://linktr.ee/aacaebc

የ2017 የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት በነገው ዕለት ይፋ ይሆናል፡፡ (ሰኔ 16/2017 ዓ.ም) የ2017 የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና
የ2017 የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት በነገው ዕለት ይፋ ይሆናል፡፡ (ሰኔ 16/2017 ዓ.ም) የ2017 የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት በነገው ዕለት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የአጠቃላይ ካውንስል አባላት በማለፊያ ነጥቡ ላይ ውይይት ካደረጉ በሃላ ይፋ ይደረጋል። የ2017 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና በአጭር ጊዜ ታርሞ ይፋ መደረጉ ተማሪዎች ለቀጣዩ የትምህርት አመት ከወዲሁ በቂ ዝግጅት እንዲያደርጉ የሚያስችል ሲሆን የ2017 የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ከሰኔ 3-4/2017 ዓ.ም ድረስ በከተማ አስተዳደሩ በሚገኙ 194 የመፈተኛ ጣቢያዎች ለተከታታይ ሁለት ቀናት መሰጠቱ ይታወሳል፡፡ ። መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ! https://linktr.ee/aacaebc

የ2017 የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት በነገው ዕለት ይፋ ይሆናል፡፡ (ሰኔ 16/2017 ዓ.ም) የ2017 የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና
የ2017 የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት በነገው ዕለት ይፋ ይሆናል፡፡ (ሰኔ 16/2017 ዓ.ም) የ2017 የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት በነገው ዕለት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የአጠቃላይ ካውንስል አባላት በማለፊያ ነጥቡ ላይ ውይይት ካደረጉ በሃላ ይፋ ይደረጋል። የ2017 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና በአጭር ጊዜ ታርሞ ይፋ መደረጉ ተማሪዎች ለቀጣዩ የትምህርት አመት ከወዲሁ በቂ ዝግጅት እንዲያደርጉ የሚያስችል ሲሆን የ2017 የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ከሰኔ 3-4/2017 ዓ.ም ድረስ በከተማ አስተዳደሩ በሚገኙ 194 የመፈተኛ ጣቢያዎች ለተከታታይ ሁለት ቀናት መሰጠቱ ይታወሳል፡፡ ። መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ! https://linktr.ee/aacaebc

ላለፉት ሦስት ቀናት ሲሰጥ የቆየዉ የ2017 ዓ.ም የ 6ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በዛሬው ዕለት ሰኔ 12/2017 ዓ.ም በሰላም ተጠናቀቀ። ተማሪዎች ዝግጁ ሆነው በሰዓት እንዲደርሱ ክትትል ላደረጋችሁ ዉድ ወላጆች ፣ከዝግጅት ምዕራፍ ጀምሮ ተማሪዎቹን ለፈተና ለማብቃት ንቁ ተሳትፎና የላቀ ሚና ላበረከታችሁ ዉድ-መ/ራን፣ ርዕሳነ መምህራን፣ የአስተዳደር ሰራተኞች፣ በፈተና ወቅት የተቀላጠፈ የትራንስፖር አግልግሎት ለሰጣችሁ ሾፌሮች በትምህርት ቤቱ ስም እጅግ በጣም ከልብ እናመሰግናለን!!!           መልካም ውጤት ለተማሪዎቻችን!!!                               ት/ቤቱ

photo content

photo content

photo content

ለ6ኛ ክፍል የተማሪ ወላጆች በሙሉ:: ✍️ሐሙስ ሰኔ 12/2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 4:30 ሰዓት ላይ የ6ኛ ክፍል የሚኒስትሪ ፈተና ይጠናቀቃል:: ስለሆነም እንዳጠናቀቁ ወደ ቤት የሚለቀቁ ስለሆነ ዉድ-ወላጆች ይህን አውቃችሁ እንድትረከቧችዉና ክትትል እንድታደርጉ እያሳወቅን አስከ 6:00 ሰዓት ቆይታችሁ በሰርቨስ ለመሄድ የምትፈለጉ ተማሪዎች ካላችሁ ጠብቃችሁ መሄድ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን::                                  ት/ቤቱ

ማሳሰቢያ:- ✍ ዉድ ተማሪዎች ት/ቤቱ ሰርቪስ ያዘጋጃ ሰልሆነ እንዳያመልጣችሁ ሁሉም ተፈታኝ ተማሪዎች ከ2:00 በፊት ባሽዋም ት/ቤት መድረስ ይጠበቅባችኋል። ✍️ በቀን 10 እና 11 ሙሉ ቀን እስከ 9:00 ሰዓት የሚቆይ ስለሆነ ምሳ ይዞ መምጣት ይጠበቅባችኅል::ሐሙስ ሰኔ12 ግን 4:30 ሰዓት ላይ የፈተናው መጠናቀቂያ ይሆናል:: ✍  በፈተና ቀናት ጠዋት በሰዓቱ መገኘት, የት/ቤቱን ዩኒፎርም መልበስ፣እርሳስ ፣ላጲስ እና አድሚሽን ካርድ መያዝ ከሁሉም ተማሪዎች በእጅጉ የሚጠበቅ ግዴታ ስለሆነ ዉድ- ወላጆች:- ተማሪዎች ከቤት ሲወጡ የማስታወስና የማረጋገጥ ሥራ እንድትሰሩ እናሳስባለን።   🏆 ❤️  የምንወዳችሁ እና የምናከብራችሁ ዉድ የ 6ኛ ከፍል ተማሪዎቻችን መልካም ጊዜ ነበረን...🙏❤️🏆 ❤️🏆መልካም የፈተና ጊዜ ይሁንላችሁ !❤️🏆🏆🏆                                  ት/ቤቱ 🏆 ❤️  We had a great time with our beloved and respected 6th grade students 🙏❤️🏆 ❤️🏆Have a great exam season!❤️🏆🏆🏆  

photo content