fa
Feedback
ETBACK-ETHIOPIA

ETBACK-ETHIOPIA

رفتن به کانال در Telegram

Hahuexpress.com Media and Entertainment website

نمایش بیشتر
3 295
مشترکین
-324 ساعت
-347 روز
-13030 روز
آرشیو پست ها

Repost from HahuPlus Market
SAMSUNG Galaxy S20 Storage 128GB Ram 12GB Network 5G Single SIM Card add slot and Support esim Battery 🔋 4000 Made in USA Pr
+1
SAMSUNG Galaxy S20 Storage 128GB Ram 12GB Network 5G Single SIM Card add slot and Support esim Battery 🔋 4000 Made in USA Price 25,000 0914657085 0913149440 @abdy_et

Repost from HahuPlus Market
Samsung Note 20 Ultra 5G ❇️Storage- 256GB ❇️RAM 12GB ❇️Back Camera 108 MP ❇️Front Camera 10 MP ❇️Size- 6.6 inches, 104.9 cm2
+1
Samsung Note 20 Ultra 5G ❇️Storage- 256GB ❇️RAM 12GB ❇️Back Camera 108 MP ❇️Front Camera 10 MP ❇️Size- 6.6 inches, 104.9 cm2 (~82.5% screen-to-body ratio) ❇️Battery 4500 mAh ❇️ Single Sim ❇️ Made in Korea ❇️Fingerprint (under display, ultrasonic), accelerometer, gyro, proximity, compass, barometer 💰price 40,000 : Fixed price ☎️ call 0912207711 0713487111 For more👇👇👇👇 https://t.me/Hahuplus

ጎግል ተጠቃሚዎቹ የኢሜይል አድራሻቸውን መቀየር የሚችሉበትን አሰራር እየዘረጋ ነው። ጎግል ተጠቃሚዎቹ መረጃቸውን ሳያጡ የኢሜይል አድራሻቸውን መቀየር የሚችሉበትን መንገድ ሊሞክር መሆኑን ገልጿል። ጎግ
ጎግል ተጠቃሚዎቹ የኢሜይል አድራሻቸውን መቀየር የሚችሉበትን አሰራር እየዘረጋ ነው። ጎግል ተጠቃሚዎቹ መረጃቸውን ሳያጡ የኢሜይል አድራሻቸውን መቀየር የሚችሉበትን መንገድ ሊሞክር መሆኑን ገልጿል። ጎግል ይህንን አገልግሎት እንዲጀምር ከበርካቶች ለረጅም ጊዜ ጥያቄ ሲቀርብለት የቆየ ሲሆን አሁን ላይ ሰዎች መረጃና አገልግሎት ሳያጡ የሚጠቀሙበትን የኢሜይል አድራሻ ወደ ሌላ እንዲቀይሩ የሚያስችል አሰራር ሊሞክር ነው። ጎግል የዚህን አገልግሎት ሙከራ በህንድ ቋንቋ የእገዛ ገጽ ማስተዋወቁ ደግሞ ሙከራው በህንድ ሊጀምር ስለመታቀዱ እንዲገመት ምክንያት ሆኗል። ሰዎች አሮጌውን የኢሜይል አድራሻ በፈለጉበት ጊዜ መጠቀም ይችላሉ ሲባል የኢሜይል አድራሻቸውን የቀየሩ ተጠቃሚዎች ለ12 ወራት አዲስ አካውንት መክፈት እንደማይችሉና የከፈተቱንም ማጥፋት እንደማይችሉ ተነግሯል። ከዚህ በፊት ሰዎች የኢሜይል አድራሻቸው ላይ ለውጥ ማድረግ የማይችሉ ሲሆን በአማራጭነት አዲስ ኢሜይል በመክፈት መረጃቸውን ወደአዲሱ ኢሜይል ያስተላልፉ ነበር። ዘገባው የCNBC ነው። 👋   |   @tikvahethmagazine

Repost from TIKVAH-MAGAZINE
ጎግል ተጠቃሚዎቹ የኢሜይል አድራሻቸውን መቀየር የሚችሉበትን አሰራር እየዘረጋ ነው። ጎግል ተጠቃሚዎቹ መረጃቸውን ሳያጡ የኢሜይል አድራሻቸውን መቀየር የሚችሉበትን መንገድ ሊሞክር መሆኑን ገልጿል። ጎግ
ጎግል ተጠቃሚዎቹ የኢሜይል አድራሻቸውን መቀየር የሚችሉበትን አሰራር እየዘረጋ ነው። ጎግል ተጠቃሚዎቹ መረጃቸውን ሳያጡ የኢሜይል አድራሻቸውን መቀየር የሚችሉበትን መንገድ ሊሞክር መሆኑን ገልጿል። ጎግል ይህንን አገልግሎት እንዲጀምር ከበርካቶች ለረጅም ጊዜ ጥያቄ ሲቀርብለት የቆየ ሲሆን አሁን ላይ ሰዎች መረጃና አገልግሎት ሳያጡ የሚጠቀሙበትን የኢሜይል አድራሻ ወደ ሌላ እንዲቀይሩ የሚያስችል አሰራር ሊሞክር ነው። ጎግል የዚህን አገልግሎት ሙከራ በህንድ ቋንቋ የእገዛ ገጽ ማስተዋወቁ ደግሞ ሙከራው በህንድ ሊጀምር ስለመታቀዱ እንዲገመት ምክንያት ሆኗል። ሰዎች አሮጌውን የኢሜይል አድራሻ በፈለጉበት ጊዜ መጠቀም ይችላሉ ሲባል የኢሜይል አድራሻቸውን የቀየሩ ተጠቃሚዎች ለ12 ወራት አዲስ አካውንት መክፈት እንደማይችሉና የከፈተቱንም ማጥፋት እንደማይችሉ ተነግሯል። ከዚህ በፊት ሰዎች የኢሜይል አድራሻቸው ላይ ለውጥ ማድረግ የማይችሉ ሲሆን በአማራጭነት አዲስ ኢሜይል በመክፈት መረጃቸውን ወደአዲሱ ኢሜይል ያስተላልፉ ነበር። ዘገባው የCNBC ነው። 👋   |   @tikvahethmagazine

የትኛውን ላፕቶፕ ልግዛ ብለው ተጨንቀዋል? 🤔💻 ለተማሪዎች የሚሆኑ፣ ዋጋቸው እና አቅማቸው (Spec) የተመጣጠነ ምርጥ ላፕቶፖች ዝርዝር። ከመግዛትዎ በፊት ይህንን ይመልከቱ! ሊንኩን ይጫኑ 👉https://techstudytips.com/best-laptops-for-students/

ቡርኪናፋሶ፣ ማሊና ኒጀር ከዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት ለቀቁ ++++++++++++++++++++++++ #ጋዜጣ_ፕላስ | ቡርኪናፋሶ፣ ማሊ እና ኒጀር ከዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት ለቀው
ቡርኪናፋሶ፣ ማሊና ኒጀር ከዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት ለቀቁ ++++++++++++++++++++++++ #ጋዜጣ_ፕላስ | ቡርኪናፋሶ፣ ማሊ እና ኒጀር ከዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት ለቀው መውጣታቸውን አስታወቁ። በቅርቡ ከምዕራብ አፍሪካ ቀጣናዊ ቡድን ኢኮዋስን በይፋ ለቀው በመውጣት "የሳህል ግዛቶች ሕብረት" የተሰኘ የየራሳቸው ቡድን የመሠረቱት ቡርኪናፋሶ፣ ማሊ እና ኒጀር የዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት (ICC)ን “የቅኝ ግዛት ጭቆና መሣሪያ” ሲሉ በመጥራት ከፍርድ ቤቱ በይፋ መውጣታቸውን ቢቢሲ ዘግቧል። ቡርኪና ፋሶ፣ ማሊ እና ኒጀር እ.ኤ.አ በ2020 እና 2023 መካከል በተደረጉ መፈንቅለ መንግሥቶች በወታደራዊ መሪዎች ቁጥጥር ሥር መዋላቸው የሚታወቅ ሲሆን፤ ራሳቸውን ከምዕራባዊያን ለማግለል በማሰብ በቅርቡ የሳህል መንግሥታት ሕብረት (ኤ.ኢ.ኤስ) በተባለ ኮንፌዴሬሽን መመስረታቸው የሚታወስ ነው። በወታደራዊ አገዛዝ ስር የሚገኙት ሦስቱ ሀገራት ከምዕራቡ ዓለም እየተነጠሉ እንደ ሩሲያ ካሉ ሀገራት ጋር እየተቀራረቡ መምጣታቸውም ይታወቃል። የሀገራቱ ወታደራዊ መሪዎች በትናንትናው ዕለት በጋራ በሰጡት መግለጫ ደግሞ፤ መቀመጫውን በኔዘርላንድስ ሄግ ያደረገው የዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት "በኢምፔሪያሊዝም እጅ ውስጥ ያለ የኒዮ-ቅኝ አገዛዝ ጭቆና መሳሪያ ነው" ሲሉ ከስሰውታል። "ፍርድ ቤቱ የተረጋገጡ የጦር ወንጀሎችን፣ በሰው ልጆች ላይ የሚፈጸሙ ወንጀሎችን፣ የዘር ማጥፋት ወንጀሎችን እና የጥቃት ወንጀሎችን ለመቆጣጠር እና ለፍርድ ማቅረብ እንደማይችል አረጋግጠናል" ብለዋል በመግለጫቸው። ሦስቱ ሀገራት "ሰላምና ፍትሕን የሚያጠናክሩ አገር በቀል ዘዴዎችን" መፍጠር እንደሚፈልጉም መናገራቸውን ኤኤፍፒ ዘግቧል።

✅ Hp Elitebook 840 G8 ✅ Touchscreen ✅ intel core i7 11th Generation ✅ Screen size :14.1 inch ✅ full HD (1920x1080) screen dis
+4
✅ Hp Elitebook 840 G8 ✅ Touchscreen ✅ intel core i7 11th Generation ✅ Screen size :14.1 inch ✅  full HD (1920x1080) screen display ✅  Storage: 512SSD ✅ Ram :  16GB DDR4 ✅  Super slim design ✅HD Sound system Price   71,500 birr ᴛᴇʟᴇɢʀᴀᴍ @Gechhopeman 📲 0963738361 https://t.me/Hopecomputers2024 tiktok.com/@hopecomputers

Brand new Lenovo Thinkbook RYzen 7 7700HS processor ✅ Ultra Slim 8 core and 16 Logical Processors ✅ 1000 GB SSD,PCLE NVME M.2
+5
Brand new Lenovo Thinkbook RYzen 7 7700HS processor ✅ Ultra Slim 8 core and  16 Logical  Processors ✅   1000 GB SSD,PCLE NVME M.2 Type Storage ✅  32GB  DDR6 6400 speed Ram ✅   4GB dedicated graphics card ✅ 10 hours Battery Life, ✅  15.6"  Screen Size    Price  115,000 birr ᴛᴇʟᴇɢʀᴀᴍ @Gechhopeman 📲 0963738361 https://t.me/Hopecomputers2024 tiktok.com/@hopecomputers

❇️ Acer Predator Helios NEO16 🔱GAMING LAPTOP ⚜️Intel core Ultra 9 (i9-14900HX) ❇️14th Generation 🔰Total Cores 24; Total Thr
+6
❇️   Acer Predator Helios NEO16 🔱GAMING LAPTOP ⚜️Intel core Ultra 9 (i9-14900HX) ❇️14th Generation 🔰Total Cores 24; Total Threads 32 ❇️Up to 5.4Ghz processor speed 💠1TB SSD  storage 💠16GB RAM DDR6(6400mhz)  💻16" inch screen 💻 💻 WUXGA (Wide Ultra XGA)  screen resolution  2K 👉240Hz refresh rate 🔆  keyboard Backlight 🔋BEST BATTERY LIFE🔋 ❇️ Nividia Geforce RTX 5070 8GB GPU Dedicated GRAPHICS #PRICE  360,000 Birr ᴛᴇʟᴇɢʀᴀᴍ @Gechhopeman 📲 0963738361 https://t.me/Hopecomputers2024 tiktok.com/@hopecomputers

ውጤቴን ስሰማ በጣም ደንግጫለው ፥ ተማሪ ካሊድ በሽር ********* የዶዶላ ኢፈ ቦሩ ልዩ አዳሪ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪ የሆነው ካሊድ በሽር በ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና 591 በማምጣት በሀገር
ውጤቴን ስሰማ በጣም ደንግጫለው ፥ ተማሪ ካሊድ በሽር ********* የዶዶላ ኢፈ ቦሩ ልዩ አዳሪ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪ የሆነው ካሊድ በሽር በ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና 591 በማምጣት በሀገር አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ውጤት አስመዝግቧል፡፡ ተማሪ ካሊድ በሽር በ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ከ600 ነጥቦች 9 ብቻ በማጣት ነው በሀገር አቀፍ ደረጃ ከፍተኛውን ውጤት ያስመዘገበው። ተማሪ ካሊድ በሽር እንግሊዘኛ 96🔥 ሒሳብ 100🔥 ፊዚክስ 100🔥 ኬሚስትሪ 98🔥 ባዮሎጂ 99🔥 አፕቲትዩድ 98🔥 ውጤት አምጥቷል፡፡ ውጤቴን ስሰማ በጣም ደንግጫለው የሚለው ተማሪ ካሊድ፥ ማንኛውም ተማሪ ዓላማ ሊኖረው ይገባል፤ ለዓላማ መድከም ካለ ከድካም በኋላ ጥሩ ውጤት እንደሚመጣ ገልጿል፡፡ በሃይማኖት ከበደ #ebcdotstream #education #12entrance

ከሼህ ሙሀመድ ሁሴን አሊ አል አሙዲ የተላለፈ መልዕክት‼️ አዲስ አመት፣ አዲስ ተስፋ እና ትልቅ ምኞት! "ምኞቴ የዋጋ ንረትን በመከላከል ድሃው እንዳይሰቃይ ማድረግ ነው" ሲሉ ሼህ መሀመድ ሁሴን አሊ
ከሼህ ሙሀመድ ሁሴን አሊ አል አሙዲ የተላለፈ መልዕክት‼️ አዲስ አመት፣ አዲስ ተስፋ እና ትልቅ ምኞት! "ምኞቴ የዋጋ ንረትን በመከላከል ድሃው እንዳይሰቃይ ማድረግ ነው" ሲሉ ሼህ መሀመድ ሁሴን አሊ አል አሙዲ ገለጹ። የኢትዮጵያ ህዝብ ኩራት እና የልማት ምልክት የሆነውን የህዳሴውን ግድብ መጠናቀቅ እንኳን ደስ አላችሁ በማለት ጀግኖቹ የሚድሮክ ሰራዊት ላለፉት አምስት ዓመታት ላስመዘገበው አስደናቂ ውጤት ምስጋና አቀረቡ። ከምስጋናው ባሻገርም ለወደፊት ትልቅ እቅድ እንዳላቸው አስታውቀዋል። "የሰራተኛው ቁጥር እንዲጨምር እፈልጋለሁ። አዳዲስ ትልልቅ ፕሮጀክቶችን ስለምንጀምር የሰራተኛውን ብዛት እንጨምራለን" ብለዋል። የኢትዮጵያ ህዝብ ከድህነት እንዲወጣ እና መካከለኛ ገቢ ያለው ማህበረሰብ እንዲኖር ያላቸውን ከፍተኛ ፍላጎትም ገልጸዋል። ሚድሮክም በዚህ ረገድ በስፋት እንደሚሳተፍ አስረድተዋል። ሼሁ የመድሮክ ስራተኞችን "ሚድሮክ የኛ ነው" ብለው በማሰብ ለሚያደርጉት አስተዋጽዖ አመስግነው፣ "በርቱ! ተነሱ! የኔ ሳይሆን የእናንተ ነው" በማለት ወኔ ቀስቃሽ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል። በግብርናው ዘርፍ ያለውን አቅም በአግባቡ በመጠቀም የዋጋ ንረትን መቆጣጠር እና ድሃው እንዳይሰቃይ ማድረግ ትልቁ ምኞታቸው መሆኑንም አጽንዖት ሰጥተዋል። በቀጣዮቹ አምስት አመታት ትልቅ ነገር ለመሆን እንዳሰቡና ሁሉም አንድ ላይ በመሆን በግልጽ የተቀመጠ አላማን መሰረት አድርጎ መስራት እንዳለባቸው አሳስበዋል። "በቅርቡ እመጣለሁ። አይዟችሁ! በደንብ እንወያያለን" በማለት መልዕክታቸውን አጠናቀዋል፡፡ መልካም አዲስ አመት! Via Midroc investment group @ethio_mereja_news @ethio_mereja_news

የተለያዩ ሴቶችን ፎቶ ግራፍ ከቴሌግራምና ከቲክቶክ በማውረድ በከፈተው ሀሰተኛ አካውንት እለቃለሁ ብሎ በማስፈራራት ክብርን በማዋረድና የፆታ ግንኙነት በመጠየቅ የተጠረጠረን ግለሰብ ይዞ ምርመራ እያጣራ
የተለያዩ ሴቶችን ፎቶ ግራፍ ከቴሌግራምና ከቲክቶክ በማውረድ በከፈተው ሀሰተኛ አካውንት እለቃለሁ ብሎ በማስፈራራት ክብርን በማዋረድና የፆታ ግንኙነት በመጠየቅ የተጠረጠረን ግለሰብ ይዞ ምርመራ እያጣራ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ገለፀ። *** አዲስ አበባ፤ ነሐሴ 14 ቀን 2017 ዓ/ም (አዲስ ፖሊስ)፦ ሀምሌ 30 ቀን 2017 ዓ/ም ከምሽቱ 12ሰአት ተኩል ሲሆን በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ወረዳ 5 ልዩ ቦታው ብሔረ ፅጌ መናፈሻ እየተባለ ከሚጠራው አካባቢ ነው ወንጀሉ የተፈፀመው።

ክረምት ይበርዳል ወይስ ይሞቃል የጥንት የአሜሪካ ጎሳዎች Red Indians መሪያቸውን ጠየቁት፡-“መጪው ክረምት በጣም ይበርዳል ወይስ መካከለኛ ይሆን?” አዲሱ መሪያቸው የአየር ሁኔታ ትንበያን የማያ
ክረምት ይበርዳል ወይስ ይሞቃል የጥንት የአሜሪካ ጎሳዎች Red Indians መሪያቸውን ጠየቁት፡-“መጪው ክረምት በጣም ይበርዳል ወይስ  መካከለኛ ይሆን?” አዲሱ መሪያቸው የአየር ሁኔታ ትንበያን የማያውቅ ቢሆንም አላዋቂነቱ እንዳይሳበቅ፦“አዎ ይበርዳል” በማለት መለሰላቸው። ሕዝቡም ለመሟሟቅ የሚረዳቸውን እንጨት መሰብሰብ ጀምሩ። ከትንሽ ቀናት በኋላ መሪያቸው  የእሱን ትንበያ ትክክለኛነት ማረጋገጥ ፈለገና የሜትሮሎጂ ኤጀንሲን ጋር ደውሎ ሰራተኛውን ጠየቀው፦“የሚመጣው ክረምት በጣም ይበርዳል እንዴ?” ሰራተኛውም፦ “አዎን ከአምናው ትንሽ በረድ ይላል” ብሎ መለሰት። በዚህም መሪው የጎሳውን ሰዎች ድጋሚ ሰብስቦ እንዲህ አላቸው፡-“ክረምቱ ከአምናው ያለፈ ቅዝቃዜ ይሆናልና ከዚህ በፊት ከምትሰበስቡት ሶስት እጥፍ የሚበልጥ እንጨት ሰብስቡ!” ከጥቂት ጊዜ በኋላ መሪው ትንበያው እንዳልተለወጠ ለማረጋገጥ ፈለገና የሜትሮሎጂ ባለሙያውን ወደሱ አስጠርቶ ተመሳሳይ ጥያቄ ጠየቀው። ሜትሮሎጂስቱም፡-“እጅግ ከባድ ክርምት እንደሚጠብቀን እርግጠኛ ነኝ። ሀገሪቷ በታሪኳ የማታውቀው ብርድና ቅዝቃዜ ታስተናግዳለች!” መሪያቸውም ይህንን ከሰማ በኋላ ለሜትሮሎጂስቱ እንዲህ አለው፡-“ይህንን በምን ልታውቅ ቻልክ?” ሜትኖሮሎጂስቱም እንዲህ ሲል መለሰ፡-“ምክንያቱም የአሜሪካ ተወላጆች በጠቅላላ ከአንድ ወር በላይ እንደ እብድ እንጨት እየሰበሰቡ ነው የከረሙት!።” 😁 (የመንግስት ፖለቲካ እና የሕዝብ አመለካከት የሚተዳደረው በዚህ መንገድ ነው። Frequency ማለት Recycle ነው፤ ልክ የፈረንጅ ነጭ አይጥ በአጥር ታጥራ ሮጣ ለማምለጥ እንደምትፍጨረጨረው አትሌት..)