የኢትዮጵያ ኤምባሲ ካይሮ (Embassy of Ethiopia in Cairo)
رفتن به کانال در Telegram
ለኤምባሲው አገልግሎት ጠያቂዎች የተከፈተ ቻናል ሲሆን መረጃ ከዚህ ማግኘት የምትችሉ መሆኑን ለመግለጽ እንወዳለን።
نمایش بیشتر1 948
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
-27 روز
+1230 روز
در حال بارگیری داده...
کانالهای مشابه
17.4K
3.2K
2.9K
1.6K
367
1
ابر برچسبها
هیچ دادهای
مشکلی وجود دارد؟ لطفاً صفحه را تازه کنید یا با مدیر پشتیبانی ما تماس بگیرید.
اشارات ورودی و خروجی
---
---
---
---
---
---
جذب مشترکین
اوت '26
اوت '260
در 0 کانالها
ژوئیه '26
+50
در 0 کانالها
Get PRO
ژوئن '26
+55
در 0 کانالها
Get PRO
مه '26
+58
در 0 کانالها
Get PRO
آوریل '26
+37
در 0 کانالها
Get PRO
مارس '26
+36
در 0 کانالها
Get PRO
فوریه '26
+33
در 0 کانالها
Get PRO
ژانویه '26
+22
در 0 کانالها
Get PRO
دسامبر '25
+27
در 0 کانالها
Get PRO
نوامبر '25
+39
در 0 کانالها
Get PRO
اکتبر '25
+47
در 0 کانالها
Get PRO
سپتامبر '25
+28
در 0 کانالها
Get PRO
اوت '25
+41
در 0 کانالها
Get PRO
ژوئیه '25
+36
در 0 کانالها
Get PRO
ژوئن '25
+36
در 0 کانالها
Get PRO
مه '25
+40
در 0 کانالها
Get PRO
آوریل '25
+42
در 0 کانالها
Get PRO
مارس '25
+33
در 0 کانالها
Get PRO
فوریه '25
+34
در 0 کانالها
Get PRO
ژانویه '25
+46
در 0 کانالها
Get PRO
دسامبر '24
+84
در 0 کانالها
Get PRO
نوامبر '24
+51
در 0 کانالها
Get PRO
اکتبر '24
+61
در 0 کانالها
Get PRO
سپتامبر '24
+81
در 0 کانالها
Get PRO
اوت '24
+83
در 0 کانالها
Get PRO
ژوئیه '24
+90
در 0 کانالها
Get PRO
ژوئن '24
+125
در 0 کانالها
Get PRO
مه '24
+101
در 0 کانالها
Get PRO
آوریل '24
+71
در 0 کانالها
Get PRO
مارس '24
+115
در 0 کانالها
Get PRO
فوریه '24
+344
در 0 کانالها
Get PRO
ژانویه '240
در 0 کانالها
Get PRO
دسامبر '23
+930
در 0 کانالها
| تاریخ | رشد مشترکین | اشارات | کانالها | |
| 01 اوت | 0 |
پستهای کانال
ማስታወቂያ!
ጉዳዩ፡- የኢትዮጵያ ብራንድ ግንዛቤ አመላካች አለም አቀፍ የግንዛቤ ዳሰሳ ጥናት ይመለከታል፤
ኢትዮጵያ የCOP32 (የአየር ንብረት ለውጥ ኮንፍረንስ) ለማድረግ በዝግጅት ላይ ትገኛለች። ከዚህ ውስጥ አንዱ የኢትዮጵያ ብራንድ ግንዛቤ ለማሳደግ ኢትዮጵያ በአለምአቀፍ ማህበረሰብ እንዴት ትታያላች የሚል መነሻ ጥናት በማስፈለጉ በዚህ መነሻ ጥናት በኢሜል በሚላክ የሰርቬይ ማስፈንጠሪያ (e-mail survey link) ላይ የሚሳተፉ 30 ወንድ እና 30 ሴት በድምሩ 60 በግብጽ የሚኖሩ ዲያስፖራዎች ስም እና ኢሜል አድራሻ በፍጥነት ስለተፈለገ መረጃውን ከታች በተቀመጠው ስልክ ቁጥር በአፋጣኝ እንድትሰጡ በአክብሮት እንጠይቃለን።
ስልክ ቁጥር፡ 01157897711/01159744138
ማስታወሻ፡- ጥናቱ ላይ መሳተፍ የሚችሉት ከ18 ዓመት በላይ የሆነ፣ ከኢትዮጵያ ውጪ ቢያንስ ከ2 ዓመት በላይ የኖረ፣ ኢትዮጵያ ተወልደው በውጭ የሚኖሩ ወይም ከኢትዮጵያዊ እናት እና አባት በውጭ አገር የተወለዱ ናቸው።
| 2 | بدون متن... | 1 084 |
| 3 | ስም ዝርዝራችሁ ከላይ የተጠቀሰው ግለሰቦች ፓስፖርታችሁ ተሰርቶ ስለመጣ የከፈላችሁበትን ደረሰኝና አሮጌውን ፓስፖርት ይዛችሁ በመምጣት በስራ ቀንና ስዓት እንድትረከቡ እናሳስባለን። | 1 667 |
| 4 | بدون متن... | 1 |
| 5 | ማስታወቂያ
ነገ በቀን 28/10/2018 ዓ.ም (እሁድ) እለት በእስር ላይ የሚገኙ ዜጎቻችንን ጉዳይ ለመከታተል ከቢሮ ስለምንወጣ የቆንስላ አገልግሎት የማይኖር መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን። | 1 |
| 6 | ማስታወቂያ
ነገ በቀን 28/10/2018 ዓ.ም (እሁድ) እለት በእስር ላይ የሚገኙ ዜጎቻችንን ጉዳይ ለመከታተል ከቢሮ ስለምንወጣ የቆንስላ አገልግሎት የማይኖር መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን። | 1 655 |
| 7 | ማስታወቂያ
ነገ በቀን 21/10/2018 ዓ.ም (እሁድ) እለት በእስር ላይ የሚገኙ ዜጎቻችንን ጉዳይ ለመከታተል ከቢሮ ስለምንወጣ የቆንስላ አገልግሎት የማይኖር መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን። | 1 792 |
| 8 | ስም ዝርዝራችሁ ከላይ የተጠቀሰው ግለሰቦች ፓስፖርታችሁ ተሰርቶ ስለመጣ የከፈላችሁበትን ደረሰኝና አሮጌውን ፓስፖርት ይዛችሁ በመምጣት በስራ ቀንና ስዓት እንድትረከቡ እናሳስባለን። | 1 943 |
| 9 | ስም ዝርዝራችሁ ከላይ የተጠቀሰው ግለሰቦች ፓስፖርታችሁ ተሰርቶ ስለመጣ የከፈላችሁበትን ደረሰኝና አሮጌውን ፓስፖርት ይዛችሁ በመምጣት በስራ ቀንና ስዓት እንድትረከቡ እናሳስባለን። | 1 650 |
| 10 | بدون متن... | 1 617 |
| 11 | ማስታወቂያ
ለክቡራን የውክልና ስልጣን መስጠት እና የሰነድ ማረጋገጥ አገልግሎት ፈላጊዎች፡-
የDigital MOFA የስልክ መተግበሪያን በተመለከተ እ.ኤ.አ. ከኤፕሪል 2026 ጀምሮ የውክልና ስልጣን መስጠት እና የሰነድ ማረጋገጥ አገልግሎት ሙሉ በሙሉ በመተግበሪያው (Application) ብቻ እንዲሰጥ የተወሰነ በመሆኑ አመልካቾች መተግበሪያውን ከ (APP Store) ወይም (Play store) በማውረድ እና በመመዝገብ ባሉበት ሆነው ማመልከት እንደሚችሉ በአክብሮት እንገልፃለን።
Please note that, effective April 2026, Power of Attorney and Document Authentication services that were previously provided in person at the Embassy have been fully digitalized.
Applicants seeking Power of Attorney, document authentication, and related services should apply through the Digital MOFA mobile application.
The Digital MOFA application is available for download from both the Apple App Store and Google Play Store. | 1 794 |
| 12 | ማስታወቂያ
ዛሬ በቀን 07/10/2018 ዓ.ም (እሁድ) እለት በእስር ላይ የሚገኙ ዜጎቻችንን ጉዳይ ለመከታተል ከቢሮ ስለምንወጣ የቆንስላ አገልግሎት የማይኖር መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን። | 1 570 |
| 13 | ስም ዝርዝራችሁ ከላይ የተጠቀሰው ግለሰቦች ፓስፖርታችሁ ተሰርቶ ስለመጣ የከፈላችሁበትን ደረሰኝና አሮጌውን ፓስፖርት ይዛችሁ በመምጣት በስራ ቀንና ስዓት እንድትረከቡ እናሳስባለን። | 2 008 |
| 14 | CamScanner 28-09-2025 09.30.pdf | 1 |
| 15 | እ.ኤ.እ ጁን 1 ቀን 2026 በተከበረው የAfrica Day መርሃ ግብር ላይ ኤምባሲያችን ከኢትዮጵያ ኮሙኒቲ አባላት ጋር በFootball እና Culture Day መርሃ ግብር ላይ አገርን በማስተዋወቅ ንቁ ተሳትፎ አድርጓል።
በዚህም በArab Contractor Sport Club በዲፕሎማቲክ ኮሚኒቲ እና በአፍሪካ ኮሚኒቲ ተሳታፊዎች በተደረገው የኳስ ጨዋታ መርሃ ግብር ላይ ተሳትፎ ማድረግ ተችሏል። በተጨማሪ በዚሁ መርሃ ግብር በነበረው የCultural Day ላይ ኤምባሲያችን ቡና በማፍላት ተሳትፎ የተደረገ ሲሆን በዚህም የአገራችንን ቡና ከ130 በላይ ታዳሚዎች እንዲያጣጥሙት በማድረግ ቡናችንን እና ባህላችንን የማስተዋወቅ ስራ ተሰርቷል። | 2 297 |
| 16 | በግብጽ ለምትኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን በሙሉ!
የባንክ አካውንታችሁ ከፋይዳ መታወቂያ ጋር ባለመተሳስሩ አካውንታችሁ የተዘጋባችሁ የባንኩ ደንበኞች በውጭ የምትኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን በተለየ ሁኔታ ለማስተናገድ በተዘጋጀው አሰራር ትጠቀሙ ዘንድ መረጃውን እንድታውቁት ተጋርቷል። | 2 014 |
| 17 | ስም ዝርዝራችሁ ከላይ የተጠቀሰው ግለሰቦች ፓስፖርታችሁ ተሰርቶ ስለመጣ የከፈላችሁበትን ደረሰኝና አሮጌውን ፓስፖርት ይዛችሁ በመምጣት በስራ ቀንና ስዓት እንድትረከቡ እናሳስባለን። | 1 688 |
| 18 | بدون متن... | 1 660 |
| 19 | በግብጽ ለምትኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች በሙሉ እንኳንለ1447ኛው የዒድ አል-አድሃ በዓል አደረሳችሁ!
መልካም የዐረፋ በዓል!
ዒድ ሙባረክ!! | 1 575 |
| 20 | ማስታወቂያ
ከነገ እሁድ 15/09/2018 ዓ.ም እስከ ሰኞ 16/09/2018 ዓ.ም ድረስ በሊብያ የሚገኙ ዜጎቻችንን ጉዳይ ለመከታተል ከቢሮ ስለምንወጣ የቆንስላ አገልግሎት የማይኖር መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን። | 1 467 |
