Pharmacist Voice ETH
رفتن به کانال در Telegram
Your trusted source for verified health news and the latest pharmacy insights from Ethiopia and around the globe. We cut through the noise to bring you professional, evidence-based information and expert discussions. Promotion Dm 👉 @onlyGodgrace
نمایش بیشتر7 281
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
-167 روز
-5730 روز
در حال بارگیری داده...
کانالهای مشابه
هیچ دادهای
مشکلی وجود دارد؟ لطفاً صفحه را تازه کنید یا با مدیر پشتیبانی ما تماس بگیرید.
ابر برچسبها
هیچ دادهای
مشکلی وجود دارد؟ لطفاً صفحه را تازه کنید یا با مدیر پشتیبانی ما تماس بگیرید.
اشارات ورودی و خروجی
---
---
---
---
---
---
جذب مشترکین
سپتامبر '26
سپتامبر '26
+11
در 0 کانالها
اوت '26
+175
در 0 کانالها
Get PRO
ژوئیه '26
+204
در 1 کانالها
Get PRO
ژوئن '26
+479
در 0 کانالها
Get PRO
مه '26
+19
در 0 کانالها
Get PRO
آوریل '26
+178
در 0 کانالها
Get PRO
مارس '26
+231
در 0 کانالها
Get PRO
فوریه '26
+247
در 0 کانالها
Get PRO
ژانویه '26
+527
در 0 کانالها
Get PRO
دسامبر '25
+494
در 0 کانالها
Get PRO
نوامبر '25
+527
در 0 کانالها
Get PRO
اکتبر '25
+315
در 0 کانالها
Get PRO
سپتامبر '25
+488
در 0 کانالها
Get PRO
اوت '25
+374
در 1 کانالها
Get PRO
ژوئیه '25
+518
در 0 کانالها
Get PRO
ژوئن '25
+931
در 1 کانالها
Get PRO
مه '25
+1 460
در 0 کانالها
Get PRO
آوریل '25
+485
در 0 کانالها
Get PRO
مارس '25
+2 846
در 0 کانالها
| تاریخ | رشد مشترکین | اشارات | کانالها | |
| 04 سپتامبر | +4 | |||
| 03 سپتامبر | +1 | |||
| 02 سپتامبر | +3 | |||
| 01 سپتامبر | +3 |
پستهای کانال
የምግብና የጤና ግብዓት ቁጥጥር የ2018 በጀት ዓመት እቅድ አፈፃጸም ግምገማ መድረክ ተሳታፊዎች በአርባ ምንጭ ከተማ የተከናወኑ የኮሪደር ልማት ሥራዎችን በመጎብኘት የእግር ጉዞ አካሄዱ፡፡
ነሐሴ 28 / 2018 ዓ.ም አርባ ምንጭ ከተማ — የጉባኤው ተሳታፊዎች ከአርባ ምንጭ ከተማ ባህል ማዕከል እስከ ሲቻ አደባባይ የእግር ጉዞ ያደረጉ ሲሆን፥ በዚሁ ወቅት በከተማው አስተዳደር የተከናወኑ የኮሪደር ልማት ሥራዎችን መመልከት ችለዋል፡፡
በተከናወነው የኮሪደር ልማት መደመማቸውን በተመለከተ አስተያየታቸውን የሰጡን የጉባኤው ተሳታፊዎች፥ ለቱሪስት መናኸሪያ ለሆነችው አርባ ምንጭ ከተማ የተገነባው የኮሪደር ልማት ልዩ ድምቀትና ውበት እንዳጎናጸፋት ተናግረዋል፡፡
ከዓመታት በፊት በዚሁ ከተማ ተመሳሳይ የምግብና የጤና ግብዓት ቁጥጥር እቅድ አፈፃጸም ግምገማ መድረክ መካሄዱን ያስታወሱት ተሳታፊዎቹ፥ የዘንድሮውን ልዩ የሚያደርገው ከተማዋን ለነዋሪዎቿና ለጎብኚዎች ይበልጥ ምቹ የሚያደርጉ የመሰረተ-ልማት ዝርጋታዎች በጥራትና በስፋት የተከናወኑበት በመሆኑ የተለየ ስሜት እንደፈጠረባቸው ገልጸዋል፡፡
| 2 | #New
#Pharmacist
Pharmaceutical Procurement officer
Addis Ababa
Bethel Teaching hospital
BSC degree in pharmacy
1 year experience
Apply
👇👇👇👇
Registration Time from Sep.04 up to Sep 12/2026
How to Apply:
Interested applicants who meet the above requirements should submit their application, CV, and non-returnable copies of credentials in person or Telegram 0713836463 or @senaitgirma65 please mention the position you are applying for
Only shortlisted candidates will be contacted for an interview.
For further Information Contact - 09-47-928888//09-56-868557 | 154 |
| 3 | All Are Cordially Invited to EPA YPG Webinar Series – 1.
In commemoration of the Ethiopian Pharmaceutical Association (EPA)’s Golden Jubilee in December 2024, EPA introduced 7 new pharmacy initiatives one of which is focused on strengthening the Young Pharmacists Group/Wing (YPG). To move this initiative forward, EPA established a task force/committee and has been actively working to empower young pharmacists through mentorship, professional development and engagement within the association.
Following the revitalization of the committee, the task force has continued to advance the initiative with a dedicated webinar session. The first webinar in this series will be titled: “Building Your Path in Pharmacy: Career Journey, Experience, Lessons and Emerging Opportunities.” This session is designed to support young pharmacists as they plan their professional future by sharing real experiences, practical lessons, and insights into emerging opportunities in the pharmacy field.
The webinar is scheduled for September 9, 2026, from 3:00 PM to 5:00 PM (Nairobi time). Interested participants are kindly requested to register in advance using the link provided below to secure their spot and receive any pre-webinar information.
https://us06web.zoom.us/meeting/register/xrEY6WBBRNehMK7VRMYvYg
After registering, you will receive a confirmation email containing information about joining the meeting. | 160 |
| 4 | بدون متن... | 133 |
| 5 | #vacancy@PVEthiopia | 154 |
| 6 | #New
#HO
#Nurse
#Midwife
Project Assistant
Mekele & Sekota
Experience 2 years with Sexual and reproductive health are Advantageous
Apply
👇👇👇
https://jobs.smartrecruiters.com/AmrefHealthAfrica4/744000146620209-project-assistant-srhr-next-alliance-ethiopia
Join for more
👇👇👇
@pvethiopia | 187 |
| 7 | ሰላም! የDOOD PHARMACY 💊 ቤተሰቦች የCOC ውጤት ስትጠብቁ ለነበራችሁ ዛሬ ተለቋል መቁረጫ ነጥቡም የፋርማሲ 42.4 ሆኗል !
ያላያችሁ እየገባችሁ በዚህ Link ተመልከቱ
https://hple.moh.gov.et/results | 207 |
| 8 | #የበዓል #ምግቦችን #ሲገዙ #እነዚህን #ያስተውሉ | 209 |
| 9 | 📌 Vacancy Announcements:-
Organization: Heal Africa Health City S.C. / Bethel Teaching General Hospital
Location: Addis Ababa
Positions:-
1. Position: Radiologist
Education: #Medical_doctor with specialty in Radiology; with relevant skills and experience
Minimum Experience: #1_year
3. Position: Quality Head
Education: MD and #MPH; Master’s in Health Care Quality is preferred; with relevant skills and experience
Minimum Experience: #2_years
3. Position: Pediatrician
Education: #Medical_doctor with specialty in Pediatrics and Child Health; with relevant skills and experience
Minimum Experience: #1_year
4. Position: Gynecologist
Education: #Medical_doctor with specialty in Gynecology; with relevant skills and experience
Minimum Experience: #1_year
5. Position: Anesthetist
Education: BSc in #Anesthesia; with relevant skills and experience
Minimum Experience: 2 years
Application Deadline: September 5, 2026
🔗 Vacancies Details:
https://doctorsonlinee.com/company/external-40697-heal-africa-health-city-s-c-bethel-teaching-general-hospital/
➡️ Share
@pvethiopia | 234 |
| 10 | #New
#Pharmacist
Technical Manager
Wholesale
Addis Ababa
BSC in pharmacy
Experience 5 years
Apply
👇👇👇👇
Interested and qualified applicants who meet the above requirements are invited to submit their CV and supporting documents before the deadline.
Deadline: May 1, 2026
Email Applications: * info@waglpharma.com
netu3tekle@gmail.com
Phone Inquiries: * 0912-713344
0944-169550
Join for more
👇👇👇
@pvethiopia | 230 |
| 11 | 📌 Vacancy Announcement:-
Organization: Ethiopian Society of Obstetricians and Gynecologists (ESOG)
Position: CPD Officer
Education: Bachelor’s degree or higher in Health Sciences, #Public_Health, Education, Business Administration, Management, or a related field; with relevant skills and experience
(well experienced)
Location: Addis Ababa
Application Deadline: September 5, 2026
🔗 Vacancy Details
https://doctorsonlinee.com/job/cpd-officer-2/
🔗 View All Vacancies
➡️ Share
@pvethiopia | 218 |
| 12 | #New
#GP
#HO
#NGO
Experience 1-3 years
Surgical Programs Coordinator
Smile
Hawasa
Apply
👇👇👇
Application link; https://www.paycomonline.net/v4/ats/web.php/
Join for more
👇👇👇
@pvethiopia | 222 |
| 13 | #New
#Labratoryhead
Hawasa
Experience 3 years
BSC in medical Laboratory
Apply
👇👇👇
By email: ademret@gmail.com and aberamangesha@509gmail.com
Application letter, CV and scanned educational and work experience documents are expected to be attached to both email addresses.
Join for more
👇👇👇
@pvethiopia | 213 |
| 14 | بدون متن... | 36 |
| 15 | የመድኃኒትና የሕክምና መገልገያዎችን አቅርቦት ለማሻሻል የሚያስችል ታሪካዊ የትብብር ስምምነት በኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ አገልግሎት (EPSS) እና በኢትዮጵያ ጤና እንክብካቤ ፌዴሬሽን (EHF) መካከል ተፈረመ።
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
የስምምነቱ ዋና ዓላማ ከግል የጤና ዘርፍ የሚመጣውን የመሠረታዊና ሕይወት አድን መድኃኒቶች እንዲሁም የሕክምና መገልገያዎች ፍላጎት በአንድ ላይ ማሰባሰብ እና አቅርቦቱን ማሳደግ ነው።
የኢትዮጵያ ሄልዝኬር ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ዶ/ር ማርቆስ ፈለቀ እንደገለጹት፤ አጋርነቱ የEPSSን የግዥና የአቅርቦት ሰንሰለት አቅም በመጠቀም የመድኃኒት አቅርቦትን ለማሻሻል፣ ዋጋን ተመጣጣኝ ለማድረግና አስተማማኝነትን ለማረጋገጥ ያለመ ነው ብለዋል።
አክለውም ስምምነቱ በቅድሚያ ከፍተኛ ትኩረት በሚሹ ምርቶች ላይ በማተኮር ተጨባጭ ውጤት ለማስመዝገብና ከትግበራው በሚገኝ ትምህርት ሂደት ውስጥ አቅምን እያደራጁ ለመሄድ ታስቦ የተዘጋጀ መሆኑን አብራርተዋል።
በሌላ በኩል የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ አገልግሎት ዋና ዳይረክተር ዶ/ር አብዱልቃድር ገልገሎ እንደተናገሩትም "የግል ወይም የመንግሥት ታካሚ የሚባል የለም፤ ያለው ጥራት ፣ ተመጣጣኝ ዋጋ የሚፈልግ እና አስተማማኝ የጤና አገልግሎት የሚሻ አንድ ታካሚ ብቻ ነው" ብለዋል።
አጋርነቱ የማደንዘዣ (Anesthesia)፣ የካንሰር ሕክምና (Oncology) መድኃኒቶች እና የዲያሊሲስ (Dialysis) መገልገያዎችን ፍላጎት በአንድ ላይ በመሰብሰብ በተመጣጣኝ ዋጋ ለማቅረብና ገበያውን ለማረጋጋት ትልቅ አስተዋጽኦ እንደሚኖረውም አክለው ገልጸዋል።
#መገልገል ክብር ነው!! | 267 |
| 16 | ሰላም, እንዴት ናችሁ? ዛሬ በሥርዓት መስማት የሚፈልግ ሰው ብቻ ነው ይሄን ቪዲዮ የሚያየው።
ምን ልላችሁ ፈልኩኝ ዛሬ? ራንደም ነገር ላወራው ቁም ነገር ነው። ከሁለት ወር ከምናምን በፊት ቲክቶክ ላይ ኢንጌጅመንት የለኝም, ቪው የለኝም, በቃ በጣም ይወስነኝ ነበር ግን 50 ሺህ ነው የሚታየው, በጣም ሺህ ነበረ, ማስተዋወቂያም የለም። ቁም ነገር ነው ይሄን ማወራችሁ።
እና በቃ እንቢ ብዬ ሎኪን አደረኩ እና በደንብ ሰራሁት ምናምን ከዛም እግዚአብሔር ይመስገን አናሊቲክስም ተስተካከለ በየቀኑም ከእናንተ ጋር እንገናኛለን, እንነጋገራለን ግን አንድ የገባኝ ነገር ምን መሰላችሁ?
አንድ ነገር ከፈለጋችሁ ጠዋት, ማታ, ሌሊት, ሽንት ቤት ሆናችሁ, እያበላችሁ, እየነዳችሁ ስለዛ አንድ ነገር ብቻ ማሰብ ያለብላችሁ። በቃ ሁለት ነገር እንዳታስቡት አስታችሁ።
ሁልጊዜ እዛ ነገር ላይ በግድ ഒብሰስድ (obsessed) ልመሆን ሞክሩ እንጂ በቃ ያ ነገር እናንተ ጋር ይምጣ, ይምጣ, ይምጣ እያላችሁ አይመጣም። እናንተ ትናላችሁ መሄድ ያለብላችሁ። እና ያን ነገር በቃ በየቀኑ ማሰብ ከጭንቅላታችሁ መውጣት የለበትም በምንም ተአምር።
ሲቀጥል ደግሞ አንድ የተገናዘብኩት ነገር ማለት ነው እዚህ ዓለም ላይ ምንም አዲስ ነገር የለም በቃ። ምንም ነገር የለም።
ሆነ ነገር አልተስተካከለ ያላችሁ አሁን እኔ ቆሜ ሳየው በዛ ሰዓት ግራ የሚገባኝ ነገር አልተስተካከለ ያለኝ ነገር ከጭንቅላቴ ውጪ የመጣ ነገር የለም አሁን መፍትሄው። እዚሁ ጭንቅላቴ ውስጥ ነው ያገኘሁት።
እንዴት? በቃ ቦታ ማቀያየር ነው ነገሮችን ማገናዘብ። ችግሩ የትኛውን ነው ህይወት ውስጥ? ችግር ሆኖብኝ እንዳልሰራ ያደረገኝ ምንድነው? እንደዚህ እንደሆነ ያደረገኝ ምንድነው? እንደዚህ ያደረገኝ በቃ ያንን ማወቅ ነው።
ሲቀጥል ደግሞ ሪዘን (reason) ሪዘን ባይ ዘ ዌይ like አሁን እኔ ድሃ ነኝ, እኔ ድሃ ነኝ የሚያግዘኝ ሰው የለም, የሚያረዳኝ ሰው የለም ማንም የሚያየኝ አለሁ የሚለኝ ሰው የለም ስለዚህ ድሃ ሆንኩት ብትሉ, ዮአር ራይት (you're right) ልክ ናችሁ።
እኔም በቃ በደንብ የማጨበጨበው በቃ ሊያ ልክ ነው ለዚህ ነው ማለት ነው። ግን አንደርስታንድ (understand) ያደረኩት ነገር no one's care ማንም ሰው ስላንተ አይመለከተውም, አያገባውም, ማንም ሰው ሊያድንህ ሃይል መጥም እዚህ ዓለም ላይ።
ሶስት ዓመት እኔ like የሆነ ሰው የሚያድንኝ አይነት ፊሊንግ (feeling) ነበረ ውስጥ የሚመስለኝ ቁጭ ብዬ ምናምን ምናምን ምናምን ማንም ሰው አይመለከተውም ስላንተ ህይወት አይመለከተውም ስላንተ ላይፍ አንተ እና አንተ ብቻ አንተ ነህ የሚያድነው የራሰን ህይወት።
በአንተ ቁመት የተሠራ እዚህ ዓለም ላይ ባንተ ልክ ባንተ አእምሮ ማንም የለም አንተ ብቻ ነህ ያንን አካል ማንቀሳቀስ የምችለው። ራስህን ስለዚህ ዮአር ዘ ማአን (you're the man) አንተ ብቻ ስለዚህ ምንም አዲስ ነገር የለም ጭንቅላትህን ፈትሸው መጀመሪያ ከዛ ጭንቅላትህ ሲስተካከል ውሎው ይቀየራል, አሰራሰቡ ይቀየራል, መፍትሔው።
ፕላስ ደግሞ እኔ አንድ በጣም የሚገርም አንደርስታንድ (understand) ያደረኩት ነገር ምንድነው? የሆነ ነገር ስትፈልጉ እና በጣም ፍላጎታችሁ ሲበዛ, ഒብሰስድ (obsessed) ስትሆኑ, ያ ነገር ራሱ ይመጣል።
ይሆን ይከተላችኋል ራሱ።
አሁን ለምሳሌ እኔ አሁን በቃ እየሰራሁኝ ምናምን ምናምን ምናምን ከዚህ የሆነ ነገር በጣም ከእኔ ጋር የሚሄድ ነገር ያመጣልኛል, ገባችሁ? አንድ ለምሳሌ እኔ በቃ ቀይ መኪና ውደድኩ, በቃ ቀይ መኪና ውዳለሁ, ቀይ መኪና ውዳለሁ, ቀይ መኪና ፈለጋለሁ ብዬ ጠዋት ስነሳ ቀይ መኪና ይመጣል እኔ አላውቅም እኮ።
ዲስ ኢዝ ኢት (this is it) በቃ እግዚአብሔር እንደዚህ ለሚሰራ እያግዛል የሚባለው እውነት ገባችሁ? ግን ቁጭ ብለህ ምንም ነገር ሳትሞክር, ምንም ነገር? ኖ! ምንም ነገር አይስተካከልም።
ስለዚህ እኔ አንደርስታንድ (understand) ያደረኩት አንድ ነገር, አንደኛ ഒብሰስድ (obsessed) ሁኑ እዛ ነገር ላይ, ሁለተኛ ደግሞ ልክም ይሁን, አይሁን, ይበላሽ ጀምሩ።
ቲክ (think) በቃ አንተ አሁን ስለምደርስበት ትልቅ ተራራ ሳይሆን ማሰብ ያለብህ, ስለአሁኑ አንድ ደረጃ, አንድ በቃ አንዷን ደረጃ ብቻ ትክ ሌላው ይስተካከላል, ቢሊቭ ሚ (believe me), አይ ኖ (I know) በጣም ዌርድ (weird) የሆነ ቪዲዮ ከእኔ የማይጠበቅ በብርጠሚዮሽ ልመክር ምናምን የሚል ኮሜንት ትጠብቃላችሁ, ቻዎ።
Tikooker በርጢሚዮሰ | 350 |
| 17 | بدون متن... | 291 |
| 18 | How many seconds are there in an hour? | 367 |
| 19 | የ13ኛው የምስራቅ አፍሪካ ጤና ፌዴሬሽኖች ጉባኤ ተሳታፊዎች አገልግሎቱን ጎበኙ
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
“ፅናት፡ የምስራቅ አፍሪካን የጤና ኢኮኖሚ መገንባት!” በሚል መሪ ቃል በተካሄደው 13ኛው የምስራቅ አፍሪካ ጤና ፌዴሬሽኖች ጉባኤና ዓለም አቀፍ ኤግዚቢሽን የተሳተፉ አካላት የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ አገልግሎትን ጎብኝተዋል።
በጉብኝቱ ወቅት ተሳታፊዎቹ የአገልግሎቱን የመድኃኒትና የሕክምና ግብዓቶች አቅርቦት፣ ማከማቻና ስርጭት ሥርዓት እንዲሁም በቴክኖሎጂ የታገዙ የቁጥጥርና የአስተዳደር ሥርዓቶችን ተመልክተዋል።
የጅቡቲ ጤና ሚኒስትር ዴኤታ መሀመድ አሊ በጉብኝቱ ወቅት እንደገለጹት፣ አገልግሎቱ የሕክምና ግብዓቶችን በሚያሰራጭበት ወቅት የሚጠቀምበት የቁጥጥር ሥርዓት አስደንቋቸው ፤ በጉብኝቱ ያገኙትን ልምድ በመውሰድ በጅቡቲ ለመተግበር ፍላጎት እንዳላቸው ተናግረዋል።
ኢትዮጵያ በምስራቅ አፍሪካ የጤና ግብዓት አቅርቦት ሰንሰለት ዘርፍ እያስመዘገበች ያለው እድገት አበረታች መሆኑን ጠቁመው፣ አፍሪካ የራሷን የመድኃኒት ፍላጎት በራሷ አቅም ለመሸፈን የያዘችውን ዓላማ ለማሳካት ኢትዮጵያ እያከናወነች ያለው ሥራ ጉልህ አስተዋጽኦ እንዳለው ገልጸዋል።
በሌላ በኩል የማዕከላዊ ኢትዮጵያ የፋርማሲ ተቋማት ፕሬዝዳንት አቶ አለማየሁ ተረፈ እንደተናገሩት ፣ የአገልግሎቱ መጋዘኖች የውስጥ አሠራር በቴክኖሎጂ የታገዘ መሆኑና የተዘረጋው አጠቃላይ የቁጥጥር ሥርዓት እንዳስገረማቸው አንስተዋል።
አቶ አለማየሁ አክለውም፣ አገልግሎቱ መድኃኒቶችን በተመጣጣኝ ዋጋ ለሕብረተሰቡ በማቅረብ ለኢትዮጵያ የጤና ሥርዓት ጠንካራ ድጋፍ እያደረገ እንደሚገኝ ገልጸዋል።
ጉብኝቱ በምስራቅ አፍሪካ የጤና ግብዓት አቅርቦትን ለማጠናከር፣ ልምድና ተሞክሮ ለመለዋወጥ እንዲሁም በአገራት መካከል ትብብርን ለማስፋት ያለውን አስተዋጽኦ ያጠናክራል።
#ማገልገል_ክብር_ነው
ሰላም ይደግ | 346 |
| 20 | #urgent
12ኛ ውጤት ተለቋል ማየት ተጀምሯል !!
በእነዚህ አማራጮች
https://eaes.edu.et/
https://t.me/eaesbot
ቅሬታ ለማቅረብ በአካል ሳይመጡ
https://t.me/eaesbot (complaint tab)
እንድናይላችሁ የሚተፈልጉ inbox
@abiydnk | 280 |
