የኢትዮጵያ ኤምባሲ ካይሮ (Embassy of Ethiopia in Cairo)
رفتن به کانال در Telegram
ለኤምባሲው አገልግሎት ጠያቂዎች የተከፈተ ቻናል ሲሆን መረጃ ከዚህ ማግኘት የምትችሉ መሆኑን ለመግለጽ እንወዳለን።
نمایش بیشتر1 937
مشترکین
-224 ساعت
+107 روز
+2030 روز
آرشیو پست ها
በግብጽ ለምትኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን የክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ!
እንኳን ለስቅለት እና የትንሳዔ በዓል በሰላም አደረሳችሁ!
መልካም በዓል!!!
ግብጽን ጨምሮ በተለያዩ የዲፕሎማሲ መስክ አገራችንን ወክለው ያገለገሉት አንጋፋ ዲፕሎማት አምባሳደር ቆንጂት ሥነ ጊዬርጊስ ህልፈተ ህይወት የተሰማንን ሃዘን እየገለጽን ለመላው ቤተሰቦቿ እና ወዳጆቻቸው መጽናናትን እንመኛለን!
ስም ዝርዝራችሁ ከላይ የተጠቀሰው ግለሰቦች ፓስፖርታችሁ ተሰርቶ ስለመጣ የከፈላችሁበትን ደረሰኝና አሮጌውን ፓስፖርት ይዛችሁ በመምጣት በስራ ቀንና ስዓት እንድትረከቡ እናሳስባለን።
ማስታወቂያ
ዛሬ በቀን 20/07/2018 ዓ.ም (እሁድ) እለት በእስር ላይ የሚገኙ ዜጎቻችንን ጉዳይ ለመከታተል ከቢሮ ስለምንወጣ የቆንስላ አገልግሎት የማይኖር መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን።
በግብጽ ለምትኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን በሙሉ እንኳን ለዒድ አል ፈጥር በዓል አደረሳችሁ!
መልካም የዒድ አል ፈጥር በዓል ይሁን!
ዒድ ሙባረክ!
ስም ዝርዝራችሁ ከላይ የተጠቀሰው ግለሰቦች ፓስፖርታችሁ ተሰርቶ ስለመጣ የከፈላችሁበትን ደረሰኝና አሮጌውን ፓስፖርት ይዛችሁ በመምጣት በስራ ቀንና ስዓት እንድትረከቡ እናሳስባለን።
ማስታወቂያ
ነገ በቀን 06/07/2018 ዓ.ም (እሁድ) እለት በእስር ላይ የሚገኙ ዜጎቻችንን ጉዳይ ለመከታተል ከቢሮ ስለምንወጣ የቆንስላ አገልግሎት የማይኖር መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን።
እንኳን ለ130ኛው የዐድዋ ድል በዓል አደረሳችሁ እያልን በዓሉን ምክንያት በማድረግ ነገ ሰኞ የካቲት 23 ቀን 2018 ዓ.ም በኤምባሲው አገልግሎት የማይኖር መሆኑን በአክብሮት እንገልፃለን።
+4
130ኛው የአድዋ ድል በዓል በካይሮ የኢፌድሪ ኤምባሲ ተከበረ!
የካቲት 23 ቀን 2018 የሚከበረው 130ኛ የአደዋ የድል በዓል በሚስዮኑ ጽ/ቤት ዛሬ የካቲት 22 ቀን 2018 ዓ.ም የኤምባሲው ሰራተኞች እና የኮሚኒቲ አመራሮች በተገኙበት በፓናል ውይይት ተከብሯል። በመርሃ ግብሩ የአደዋ ድል ታሪካዊ ዳራ፣ የዓድዋ ድል እንደ ብሔራዊ አንድነት እና የአሸናፊነት ምልክት፣ ዓደዋ እና የኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅም እንዲሁም የበለፀገች ኢትዮጵያን እውን ለማድረግ ከአሁኑ ትውልድ ምን ይጠበቃል የሚል የመነሻ ጽሁፍ ቀርቦ ሰፊ ውይይት ተደርጎበታል። በተጨማሪም አድዋን የሚዘክር ቪድዮ በማሳየት ማክበር ተችሏል። በመርሃ ግብሩ ማጠቃልያም የኤምባሲው ተወካይ ባስተላለፉት መልክት የአደዋ ድል በዓል ሲከበር ከአድዋ የወረስነውን የአሸናፊነት መንፈስ በማጽናት ለኢትዮጵያ ብሄራዊ ጥቅም መከበር እና የአገራችን የማንሰራራት ጉዞ በጋራ መቆም እንደሚገባ ተገልጿል።
+5
130ኛው የአድዋ ድል በዓል በካይሮ የኢፌድሪ ኤምባሲ ተከበረ!
የካቲት 23 ቀን 2018 የሚከበረው 130ኛ የአደዋ የድል በዓል በሚስዮኑ ጽ/ቤት ዛሬ የካቲት 22 ቀን 2018 ዓ.ም የኤምባሲው ሰራተኞች እና የኮሚኒቲ አመራሮች በተገኙበት በፓናል ውይይት ተከብሯል። በመርሃ ግብሩ የአደዋ ድል ታሪካዊ ዳራ፣ የዓድዋ ድል እንደ ብሔራዊ አንድነት እና የአሸናፊነት ምልክት፣ ዓደዋ እና የኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅም እንዲሁም የበለፀገች ኢትዮጵያን እውን ለማድረግ ከአሁኑ ትውልድ ምን ይጠበቃል የሚል የመነሻ ጽሁፍ ቀርቦ ሰፊ ውይይት ተደርጎበታል። በተጨማሪም አድዋን የሚዘክር ቪድዮ በማሳየት ማክበር ተችሏል። በመርሃ ግብሩ ማጠቃልያም የኤምባሲው ተወካይ ባስተላለፉት መልክት የአደዋ ድል በዓል ሲከበር ከአድዋ የወረስነውን የአሸናፊነት መንፈስ በማጽናት ለኢትዮጵያ ብሄራዊ ጥቅም መከበር እና የአገራችን የማንሰራራት ጉዞ በጋራ መቆም እንደሚገባ ተገልጿል።
በቀን 22/06/2018 (እሁድ) ከሰአት በሁዋላ በስብሰባ ምክንያት ስራ የማይኖር መሆኑን ለመግለጽ እንወዳለን።
ማስታወቂያ
ነገ በቀን 17/06/2018 ዓ.ም (እሮብ) እለት በእስር ላይ የሚገኙ ዜጎቻችንን ጉዳይ ለመከታተል ከቢሮ ስለምንወጣ የቆንስላ አገልግሎት የማይኖር መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን።
ስም ዝርዝራችሁ ከላይ የተጠቀሰው ግለሰቦች ፓስፖርታችሁ ተሰርቶ ስለመጣ የከፈላችሁበትን ደረሰኝና አሮጌውን ፓስፖርት ይዛችሁ በመምጣት በስራ ቀንና ስዓት እንድትረከቡ እናሳስባለን።
በግብጽ ለምትኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን በሙሉ እንኳን ለኢየሱስ ክርስቶስ የጥምቀት በዓል አደረሳችሁ!
መልካም የጥምቀት በዓል!
اکنون در دسترس! پژوهش تلگرام ۲۰۲۵ — مهمترین بینشهای سال 
