Mark Tech Info | Mark Technology Information
رفتن به کانال در Telegram
Buy ads: https://telega.io/c/MarkTechInfo ለአስተያየት ፣ ጥቆማ ፣ ለማስታወቂያ እና ለጥያቄዎች በዚህ ያናግሩን። 👇👇👇👇👇👇👇👇 @MarkTechInfoBot
نمایش بیشتر6 211
مشترکین
-524 ساعت
-317 روز
-30430 روز
آرشیو پست ها
‼️የ2016 ዓ.ም አዲስ ገቢ ተማሪዎችን ለመቀበል አስፈላጊውን ዝግጅት አጠናቀናል፡፡ -የአራት ዩኒቨርሲቲዎች አመራሮች
የዘንድሮ አዲስ ገቢ ተማሪዎችን ለመቀበልና ለማስተማር አስፈላጊው ዝግጅት መጠናቀቁን የአርባ ምንጭ፣ ጋምቤላ፣ ኮተቤ እና ሐረማያ ዩኒቨርሲቲዎች ከፍተኛ አመራሮች ለኢፕድ ተናግረዋል፡፡
በ2016 የትምህርት ዘመን ወደ አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የተመደቡ አዲስ ተማሪዎችን ተቀብሎ ለማስተማር ዝግጅቱን ማጠናቀቁን የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ዳምጠው ዳርዛ (ዶ/ር) ገልጸዋል፡፡
አስፈላጊ የዶርሚተሪ፣ የምግብ እና የህክምና አገልግሎቶች እንዲሁም የመምህራን ምደባ ሥራዎች ተሠርተው መጠናቀቃቸውን ፕሬዝዳንቱ ጠቁመዋል፡፡
በተመሳሳይ ወደ ጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ የተመደቡ የ2016 አዲስ ገቢ ተማሪዎችን ተቀብሎ ለማስተማር ዝግጅት ማጠናቀቁን የዩኒቨርሲቲው ምክትል ፕሬዝዳንት ፓል ፖት (ዶ/ር) አረጋግጠዋል፡፡
"አሁን ተማሪዎችን እየጠበቅን ነው" ያሉት ፕሬዝዳንቱ፤ ተማሪዎች ከፖለቲካ፣ ከዘረኝነትና ከብሔር አስተሳሰብ ነፃ በመሆን ለመማር ብቻ ተዘጋጅተው ሊመጡ ይገባል" ብለዋል።
የኮተቤ ትምህርት ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ብርሀነመስቀል ጠና (ዶ/ር) ተቋማቸው የ2016 ዓ.ም አዲስ ተማሪዎች ተቀብሎ ለማስተማር የሚያስፈልገውን ዝግጅት ማጠናቀቁን ገልጸዋል።
በተመሳሳይ ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ አዲስ ገቢ ተማሪዎችን ተቀብሎ ለማስተማር አስፈላጊ የሆኑ የመማሪያ፣ የመኝታ፣ የመመገቢያ ክፍሎችን የማዘጋጀትና ግብቶችን የማሟላት ሥራ ማጠናቀቁን የዩኒቨርሲቲው የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር አለምሸት ተሾመ ለኢፕድ ተናግረዋል፡፡
ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች
●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●
‼️ትግራይ የዩኒቨርሲቲ ምደባ ይፋ ሆነ።
በትግራይ ክልል በተሰጠው የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ ፈተና በቀጥታ ወደ ዩኒቨርስቲ የሚያስገባ የመግብያ ነጥብ ያገኙ ተማሪዎች የተመደቡበትም ዩኒቨርስቲ በ፦
1.Website: https://result.ethernet.edu.et
2.TelegramBot: @moestudentbot ላይ መመልከት ይችላሉ ተብሏል።
በትግራይ ክልል በኮቪድ ወረርሽኝ እንዲሁም በአስከፊው ደም አፋሳሽ ጦርነት ምክንያት ፈተናቸውን መውሰድ ያልቻሉ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በዚህ ዓመት መፈተናቸው ይታወሳል።
እንደ ክልሉ ትምህርት ቢሮ መረጃ ፤ ፈተናው ላይ ከተቀመጡት ከ9000 በላይ ተማሪዎች 73.09 በመቶ የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች እና 51.38 በመቶ የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች 50 በመቶ እና ከዚያ በላይ ውጤት አምጥተዋል።
በአጠቃላይ በክልሉ 66.96 በመቶ ተማሪዎች 50 በመቶና በላይ ውጤት በማምጣት የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ነጥብ አግኝተዋል።
ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች
●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ወስደው ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ 169 ተማሪዎች ዕውቅና ሰጥቷል፡፡
በተፈጥሮ ሳይንስ መስክ 600 እና ከዚያ በላይ ላመጡ 97 ተማሪዎች እንዲሁም በማህበራዊ ሳይንስ መስክ 450 እና ከዚያ በላይ ላመጡ 66 ተማሪዎች ዕውቅና ተሰጥቷል።
ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ ስድስት አካል ጉዳተኛ ተማሪዎችም ዕውቅና ተሰጥቷቸዋል።
ከፍተኛ ውጤት የተመዘገበባቸው ዘጠኝ ትምህርት ቤቶች እና ሦሥት ክፍለ ከተሞችም ዕውቅና ተብርክቶላቸዋል፡፡
በሀገር አቀፍ ደረጃ በተፈጥሮ ሳይንስ 649 ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገበችው በልደታ ክ/ከተማ ክሩዝ ትምህርት ቤት ተማሪ የሆነችው ተማሪ ሀናን ነጂብም ልዩ ሽልማት ተበርክቶላታል።
ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች ላፕቶፕ እና ታብሌት ስልኮች ተሸልመዋል።
በርካታ ተማሪ ያሳላፉ ትምህርት ቤቶች እና የክ/ከተማ ትምህርት ጽ/ቤቶች ዋንጫ እና የምስክር ወረቀት ተበርክቶላቸዋል።
ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች
●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●
"የሬሜዲያል ፕሮግራም ተመዝጋቢዎች የዩኒቨርሲቲ ምርጫቸውን እስከ ህዳር 12 ድረስ ማስተካከል ይችላሉ"
በ 2015 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስደው ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች የሬሜዲያል (Remedial) ፕሮግራም ለመከታተል የሚያስችል ማለፊያ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች የተቋም ምርጫቸውን በየትምህርት ቤቱ በተወከሉ መምህራን በኩል እስከ ህዳር 12 ቀን 2016 ዓ.ም ድረስ ማስተካከል እንደሚችሉ የትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡
በዚህ ዓመት የሬሜዲያል ፕሮግራም አዲስ አበባ፣ ሀዋሳ፣ አርሲ፣ ኮተቤ፣ አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ እንዲሁም አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ፕሮግራሙን የማያስተናግዱ ዩኒቨርሲቲዎች መሆናቸውን ከሚኒስቴሩ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡
ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች
●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●
‼️መንግሥት በትምህርት መስክ ዘርፈ ብዙ ማሻሻያዎችን እየወሰደ እንደሚገኝ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለህዝብ ተወካዮች ም/ቤት አባላት በሰጡት ማብራሪያ ገልጸዋል፡፡
"እየወሰድነው ያለው ማሻሻያ የፈተና ውጤት ለውጥ ብቻ አይደለም" ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ "የትምህርት ስርዓቱ ዘርፈ ብዙ ስብራት አለበት፡፡ የትምህርት ጥራት መውደቅ በከፍተኛ ሁኔታ ኢትዮጵያን እየጎዳ ነው በሚል የተለያዩ እርምጃዎች እየወሰድን ነው" ብለዋል፡፡
የትምህርት ፍኖተ ካርታው ያካተታቸውን ሰባት መሰረታዊ ማሻሻያዎችንም አብራርተዋል፦
1. ስርዓተ ትምህርት መቀየር
2. የመምህራንን አቅም መገንባት
3. የትምህርት አስተዳደር ስርዓትን መቀየር
4. የትምህርት መሰረተ ልማቶችን ማስፋፋት
5. የፈተና ስርዓቱን ማሻሻል
6. የተማሪዎች ምገባ መጀመር
7. የከፍተኛ ትምህርት ጥራት ላይ መስራት
ባለፉት አምስት ዓመታት አንድም ዩኒቨርሲቲ አልተከፈተም ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ ይልቁንም ከ18-19 ሺህ የሚሆኑ መዋዕለ ህጻናት መገንባታቸውን አንስተዋል፡፡
ለቴክኒክና ሙያ ስልጠና ተቋማት መስፋፋት ትኩረት መሰጠቱን በመግለጽ፣ አሁን ላይ በሀገሪቱ የሚገኙ የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኮሌጆች 1,400 መድረሳቸውን ገልጸዋል፡፡
ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች
●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●
‼️"የ12ኛ ክፍል ፈተና ላይ የታየው ውጤት ከሞላ ጎደል የሚጠበቅ ነው፡፡" ዶ/ር አብይ አህመድ
"የ12ኛ ክፍል ፈተና ላይ የታየው ውጤት ከሞላ ጎደል የሚጠበቅ ነው" ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ "የምንፈትንበት መንገድ ተቀየረ እንጂ፤ ፈተናውም፣ ጊዜውም ያው ነው፡፡ ትንሽ ቁጥጥር በዛበት" ብለዋል፡፡
የፈተናውን ውጤት በተመለከተ ሲናገሩ፦
"የትምህርት ፖሊሲው ከ50 በመቶ በላይ ያመጡ ተማሪዎች በቀጥታ ዩኒቨርሲቲ ገብተው ይማራሉ አለ እንጂ፤ አምናም ዘንድሮም በ50 አልቆምንም፡፡ እስከ 30 በመቶ ወርደን በርካቶቹን ወስደን የማዘጋጃ የአንድ ዓመት ስልጠና ሰጥተን ትምህርቱ እንዲቀጥል ነው ሙከራ የተደረገው፡፡ ከ50 በመቶ በታች ያመጡ በሙሉ ይቅሩ አልተባለም፡፡"
"በአዲሱ የትምህርት ፖሊሲ ከተሻሻሉ ነገሮች አንዱ ጉዳይ፣ አንድ ተማሪ ማትሪክ ወድቆ TVET ገብቶ Level 1, 2, 3, 4 ብሎ ከተመረቀ በኋላ፣ በሆነ ግዜ ከፈለገ ወደ ቀለም ትምህርት መሔድ ይችላል፡፡ ዝግ አይደለም፡፡ በቀለም ትምህርት ዲግሪ ያመጣ ተማሪ፤ ቀለም ብቻ ሳይሆን በሙያ handy መሆን አለብኝ ካለ፣ በማስተርስ ደረጃ የሙያ ትምህርት መማር ይችላል፡፡"
በሀገሪቱ 1,400 የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኮሌጆች መኖራቸውን የገለፁት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ በዓመት 600 ሺህ ተማሪዎች ለቴክኒክና ሙያ ስልጠና የመቀበል አቅም መኖሩንም ጠቁመዋል፡፡
ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች
●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●
‼️ሰው ሠራሽዋ ዜና አንባቢ በኢትዮጵያ!
አማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን ሰው ሠራሽ አስተውሎት (AI) ዜና አቅራቢዎችን በይፋ ማስተዋወቅ ጀምሯል።ይች በምስሉ ላይ የምትታየው ሮቦት በቅርቡ ዜና የማቅረብ ስራዋን ትጀምራለች ተብሏል።
ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች
●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●
Freshman Course
✅ 1st year students
ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች
●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●
Freshman Course
✅ 1st year students
ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች
●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●
Freshman Course
✅ 1st year students
ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች
●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●
Freshman Course
✅ 1st year students
ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች
●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●
Freshman Course
✅ 1st year students
ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች
●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●
Freshman Course
✅ 1st year students
ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች
●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●
Freshman Course
✅ 1st year students
ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች
●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●
Freshman Course
✅ 1st year students
ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች
●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●
Freshman Course
✅ 1st year students
ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች
●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●
Freshman Course
✅ 1st year students
ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች
●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●
Freshman Course
✅ 1st year students
ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች
●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●
Freshman Course
✅ 1st year students
ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች
●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●
Freshman Course
✅ 1st year students
ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች
●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬●
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
⭕️ 👉 t.me/grade12results 👈 ⭕️
●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●
اکنون در دسترس! پژوهش تلگرام ۲۰۲۵ — مهمترین بینشهای سال 
