fa
Feedback
𝑬𝑻- 𝑴𝒂𝒕𝒉𝒔 𝑵𝒆𝒕𝒘𝒐𝒓𝒌

𝑬𝑻- 𝑴𝒂𝒕𝒉𝒔 𝑵𝒆𝒕𝒘𝒐𝒓𝒌

رفتن به کانال در Telegram

𝑬𝑻- 𝑴𝒂𝒕𝒉𝒔 𝑵𝒆𝒕𝒘𝒐𝒓𝒌: offers a massive library of past exams and concise note for all grade levels in all subjects.

نمایش بیشتر

📈 تحلیل کانال تلگرام 𝑬𝑻- 𝑴𝒂𝒕𝒉𝒔 𝑵𝒆𝒕𝒘𝒐𝒓𝒌

کانال 𝑬𝑻- 𝑴𝒂𝒕𝒉𝒔 𝑵𝒆𝒕𝒘𝒐𝒓𝒌 (@etmathsnetwork) در بخش زبانی انگلیسی بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 21 902 مشترک است و جایگاه 9 020 را در دسته آموزش و رتبه 19 424 را در منطقه الهند دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 21 902 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 26 ژوئن, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر 619 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -1 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 37.49% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 11.17% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 8 211 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 2 447 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 30 است.
  • علایق موضوعی: محتوا بر موضوعات کلیدی مانند grade, semester, thanks, feb/2016, feb/2017 تمرکز دارد.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاه‌های شخصی توصیف می‌کند:
𝑬𝑻- 𝑴𝒂𝒕𝒉𝒔 𝑵𝒆𝒕𝒘𝒐𝒓𝒌: offers a massive library of past exams and concise note for all grade levels in all subjects.

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 27 ژوئن, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته آموزش تبدیل کرده‌اند.

21 902
مشترکین
-124 ساعت
-787 روز
+61930 روز
آرشیو پست ها
#Ads.... https://t.me/pixelversexyzbot?start=1059829810 Let's fight for rewards together! Take your welcome bonus: 💸 2,000 Coins 2X multiplier for the first 24 hours

#Diredawa የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት ይፋ ሆነ
የድሬዳዋ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የ2016 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት ይፋ አድርጓል።
በአስተዳደሩ የ8ኛ ክፍል ፈተና የማለፊያ ነጥብ
ለወንድ ተማሪዎች 50%፣ ለሴት ተማሪዎች 47% ለአካል ጉዳተኛ ተማሪዎች 45%
ውጤት ለመመልከት 👇 https://www.geight.diresrms.org/View_Result/get_result Join🔻 ══════════════ • https://t.me/ETMathsNetwork • Don't forget to react and share. •♥•♥ Many Thanks ♥•♥• 𝐃𝐈𝐆𝐈𝐓𝐀𝐋 𝐄𝐃𝐔𝐂𝐀𝐓𝐈𝐎𝐍 𝐅𝐎𝐑 𝐀𝐋𝐋

#Ads... 1 ሰው invite ስታደርጉ 75 Star ማግኘት ይፈልጋሉ? 100 Star የ 112.99 ብር ነው 🔥🔥🔥 ቴሌግራም የቲክቶክን ፈለግ በመከተል አዲስ Telegram Stars የተሰኘ G
#Ads... 1 ሰው invite ስታደርጉ 75 Star ማግኘት ይፈልጋሉ? 100 Star የ 112.99 ብር ነው 🔥🔥🔥 ቴሌግራም የቲክቶክን ፈለግ በመከተል አዲስ Telegram Stars የተሰኘ Gift Coin አምጥቷል። ከስር የተቀመጠውን ሊንክ ተጭናቹ ስታርት ስትሉት 3 የሚሰሩ task አሉ ስራውን ስትሰሩት 170 star በቀላሉ ታገኛላቹ። አሁኑኑ ከስር ያለውን ሊንክ በመንካት Start በማለት ስራውን ይጀምሩት👇👇👇 https://t.me/major/start?startapp=1059829810

ኢትዮጵያ የምትሳተፍባቸው ውድድሮች መርሃግብር ! Join🔻 ══════════════ • https://t.me/ETMathsNetwork • Don't forget to react and share. •♥•♥ Ma
ኢትዮጵያ የምትሳተፍባቸው ውድድሮች መርሃግብር ! Join🔻 ══════════════ • https://t.me/ETMathsNetwork • Don't forget to react and share. •♥•♥ Many Thanks ♥•♥• 𝐃𝐈𝐆𝐈𝐓𝐀𝐋 𝐄𝐃𝐔𝐂𝐀𝐓𝐈𝐎𝐍 𝐅𝐎𝐑 𝐀𝐋𝐋

የፓሪስ ኦሎምፒክ የመክፈቻ ስነስርዓት ዛሬ ከምሽቱ 2:30 ጀምሮ መደረግ ይጀምራል። የኢትዮጵያ ልዑክ ቡድን በዛሬው የኦሎምፒክ መክፈቻ በ ፊደል Alphabet መሠረት 65ኛ ላይ ሆኖ የወንዝ ዳርቻውን
+2
የፓሪስ ኦሎምፒክ የመክፈቻ ስነስርዓት ዛሬ ከምሽቱ 2:30 ጀምሮ መደረግ ይጀምራል። የኢትዮጵያ ልዑክ ቡድን በዛሬው የኦሎምፒክ መክፈቻ በ ፊደል Alphabet መሠረት 65ኛ ላይ ሆኖ የወንዝ ዳርቻውን እያቋረጠ በቦታው ለሚገኙ 103ሺ ተመልካቾች እንዲሁም ለመላው አለም ራሱን የሚያስተዋውቅ ይሆናል። (ETV) የኦሎምፒክ መክፈቻው በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጠጣር 02:30 ላይ ይጀምራል የቴሌቭዥን ስርጭቶች ከ 01:30 ጀምሮ ይጀምራሉ ተብሎ ይጠበቃል። የኦሎምፒክ መመልከቻ አማራጮች !
በአብዛኛው ኢትዮጵያዊ ቤት በሚገኘው ኢትዮ ሳት ሳተላይት 🛰️ - ኢቲቪ መዝናኛ 11105 / H / 45000 - TV5MONDE AFRIQUE 11105 / H / 45000
በነዚህ አማራጮች በነፃ መመልከት ትችላላችሁ። Join🔻 ══════════════ • https://t.me/ETMathsNetwork • Don't forget to react and share. •♥•♥ Many Thanks ♥•♥• 𝐃𝐈𝐆𝐈𝐓𝐀𝐋 𝐄𝐃𝐔𝐂𝐀𝐓𝐈𝐎𝐍 𝐅𝐎𝐑 𝐀𝐋𝐋

1 ሰው invite ስታደርጉ 75 Star ማግኘት ይፈልጋሉ? 100 Star የ 112.99 ብር ነው 🔥🔥🔥 ቴሌግራም የቲክቶክን ፈለግ በመከተል አዲስ Telegram Stars የተሰኘ Gift Coin
1 ሰው invite ስታደርጉ 75 Star ማግኘት ይፈልጋሉ? 100 Star የ 112.99 ብር ነው 🔥🔥🔥 ቴሌግራም የቲክቶክን ፈለግ በመከተል አዲስ Telegram Stars የተሰኘ Gift Coin አምጥቷል። ከስር የተቀመጠውን ሊንክ ተጭናቹ ስታርት ስትሉት 3 የሚሰሩ task አሉ ስራውን ስትሰሩት 170 star በቀላሉ ታገኛላቹ። አሁኑኑ ከስር ያለውን ሊንክ በመንካት Start በማለት ስራውን ይጀምሩት👇👇👇 https://t.me/major/start?startapp=1059829810

Get All The Textbooks And Teachers Guide you need based on the new curriculum የአዲሱ ስርዓተ - ትምህርት መጽሀፍ

#ads... List ምናምን መጠበቅ ሳያስፈልግ ወዲያው ሚከፍል አሪፍ Coin Bot የምሰበስቡትን Coin ወዲያው ወደ ገንዘብ ቀይሮ በዋሌት ማውጣት ይቻላል ። 100 ሺ Coin 1 USdt ነው ለመጀ
#ads... List ምናምን መጠበቅ ሳያስፈልግ ወዲያው ሚከፍል አሪፍ Coin Bot የምሰበስቡትን Coin ወዲያው ወደ ገንዘብ ቀይሮ በዋሌት ማውጣት ይቻላል ። 100 ሺ Coin 1 USdt ነው ለመጀመር 👇 https://t.me/urkocoin_bot?start=r_5791678057

#Addis_Ababa የ2016 AY የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ይፋ ሆነ። ተማሪዎች ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ በመጫን መለያ ቁጥርና ስም በማስገባት ውጤታችሁን መመልከት ትችላላችሁ፡፡ https://aa6.ministry.et/#/result Or @emacs_ministry_result_qmt_bot Join🔻 ══════════════ • https://t.me/ETMathsNetwork • Don't forget to react and share. •♥•♥ Many Thanks ♥•♥• 𝐃𝐈𝐆𝐈𝐓𝐀𝐋 𝐄𝐃𝐔𝐂𝐀𝐓𝐈𝐎𝐍 𝐅𝐎𝐑 𝐀𝐋𝐋

#Addis Ababa News for 6th Grade Students (As you repeatedly ask us)... The Ministry has started the process of releasing your
#Addis Ababa News for 6th Grade Students (As you repeatedly ask us)... The Ministry has started the process of releasing your results online at each school. Perhaps your results will be officially available after a few hours. https://aa6.ministry.et/#/result Join🔻 ══════════════ • https://t.me/ETMathsNetwork • Don't forget to react and share. •♥•♥ Many Thanks ♥•♥• 𝐃𝐈𝐆𝐈𝐓𝐀𝐋 𝐄𝐃𝐔𝐂𝐀𝐓𝐈𝐎𝐍 𝐅𝐎𝐑 𝐀𝐋𝐋

የ2016 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ (የአ.አ) ከተማ አቀፍ ፈተና የማለፊያ ነጥብ
የ2016 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና የማለፊያ ነጥብ 50 ሲሆን ለአካል ጉዳተኛ ተማሪዎች ደግሞ 45 እንዲሆን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የአጠቃላይ ካውንስል አባላት በሙሉ ድምጽ አጽድቀዋል።
የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከወሰዱት ተማሪዎች 50% እና ከዛ በላይ ያስመዘገቡ ተማሪዎች ብዛት
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከወሰዱ 85,219  በመንግስትና በግል ትምህርት ቤቶች በቀን እና በማታ ትምህርታቸውን ከተከታተሉ ተማሪዎች መካከል 67,903 የሚሆኑት ማለትም 78.9% ያህሉ 50% እና በላይ ማምጣታቸው ተገልጿል።
-የአ/አ ትምህርት ቢሮ የ2016 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ (የአ.አ) ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ለመመልከት https://aa.ministry.et/account#/student-result የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና መቼ ይፋ ይሆናል?
በቀጣይ ጥቂት ቀናት የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት በተመሳሳይ ይፋ የሚደረግ መሆኑን የት/ቢሮው አሳውቀዋል ።
Join🔻 ══════════════ • https://t.me/ETMathsNetwork • Don't forget to react and share. •♥•♥ Many Thanks ♥•♥• 𝐃𝐈𝐆𝐈𝐓𝐀𝐋 𝐄𝐃𝐔𝐂𝐀𝐓𝐈𝐎𝐍 𝐅𝐎𝐑 𝐀𝐋𝐋

Grade 8 Exam Results: Delay and Update
Although the Grade 8 Ministry exam results were released, they were taken down after a few minutes. This may be due to a system error. Please try this link to view your results later. If you are still unable to see your results, they will announce when they will be available.
https://aa.ministry.et Join🔻 ══════════════ • https://t.me/ETMathsNetwork • Don't forget to react and share. •♥•♥ Many Thanks ♥•♥• 𝐃𝐈𝐆𝐈𝐓𝐀𝐋 𝐄𝐃𝐔𝐂𝐀𝐓𝐈𝐎𝐍 𝐅𝐎𝐑 𝐀𝐋𝐋

#National_Exam አገር አቀፍ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ዛሬ መሰጠት ይጀምራል፡፡ ፈተናው በሁለት ዙር ከሐምሌ 3-11/2016 ዓ.ም እንደሚሰጥ ይታወቃል። የመጀመሪያው ዙር ፈተና ከሐምሌ 3
#National_Exam አገር አቀፍ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ዛሬ መሰጠት ይጀምራል፡፡ ፈተናው በሁለት ዙር ከሐምሌ 3-11/2016 ዓ.ም እንደሚሰጥ ይታወቃል። የመጀመሪያው ዙር ፈተና ከሐምሌ 3-5/2016 ዓ.ም ለማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች የሚሰጥ ሲሆን፤ በዛሬው የመጀመሪያ ቀን ፈተና መርሐግብር 🔹የእንግሊዝኛ እና 🔹ሒሳብ ፈተናዎች ይሰጣሉ፡፡ ዘንድሮ 700,000 የሚሆኑ ተማሪዎች የ12ኛ ክፍል ፈተናን በኦንላይን እና በወረቀት እንደሚወስዱ ይጠበቃል። Source: tikvahuniversity Join🔻 ══════════════ • https://t.me/ETMathsNetwork • Don't forget to react and share. •♥•♥ Many Thanks ♥•♥• 𝐃𝐈𝐆𝐈𝐓𝐀𝐋 𝐄𝐃𝐔𝐂𝐀𝐓𝐈𝐎𝐍 𝐅𝐎𝐑 𝐀𝐋𝐋

#Tigray_National_Exam የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና በትግራይ ክልል እየተሰጠ ነው፡፡ ፈተናው በኦንላይን እና በወረቀት እየተሰጠ ሲሆን፤ በኢትዮጵያ ታሪክ ለመጀመር
+2
#Tigray_National_Exam የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና በትግራይ ክልል እየተሰጠ ነው፡፡ ፈተናው በኦንላይን እና በወረቀት እየተሰጠ ሲሆን፤ በኢትዮጵያ ታሪክ ለመጀመርያ ጊዜ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና በኦንላይን መሠጠት ጀምሯል፡፡ ፈተናው በትግራይ ክልል በሁለት ዙር ከሐምሌ 2-12/2016 ዓ.ም በመቐለ፣ ራያ፣ አዲግራት እና አክሱም ዩኒቨርሲቲዎች ይሰጣል፡፡ የመጀመሪያው ዙር ፈተና ከሐምሌ 2-5/2016 ዓ.ም የሚሰጥ ሲሆን፤ ከ31 ሺህ በላይ የማኅበራዊ እና የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች በዚህ ዙር ለፈተና እንደሚቀመጡ ይጠበቃል፡፡ ምስል፦ መቐለ ዩኒቨርሲቲ Join🔻 ══════════════ • https://t.me/ETMathsNetwork • Don't forget to react and share. •♥•♥ Many Thanks ♥•♥• 𝐃𝐈𝐆𝐈𝐓𝐀𝐋 𝐄𝐃𝐔𝐂𝐀𝐓𝐈𝐎𝐍 𝐅𝐎𝐑 𝐀𝐋𝐋

Hey, all the awesome class of 2024, get ready to rock those exams!
Remember all the sacrifices you've made, the late nights studying 🌙, the early mornings getting ready ☀️. You are so close! 💪 This is your moment. Breathe, focus, and let your smart and hard work speak for itself. The future is yours to create.  This exam is just one chapter in your amazing story. Go make it epic!
May your pencils be sharp, your mind be clear, and your answers be correct!  Good luck! Join🔻 ══════════════ • https://t.me/ETMathsNetwork • Don't forget to react and share. •♥•♥ Many Thanks ♥•♥• 𝐃𝐈𝐆𝐈𝐓𝐀𝐋 𝐄𝐃𝐔𝐂𝐀𝐓𝐈𝐎𝐍 𝐅𝐎𝐑 𝐀𝐋𝐋

New Promotion Prices 🎁 𝐃𝐚𝐢𝐥𝐲 𝐏𝐚𝐜𝐤𝐚𝐠𝐞𝐬 • 400 𝐵𝑖𝑟𝑟 𝑓𝑜𝑟 𝐻𝑎𝑙𝑓 𝑎 𝑑𝑎𝑦 (12 𝒉𝑜𝑢𝑟𝑠) • 650 𝑏𝑖𝑟𝑟 �
New Promotion Prices 🎁 𝐃𝐚𝐢𝐥𝐲 𝐏𝐚𝐜𝐤𝐚𝐠𝐞𝐬
• 400 𝐵𝑖𝑟𝑟 𝑓𝑜𝑟 𝐻𝑎𝑙𝑓 𝑎 𝑑𝑎𝑦 (12 𝒉𝑜𝑢𝑟𝑠) • 650 𝑏𝑖𝑟𝑟 𝑓𝑜𝑟 𝑎𝑛 𝐸𝑛𝑡𝑖𝑟𝑒 𝑑𝑎𝑦 (24 𝒉𝑜𝑢𝑟𝑠)
𝐖𝐞𝐞𝐤𝐥𝐲 𝐏𝐚𝐜𝐤𝐚𝐠𝐞𝐬
• 3 𝒅𝒂𝒚𝒔 = 1700 𝑩𝒊𝒓𝒓 • 5 𝒅𝒂𝒚𝒔 = 2600 𝑩𝒊𝒓𝒓 • 7 𝒅𝒂𝒚𝒔 = 3000 𝑩𝒊𝒓𝒓
𝑻𝒉𝒆 𝒇𝒊𝒓𝒔𝒕 5 𝒅𝒂𝒊𝒍𝒚 𝒑𝒓𝒐𝒎𝒐𝒕𝒊𝒐𝒏𝒔 𝒘𝒊𝒍𝒍 𝒉𝒂𝒗𝒆 𝒂 50 𝒃𝒊𝒓𝒓 𝒅𝒊𝒔𝒄𝒐𝒖𝒏𝒕 𝒂𝒏𝒅 𝒕𝒉𝒆 𝒇𝒊𝒓𝒔𝒕 10 𝒘𝒆𝒆𝒌𝒍𝒚 𝒑𝒓𝒐𝒎𝒐𝒕𝒊𝒐𝒏𝒔 𝒘𝒊𝒍𝒍 𝒉𝒂𝒗𝒆 100 𝒃𝒊𝒓𝒓 𝒅𝒊𝒔𝒄𝒐𝒖𝒏𝒕.
𝘾𝙤𝙣𝙩𝙖𝙘𝙩: @Etmaths_Network

#AddisAbaba #NationalExam
“ፈተና በሁለት አይነት መልኩ (በኦንላይንና በወረቀት) ይሰጣል።
- ዶ/ር ዘላለም ሙላቱ በኦንላይን ፈተና የሚወስዱት፦
- በኮተቤ ዩኒቨርሲቲ  - በሲቪል ሰርቪስ - በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ  - በአዲስ አበባ ሳይንሰና ቴክኖሎጂ - በጳውሎስ ሚሊኒየም የተመደቡ በዚያ ይወስዳሉ። እንዲሁም፣ በአብርሆት ላይብረሪ ላይ የተመደቡ ተማሪዎች፣ የሁለቱ አዳሪ ትምህርት ቤት ተማሪዎች በኦንላይን ይወስዳሉ።
የቀሩት ግን በሌላ መፈተኛ ጣቢያ ተመድበው የነበሩት ስለታጠፈ በወረቀት ይወስዳሉ።
በወረቀት የሚወስዱት ዩኒቨርሲቲ ነው የሚገኙት በባለፉት ሁለት አመታት እንደተሰጠው ማደሪያቸውም፣ መዋያቸውም፣ መፈተኛቸውም እዛው ይሆናል። አድረው ሲጨርሱ ነው የሚወጡት።
በኦንላይን የተመደቡት ግን ውሎ ገብ ነው። ተፈትነው ወደ ቤታቸው ሂደው አድረው ተመልሰው በጠዋት መጥተው ይፈተናሉ። ” ብለዋል። ትምህርት ቤቶች “ ቀርቷል ” ሲሉ ተስተውለዋል፤ ታዲያ መረጃውን ከየት አግኝተውት ነው ? ቢሮው ትዕዛዝ አውርዶ ነበር ? ስንል ኃላፊውን ጠይቀናል።
“ በሙከራ ላይ እኛ ያጠፍናቸው ጣቢያዎች አሉ እንጂ ፈተና ይቀራል ብለን የሰጠነው መግለጫ የለም። በግልና በመንግስት ትምህርት ቤቶች ተይዘው የነበሩት በተለያዩ ምክንያቶች ተቀንሰዋል ” ብለዋል።
አክለው፣ “ ለሙከራ ስንሞክርባቸው የነበሩ እርግጠኛ ያልሆንባቸውን ተማሪዎችና ቤተሰብ ላይ እንግልት እንዳይሆን እርግጠኛ ያልሆንባቸውን ቀንሰናል ” ያሉት ኃላፊው፣ “ በእርግጠኝነት ሊፈጸሙባቸው ተብሎ ከትምህርት ሚኒስቴር ጋር በጋራ የተወሰኑት ላይ ግን ተወስኗል ” ብለዋል።
በመሆኑም በተቀመጠው መርሀ ግብር መሠረት ተማሪዎች ከምንም አይነት ውዢምብር ራሳቸውን ጠብቀው ከቢሮውና ከትምህርት ሚኒስቴር በሚወርዱ መመሪያዎች ብቻ ተረጋግተው እንዲፈተኑ አሳስበዋል። Join🔻 ══════════════ • https://t.me/ETMathsNetwork • Don't forget to react and share. •♥•♥ Many Thanks ♥•♥• 𝐃𝐈𝐆𝐈𝐓𝐀𝐋 𝐄𝐃𝐔𝐂𝐀𝐓𝐈𝐎𝐍 𝐅𝐎𝐑 𝐀𝐋𝐋

+1
የመንግስት እና የግል ትምህርት ቤቶች የuniversity (የመፈተኛ ቦታ) ምደባ 2024 Academic year Join🔻 ══════════════ • https://t.me/ETMathsNetwork • Don't forget to react and share. •♥•♥ Many Thanks ♥•♥• 𝐃𝐈𝐆𝐈𝐓𝐀𝐋 𝐄𝐃𝐔𝐂𝐀𝐓𝐈𝐎𝐍 𝐅𝐎𝐑 𝐀𝐋𝐋

#NationalExam (UEE) የ2016 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ መልቀቂያ ፈተና ተፈታኞች ወደ ዩኒቨርሲቲዎች መግባት ጀምረዋል። ተፈታኞች ከትናንት ሰኔ 29/2016 ዓ.ም ጀምሮ ወደ ዩኒቨርሲቲ
+4
#NationalExam (UEE)
የ2016 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ መልቀቂያ ፈተና ተፈታኞች ወደ ዩኒቨርሲቲዎች መግባት ጀምረዋል።
ተፈታኞች ከትናንት ሰኔ 29/2016 ዓ.ም ጀምሮ ወደ ዩኒቨርሲቲ እየገቡ ናቸው። ከትግራይ ክልል ውጪ በሁሉም ክልሎች እና በሁለቱ የከተማ አስተዳደሮች የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ከሐምሌ 3 እስከ ሐምሌ 11 ቀን 2016 ዓ/ም ይሰጣል። በትግራይ ክልል ፈተናው ከሐምሌ 2 እስከ ሐምሌ 12 ቀን 2016 ዓ/ም ድረስ ይሰጣል። በትግራይ በቀድሞ ስርዓተ ትምህርት የተማሩና በ2013 እና በ2014 የትምህርት ዘመን መፈተን የነበረባቸው ተፈታኞች ናቸው ፈተናቸውን የሚወስዱት።
ትምህርት ሚኒስቴር የዘንድሮውን ብሔራዊ ፈተና በወረቀት እንዲሁም የተመረጡ ተማሪዎች ደግሞ በኦንላይን እንደሚወስዱት አሳውቋል።
ዘንድሮ ከ700 ሺህ በላይ ተማሪዎች ለፈተናው ይቀመጣሉ።
የፀጥታ ችግር ባለባቸው የሀገሪቱ አካባቢዎች በመስከረም ወር 2017 ዓ.ም ሁለተኛ ዙር ፈተና ይዘጋጅላቸዋል።
Source: tikvahethiopia Join🔻 ══════════════ • https://t.me/ETMathsNetwork • Don't forget to react and share. •♥•♥ Many Thanks ♥•♥• 𝐃𝐈𝐆𝐈𝐓𝐀𝐋 𝐄𝐃𝐔𝐂𝐀𝐓𝐈𝐎𝐍 𝐅𝐎𝐑 𝐀𝐋𝐋

ቴሌግራም ልክ እንደ ቲክቶክ ብዙዎችን ባለሀብት ሊያደርግ ነው በተጨማሪም ቴሌግራምን ተወዳጅ ሊያደርጉት ከሚችሉ ነገሮች አንዱ ይህ ነው 🤩 ⭐️ አሱም MAJOR Telegram Stars ይሰኛል🔴 እን
ቴሌግራም ልክ እንደ ቲክቶክ ብዙዎችን ባለሀብት ሊያደርግ ነው በተጨማሪም ቴሌግራምን ተወዳጅ ሊያደርጉት ከሚችሉ ነገሮች አንዱ ይህ ነው 🤩 ⭐️ አሱም MAJOR Telegram Stars ይሰኛል🔴 እንደሚታወቀው TikTok በፈጠረው የቲክቶክ ኮይን ጊፍት አማካኝነት ብዙዎቹ ህይወታቸውን እንዲቀይሩ ረድቷል። ቴሌግራምም የቲክቶክን ፈለግ በመከተል አዲስ Telegram Stars የተሰኘ Gift Coin አምጥቷል ይህም የቴሌግራም ክሬተሮች የተሰጣቸውን ጊፊት ወደ ገንዘብ መቀየር እንዲችሉ ተደርጓል። ቴሌግራምም ይህንን ነገር ለማስተዋወቅ Major በተሰኘ Airdrop መሰል ነገል መጥቷል ይህም ሰው invite በማድረግ በቀላሉ የቴሌግራም Star Coin መስራት እንድችሉ ያደርጋል። በተጨማሪም Verify የሆነ Airdrop ነው ከመጣም 5 ቀን አልሆነውም ይህንንም በደንብ የሰራ ሰው የTON ሽልማት እንዳለው አሳውቀዋል 1 ሰው invite ስታደርጉ 15 star ታገኛላቹ ⭐️⭐️ ይህንን እንደ ኤርድሮፕ እንዳትቆጥሩት ሊስት ብሎ ነገር የለውም ትክክለኛ ገንዘብ ነው ስለዚህ Guys አሁኑኑ መጀመር ትችላላችሁ💥👇🏻 https://t.me/major/start?startapp=1059829810